በአሥራ አምስት ዓመታቸው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጡት ቴዎድሮስ ወይም /ቴድ ዓለማየሁ/ የዩኤስ ዶክተር ፎር አፍሪካ መስራችና ዳይሬክተር ናቸው።
የአፍሪካ ምጣኔ ሀብት እድገት በዓለም የሸቀጥ ገበያ ዋጋ መቀነስና፤ የቆዩ የመዋቅር ችግሮች የተነሳ የተቀዛቀዘ ሁኔታ ታይቶበታል።
በዚህ ሳምንት ከሠባት መቶ በላይ የሚሆኑ የዓለም የንግድ፣ የመንግሥታት ተወካዮችና የማኅበረሰብ ተቋማት በጂኒቫ ተሰባስበው፤ በማደግ ላይ ያሉ ሀገሮች በድረ ገፅ ንግድ ዙሪያ ያሉ ዕድሎችና ፈተናዎችን በመገምገም ላይ ናቸው።
የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የመጀመሪያው ዙር ውጤቶች
የኢጣልያ መንግሥትና ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያኗ በጋራ በመሆን፣ አፍሪካውያን ስደተኞች ወደ ሀገሪቱ የሚገቡበትን መንገድ የሚያመቻች አዲስ ዘዴ ለመፍጠር እየተሰባሰቡ ናቸው።
በዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ኢትዮጵያን በተመለከተ የሚቀርቡ የውሣኔ ሀሳቦችን «በተሳካ ሁኔታ አምክኛለሁ» ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት ቢናገርም ኢትዮጵያን የሚመለከቱ ህጎች አሁንም በኮንግረሱ እየረቀቁ መሆናቸውን የህዝብ ተወካዮች አመልክተዋል።
“ኢራን ለአካባቢዋ ስጋት ነች፣ እናም ቴህራን ላይ ከአሁኑ እርምጃ ካልተወሰደ ሥጋቱና አለመረጋጋቱ በመላው ዓለም ይሰስፋል” ሲሉ፣ የዩናይትድ ስቴትሱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቴለርሰን አሳሰቡ።
ከሰባት ዓመታት በፊት እአአ በ2010 ዓ.ም. መሆኑ ነው የአረብ መነሳሳት በተካሄዱባቸው አብዛኞቹ ሃገሮች የተካሄዱ ትግሎች ዲሞክራሲያዊና ማኅበረሰባዊ ለውጦችን ማስገኘት ሳይችሉ መቅረታቸው ተገልጿል።
የዓለም ምጣኔ ሀብት ካለፈው ዓመት በተሻለ ዕድገት ይቀጥላል ሲል፤ የዓለም የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ /IMF/ የምጣኔ ዕድገት ትንበያ አስታወቀ።
በመላው ዓለም ክርስትያኖች ዕለተ ስቅለትን ዛሬ አክብረው ውለዋል፡፡
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን በአሁኑ ወቅት ሞስኩ ይገኛሉ።
ዩናይትድ ስቴትስ ትናንት ሌሊት በአንድ የሶሪያ የአየር ኃይል መደብ ላይ ያደረሰችውን ጥቃት የአውሮፓ አጋሮቿ ሲደግፉ ሩሲያ የወረራ አድራጎት ነው ስትል አውግዛዋለች፡፡
የሕዝብ አስተያየት መለኪያዎች የ አሥር ሣምንቱ ወጣት የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር እጅግ ደካማ መሆኑን ያሳያሉ።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሽብር ፈጠራንና ፅንፈኛ የሁከት ቡደኖችን ለማሸነፍ ግብፅ ለምታደርገው ጥረት አስተዳደራቸው ሙሉ ድጋፍ እንደሚሰጥ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ አስታውቀዋል፡፡
የቱርክ አትሌቶች ኤልቫን አብይ ለገሠ እና ጋምዜ ቡሉት የተከለከለውን አበረታች መድሃኒት በመጠቀም ከውድድሮች ታገዱ።
አል ሻባብ የኢትዮጵያ ጦር ይገኝባት የነበረችውን ኤል ቡርን ያለውጊያ ተቆጣጠረ፡፡
የምግብ ዋስትናን በዓለም ዙሪያ ማረጋገጥ የዩናይትድ ስቴትስ ጥቅም ጉዳይ መሆኑ ላለፉት ሁለት ቀናት መጋቢት 20 እና መጋቢት 21 / 2009 ዓ.ም. ዋሺንግተን ዲሲ ላይ በተካሄደው ዓመታዊው የዓለም የምግብ ዋስትና ጉባዔ ላይ ተገልጿል፡፡
ጆአኪም ደመር ይባላል። ስዊድናዊ የዶክሜንትሪ ወይም የዘጋቢ ፊልም ሠሪ ነው።
የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊት እመቤት ሜለኒያ ትራምፕ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትላንትናው ዕለት እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ ባዘጋጀው የ2017 ዓ.ም. ዓለምቀፍ የጀግና ሴቶች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።
የዓለም ሚቲኦሮሎጂ ቀን መጋቢት 14 “ደመናን መረዳት” በሚል መሪ ቃል በመላው ዓለም ታስቦ ውሏል፡፡
ሰሜን ኮሪያ ምንም እንኳ ዓለምቀፍ ማዕቀብ ቢጣልባትና እንድትገለል ቢደረግም፣ የጦር መሣሪያ ለመግዛትና የጋራ መከላከያ ስምምነት ለመፈራረም፣ ፍላጎት ያላቸው በርካታ የአፍሪካ ሀገሮችን ሽርክና ማግኘት ችላለች ይላል፤ ምርመራውን ያካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ባለሞያዎች ቡድን።
ካሁን በሁዋላ ከስማርት ፎን የተለቁ የኤሌክትሮኒክ መሣሪያዎች ሁሉ ወደ አውሮፕላን የሚገቡት ተመርምረው ይሆናል ተብሏል።
ስለዚህ ጉዳይ ኋይት ሃውስ መልስ እንዲሰጥ ቪኦኤ ጠይቆ ምላሽ አላገኘም።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ትናንት ይፋ ያደረጉት የ“አሜሪካ ትቅደም” በጀት በሃገር ውስጥም፣ በሃገር ውስጥም ከሃገር ውጭም እያነጋገረ ነው፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ