በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ዛሬ ሰላማዊ ሰልፎችና እንቅስቃሴዎች እንደነበሩ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ አበበ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡
የሪዮ ኦሎምፒክ ከተጀመረ ስድስተኛ ቀኑን ይዟል። እስካሁን በተገኘ ውጤት ዩናይትድ ስቴትስ 12 ሜዳልያዎችን በማግኘት እየመራች ነው።
ሂላሪ ክሊንተን የዴሞክራቲክ ፓርቲያቸው እጩ ሆነው ተመረጡ። በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት የአንድ አብይ ፓርቲ ፕሬዝዳንታዊ እጩ በመሆንም ታሪክ ሠሩ።
“ከዚህ ቀደም ማንም! ወንድም ሆነ ሴት፤ እኔ አይደለሁም! ቢል አይደለም! ማንም! ይህችን አገር ለመምራት የሂላሪን ያህል ብቃት ኖሮት አያውቅም!” የዩናይትድ ስቴሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ “ተተኪዬ” ስላሏቸው ሴናተር ሂላሪ ክሊንተን የተናገሩት።
“እንደምን ዋላችሁ ልዑካን! አንዳች ታሪክ እውን ልናደርግ ተዘጋጅተናል?” የኦሃዮ ክፍለ ግዛቷ ዲሞክራት ማርሻ ፈጅ፤ የዲሞክራቲክ ፓርቲው ልዑካን ሂላሪ ክሊንተንን የፓርቲው እጩው ያደረጉበትን ድምጽ ለመስጠት በተሰናዱበት ያቀረቡት ሃሳብ አዘል ጥያቄያቸው።
ሂላሪ ክሊንተን የተዘጉ በሮችን ያስከፈተ የትግልና የአገልግሎት ህይወት
በ2016ቱ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ የዲሞክራቲክ ፓርቲ ታሳቢ እጩ ሂላሪ ክሊንተን የቨርጂናውን ሰነተር ቲሞቲ ከይን ምክትል ፕረዝደንት ሆነው እንዲወዳደሩ መርጠዋቸዋል።
የዩናይትስ ስትቴስ ሬፖብሊካን ፓርቲ እጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ይህን ሥርአት የኔን ያህል የሚያውቀው የለም የምጠግነውም እኔ ብቻ ነኝ አሉ።
የሬፖብሊካን ፓርቲ ጉባዔ በሚካሄድበት ክሊቭላንድ ከታዩት የተቃውሞ ትእይንቶቹ በአንደኛው ላይ የአሜሪካ ባንደራ መቃጠሉን ተከትሎ ፖሊስ አንዳንድ ሰዎችን በቁጥጥር ሥር አውሏል።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ “ከዚህ በፊት ይበልጥ ሰላማዊ የበለጸገችና የተባበረች ዓለም ውስጥ ኖረን አናውቅም” አሉ።
ሰኞ ማታ የሬፖብሊካን ፓርቲ አባላት ጉባዔአቸውን በከፈቱት አዳራሽ ውጪ እና ውስጥ ተቃውሞ እየተሰማ በነበረበት በከፍተኛ ሁካታ መሃል ነበር።
ባለፈው ሳምንት ሰኞ የተከበረው የአሜሪካ የነፃነት ቀን በየዓመቱ እኤአ ሃምሌ 4 ቀን አሜሪካ ከብሪታንያ ቅኝ ግዛትነት ነጻነቷዋን ያወጀችበት መታሰቢያ በዓል በወታደራዊ ባንዶች እና በርችት ተኩስ ያከበራል።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማና የቀድሞው ፕረዚዳንት ጆርጅ ቡሽ በዳለስ ቴክሳስ ለተገደሉት አምስት ፖሊሶች ትላንት በተደረገው የቀብር ስነስርአት ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።
በዩናይትድ ስቴትስ ለፕሬዘዳንትነት እየተካሄደ ያለው የምርጫ ዘመቻ ልዩ መልክ እየያዘ ነው።
በሥራ ጉዳይ ወደ ሞስኮ የሄዱት የዩናይትድ ስቴትስ ብሮድካስቲንግ ገዢዎች ቦርድ ሊቀ መንበር ጄፍ ሸል ሩስያ እንዳይገቡ መከልከላቸውና በአውሮፕላን ማረፊያው ለበርካታ ሰዓታት በቁጥጥር ሥር መቆየታቸው ታወቀ።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ዳላስ-ቴክሳስ ተገኝተው በሰሞኑ ግድያ ጉዳት ለደረሰባቸው የፖሊስ መኮንኖች ቤተሰቦች፣ ለባልደረቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው እንዲሁም ለአሜሪካዊያን ሁሉ “ሁላችንም አንድ አሜሪካዊ ቤተሰብ ነን” ሲሉ የአንድነትና የማፅናኛ ንግግር አድርገዋል፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ