በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ፓትሪሺያ ሃስላክ ዛሬ መስከረም 15 ቀን 2006 ዓ.ም. በብሔራዊ ቤተመንግሥት በተካሄደ ሥነ-ስርዓት የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፕሬዚደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ አቀረቡ፡፡
“ሰዎች በሰላም ተቀምጠው ጭቅጭቆቻቸውን መፍታትና የጋራ ብልፅግናቸውን ማራመድ የመቻላቸው ነገር የማይታሰብ ይመስል ነበር፡፡ አስተሳሰባችንን መለወጥ እንድንችል ግን የሁለት የዓለም ጦርነቶችን ደም መፋሰስ ጠይቋል፡፡”
ግንቦት ሰባት የኤርትራ ድጋፍ እንዳለው አስታወቀ
የአፍሪካ ሃገሮች ከዓለምአቀፉ የወንጀል ችሎት - አይሲሲ አባልነት በደቦ እንዲወጡ ለማድረግ ኬንያ የጀመረችውን ጥረት እንደምትደግፍ የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡
ለያዝነው የአውሮፓ 2013 ዓ.ም የአውሮፓ ፓርላማ የሳኻሮቭ ሽልማት ሁለት ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ሰባት ዕጩዎች ቀርበዋል፡፡
የኤርትራ መንግሥት የዛሬ 12 ዓመት ካሠራቸው አሥራ አንድ ባለሥልጣናት በሕይወት የሚገኙት ሁለት ብቻ ሊሆን እንደሚችል የዓለም ፓርላማዎች አንድ ባለሥልጣን አስታወቁ፡፡
በቃሊቲ ወኅኒ ቤት እሥር ላይ የምትገኘው ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ ከትናንት ጀምሮ የረሃብ አድማ ማድረጓ ተገለፀ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኬሪ ፕሬዚዳንት አሳድን “ነፍሰ ገዳይ” ብለው ጠሯቸው፡፡ የሦሪያ መንግሥት “የሚባለውን የኬሚካል ጥቃት አልፈፀምኩም” ይላል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ የመጀመሪያው ጥቁር ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ከሲቪል መብቶች ትግል ፋና ወጊዎችና አራማጆች ጋር ዛሬ ዋሽንግተን ዲሲ አደባባይ ላይ ለክብረ በዓል ወጥተው ዋሉ፡፡
“የሰላም እሴቶች ማጎልበቻ” የተባለው ጉባዔ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔና በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ነው።
በኢትዮጵያና በኬንያ የድንበር አካባቢዎች ከከትናንት በስተያው ቅዳሜ ወዲህ በተፈጠሩ የጎሣዎች ግጭቶች ቢያንስ ሦስት ሰዎች መገደላቸውን አንድ የኬንያ ራዲዮ ጣቢያ ዘገበ፡፡
ማርቲን ሉተር ኪንግ - ዳግማዊ “ይታየኛል” /አይ ሃቭ ኧ ድሪም/ ሲሉ ያደረጉበት የዋሽንግተን የእኩልነትና የሥራ ዕድሎች ሰልፍ ረቡዕ፣ ነሐሴ 22/2005 ዓ.ም ልክ ሃምሣ ዓመት ይሞላዋል፡፡
health
የግብፅ ሁኔታ ከጎረቤት አንፃር ሲታይ በጣም የሚያሣዝን ነው ሲሉ ዶ/ር ያዕቆብ አርሳኖ አመለከቱ፡፡
ካይሮ ውስጥ ጸረ መንግስት ተቃውሞ ይካሄድባቸው በነበሩት ሰፈሮች ላይ የተወሰደው እርምጃ በመላ ከተማይቱና በመላ ሀገሪቱ ተስፋፍቶ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገድለዋል።
ዋይት ሃውስ የኃይል እርምጃውን አወገዘ።