ኢትዮጵያውያን ማኅበራዊ ሚዲያን እንዴት ይጠቀሙበታል? እንዲሁም ታዋቂ ኢትዮጵውያን እና የማያውቁት የፌስቡክ ገጾቻቸው በሚል ርእስ ጽዮን ግርማ ውይይት አዘጋጅታለች፡፡ እንዳልካቸው ኀይለ ሚካኤል፣ የትነበርክ ታደለ፣በእውቀቱ ስዩም ፣ ሳያት ደምሴ፣ አምለሰት ሙጬ እና ኤልሻዳይ ነጋሽ በዚህ ዘገባ ተካተዋል፡፡
ቆይታ ከሙላቱ አስታጥቄ እና ሄኖክ ተመስገን ጋር።
የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞኖች የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተግባራዊ የመደረግን እቅድ ተከትሎ፤ በአብዛኛው የኦሮሚያ ክልል ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ ያገረሸው ተቃውሞ የዛሬው ውሎ ምን መልክ እንደነበረው ከኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ነጋ ጋር የተካሄደ ቃለ ምልልስና በርዕሱ ዙሪያ የተጠናከረ ዘገባ።
“ከአራት በላይ የፖሊስ ባልደረቦች ተገድለዋል” የኢትዮጵያ መንግስት መግለጫ
የድረገጽ ገበያ በኢትዮጵያዊያን፡- ሽሮና በርበሬ ብራውዝ ሊደረጉ ነው!