ወደ ምዕራብ አፍሪካ የዘመቱት የጤና ባለሙያዎች ሲመለሱ የሃያ አንድ ቀናት ኳራንታይን ላይ እንደሚቀመጡ (ተነጥለው እንደሚቆዩ) ተገልጿል፡፡ እስከ ዛሬ በኢቦላ የተጠረጠረ ሰው ከውጭ ከገባ መንገደኛም ሆነ ኢትዮጵያዊ እንደሌለ የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡
የሰሞኑ እጅግ የበረታው የዓለም ንግግር ባለፈው ሣምንት ሶኒ ኩባንያን ቀስፎ ይዞት የነበረው የሣይበር ጥቃት ጉዳይ ነበር፡፡
በዩናይትድ ስቴትስ የፖሊስ ኃይል ፀጥታ የማስጠበቅ አሠራሮችን የሚለውጥ ህግ እንዲወጣ አሜሪካዊያን ቅዳሜ - ታኅሣስ 4/2007 ዓ.ም ትዕይንተ-ህዝብ አካሂደዋል።
ኤርትራዊው አትሌት ሣሙኤል ፀጋዬ በQuantinar አገር አቋራጭ አሸነፈ።
የሳምንቱ የእረፍት ጊዜ የእሁድ ምሽት የመዝናኛ ምርጫችሁ ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ።
በአፍሪቃ የተገኙ የሰብአዊ መብት እና የዴሞክራሲ ድሎችና እንቅፋቶች
አንድ ነጭ ፖሊስ ባልታጠቀ አፍሪካዊ አሜሪካዊ ግድያ ወንጀል እንዳይከሰስ የኒውዮርክ Grand Jury የደረሰበት ውሳኔ፥ የተቃውሞ ሰልፍና የፌዴራሉን ፍርድ ቤት ምርመራ አስከትሏል።
ኢትዮጵያ 26ኛውን የዓለም የኤድስ ቀን ጋምቤላ ከተማ ላይ ትናንት በተካሄደ ይፋ ሥነ-ሥርዓት አስባለች፡፡
በሕገወጥ መንገድ ተታልለው ከሃገር ከወጡ በኋላ በታንዛኒያ እሥር ቤቶች ውስጥ ቆይተው እንደነበር የገለፃቸውን 435 ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ወደ ሃገር እየመለሰ እንደሆነ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል፡፡
የእግርኳስ ኮከብ ተጫዋቾች የኢቦላን ቫይረስ ስርጭት ለመግታት የሚካሄደውን አለምአቀፍ ዘመቻ ተቀላቀሉ።
G20 በመባል የሚታወቁት የአለም ከበርቴ ሀገሮች መሪዎች በሳምንቱ ማብቂያ ከህዳር 6 እስከ 7 በ Brisbane ተገናኝተው በምጣኔ ሃብትና ልማት እድገት ላይ ለመነጋገር እየተዘጋጁ ባሉበት ወቅት፥ አፍሪካ ከዚህ ጉባኤ ተጠቃሚ ትሆናለች ወይ የሚሉ ጥያቄዎች ቀርበዋል።
ፊሌ ተብላ የተሰየመች ንብረትነቷ የአውሮፓ የጠፈር ኤጀንሲ የሆነ መንኩራኩር ሕዋ ውስጥ ከምትገኝ አንዲት ቀደም ብላ ከተላከች የአውሮፓ ኅብረት ማምጠቂያ መደብ ተወንጭፋ በልማድ “ጅራታም ኮከብ” እየተባሉ ከሚጠሩ የተፈጥሮ የሰማይ አካላት ወይም ኮሜቶች በአንዷ ላይ አረፈች፡፡
ዩናይትድ ስቴትስና ቻይና ወደ ከባቢ አየር የሚለቅቋቸውን በካይና ሙቀት አማቂ ጋዞችን መጠን ለመቀነስ ያስችላል የተባለ አዲስ ዕቅድ ይፋ አደረጉ፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ