የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ በደቡብ ክልል አንድ የምርጫ አስተባባሪው አርብለት ተገድለው መገኘታቸውን አስታወቀ። የተቃዋሚ ፓርቲም በምርጫ 2007 ዙሪያ የዛሬውን ጨምሮ 4 አባላቱና ደጋፊዎቹ መገደላቸውን አስታውቋል።
መኢአድ ከፍተኛ በደል ተፈፅሞብኛል ይላል፡፡
aeup complains about elections 06-02-15
በኢትዮጵያ በተካሄደው ብሄራዊ ምርጫ ኢሀአዴግ እንዴት እንደዚህ በሰፌው ሊያሸንፍ የቻለበትን ምክንያት ለመረዳት ባልደረባችን ሄኒክ ሰማግዜር የተለየዩ ሰዎችን አነጋግሮ በላከው ዘገባ "አንድ ላምስት" የተባለው አደረጃጀት ትልቅ ሚና መጫወቱን ገልጿል።
Anita Powell's Reporter's notebook on Ethiopia's Election 2015
ለኢትዮጵያ የፖለቲካ ችግሮች ተቀያቂዎቹ ተቃዋሚዎቹም ናቸው - ቴድ ዳኘ
የግንቦት 16ቱ ምርጫ የኢትዮጵያን የምርጫ ሕግና ሕገ-መንግሥቱንም ጭምር የጣሰ ነው ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አስታወቀ።
Anna Gomez and Ted Dagne about Ethiopia's 2015 Election, African and Ethiopian politics. 05-27-15
EPRDF's Revolutionary Democracy
Human Rights in Ethiopia
Election rows in Southern Ethipoia
ክሡ መሠረተ-ቢስ ነው - በደቡብ አንድ የምርጫ ፅ/ቤት አስተባባሪ
የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ሲነሣ የኢትዮጵያ ስም እምብዛም በበጎ አይነሣም፡፡ በብዙ የምትታወቀው በተቃውሞ ድምፆች ላይ ታካሂደዋለች በሚባለው አፈና፤ ጋዜጠኞችን በማሰሯ፤ የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን በማሳደዷ ወይም በማዋከቧ ነው፡፡
ምርጫ ኢትዮጵያ 2007
በአምስተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ ቁጥሩ ወደ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጋ መራጭ ድምፁን ሊሰጥ መመዝገቡ ተገልጿል፡፡
የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረት የሆነው መድረክ ለደቡብ ሕዝቦች ክልላዊ መስተዳድር ምክር ቤት ያሠማራቸው ዕጩ በሱቄ ቁጥር ሁለት ምርጫ ጣቢያ በዶ/ር በየነ ጴጥሮስና ድርጅታቸው የገጠሟቸውን ፈተናዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስተረድተዋል፡፡
Election preparation in Addis Ababa - 05-23-15
ተጨማሪ ይጫኑ