በኢትዮጵያ ላለፉት በርካታ ወራት የዘለቁ ሰላማዊ ሰልፎችና በመንግሥት የፀጥታ አካላት የተወሰዱ እርምጃዎች እንደሚያሳስቧት ዩናይትድ ስቴትስ በተደጋጋሚ ስትገልፅ ትሰማለች፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ ትላንት በተባበሩት መንግሥታት ዓመታዊ የመሪዎች ጉባዔ ላይ የመጨረሻቸው የሆነውን ንግግር ባሰሙበት ወቅት የመተባበር አስፈላጊነት ላይ ጫና ሰጥተዋል።
የዩናይትድ ስቴይትሱ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ኢትዮጵያን ጨምሮ ስድስት አጋዥ ሀገሮችን ያሳተፈ በስደተኞች ጉዳይ የዓለም መሪዎች ጉባዔ እያካሄዱ ነው።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በዛሬ እለት በኒው ዮርክ ተጀምሯል።