የየመን መንግሥት የግንቦት ሰባትን ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌን ለኢትዮጵያ መንግሥት አሳልፎ ሰጥቷል ሲል ግንቦት ሰባት አስታውቋል፡፡
የኢትዮጵያና የግብፅ መሪዎች፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ እና ፕሬዚዳንት አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ ሰሞኑን በግንባር ተገናኝተዋል፡፡
የሚመለከታቸውን አካላት ሁሉ አሣትፏል የተባለው የደቡብ ሱዳን የሰላም ውይይት ሳይጀመር ተቋርጧል፡፡
በዓለም ዙሪያ ባለፈው የአውሮፓ ዓመት መጨረሻ ላይ ከሃምሣ ሚሊየን የሚበልጥ ሰው በግጭቶች ምክንያት በኃይል መፈናቀሉን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር - ዩኤንኤችሲአር አስታውቋል፡፡
ያቋረጥነውን የሰላም ድርድር ለመቀጠል የፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪርን መመሪያ እየጠበቁ መሆናቸውን የደቡብ ሱዳን ማስታወቂያ ሚኒስትርና የመንግሥት ተደራዳሪዎች ቃል አቀባይ አመልክተዋል፡፡
አዲሱ የግብፅ ፕሬዚዳንት አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ ኢትዮጵያን የመጎብኘት ፍላጎት እንዳላቸው ማሳወቃቸው ተገለፀ፡፡
በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ውድድር የአፍሪካ ቡድኖች ይዞታ
የኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አራት ጳጳሶች የኤርትራዊያን ወጣቶች እልቂትና የሚታየው ፍልሰት ያሳሰባቸው መሆኑን ገለፁ።
ተጨማሪ ይጫኑ