የነፃነት ትግል ቀንዲል የሆኑት የደቡብ አፍሪካ የመጀመሪያው ጥቁር ፕሬዚዳንት ኔልሰን ማንዴላ (ማዲባ) አረፉ፡፡
አልበሽር ለኅዳሴ ግድብ ድጋፍ ሰጡ፡፡
ላሳለፈነው ሰኞ ተቀጥሮ የነበረው በእሥር ላይ የሚገኙት የሙስሊሙ ኅብረተሰብ ጥያቄ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የእነ አቡበከር አሕመድ ጉዳይ ለፊታችን ታኅሣስ 3/2006 ዓ.ም ተቀጥሯል፡፡
የመኢአድ ተሰብሳቢዎች ኢትዮጵያ ወደ ተመድ እንድትሄድ ጠየቁ
በዓለም ዙሪያ 35 ሚሊየን ሰው ኤችአይቪ በደሙ ውስጥ እንደሚገኝ ተገለፀ፤ “አሜሪካ ፍልሚያውን በመምራት ትቀጥላለች”
ከሳዑዲ አረቢያ የተመለሱት ኢትዮጵያዊያን የደረሰባቸውን ግፍ ይናገራሉ።
በአሜሪካ ዛሬ የምሥጋና ቀን ነው፡፡ የዚህ ዓመቱ የምሥጋና ቀን መንግሥታዊ ተርኪ ፓፕኮርን /ፈንድሻ/ መሆኗን ፕሬዚዳንት ኦባማ በይፋ አስታውቀዋል፡፡ /የተርኪዎቹ ስም ነው ፈንድሻና ከረሜላ/
የሳምንቱ የእረፍት ጊዜ የእሁድ ምሽት የመዝናኛ ምርጫችሁ ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ።
ኢትዮጵያዊያን በየአቅጣጫው እየተንቀሣቀሱ ነው፡፡
ወደ ኤርትራ የሚያደርጉትን ጉዞ ዜጎቿ እንዲያስቡበት አሜሪካ አሳሰበች፡፡
... እና ሌሎችም የጤና ጉዳዮች ዘገባዎች
ተጨማሪ ይጫኑ