የመከላከያ ኃይልና ልዩ ፖሊስ ጂግጂጋ ላይ ተጋጩ።
የኤርትራ አየር መንገድ ዛሬ ወደ አዲስ አበባ መብረር ጀምሯል።
በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የምትመራው ኢትዮጵያ ወደ ፍትህና ትክክለኛ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እያመራች ነው፣ "ልንደግፈው ይገባል" የሚሉ ድምፆች ከየአቅጣጫው፣ ከኢትዮጵያም ከኢትዮጵያ ውጪም እየተሰሙ ናቸው።
የአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ ባለፈው ማክሰኞ በኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት ሰላማዊና ህጋዊ ተቃውሞ ለማድረግ ስለሚቻል፣ በአንድ ወር ውስጥ አመራሩ ወደ አገር እንደሚመለስ አስታውቋል።
ኢትዮጵያ በጅቡቲና በኤርትራ መካከል ያለውን ልዩነት ለመፍታት የሽምግልና ሚና የመጫወት ሚና ፍላጎት እንዳላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ለኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድጋፍ ለመስጠት ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተዘጋጀ ሰልፍ ላይ ቦምብ በማፈንዳት ከተጠረጠሩ ግለሰቦች መካከል በአምስቱ ላይ ክስ ሊመሰረት መሆኑ ተገለፀ፡፡
“.. ዲሞክራሲያዊ ምርጫ በሌለበት የማገልገል ፍላጎት የለንም። .. በግድ ማስተዳደር ምን እንደሚመስል ግን አይተናል።..” ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ።
የአምባገነኖች ጊዜ አልፏል ያሉ አንዳንድ የአፋር ወጣቶች ፌደራል መንግሥቱ በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶችን እንዲያስቆሙ ጠየቁ፡፡
ዓለምቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት /ግሎባል አልያንስ ፎር ዘ ራይት ኦፍ ኢትዮጵያንስ/ የተሰኘ ድርጅት በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ክልል ለተፈናቀሉ፣ የጌድዮ፣ የወላይታ እና የጉራጌ ተዋላጆች የግማሽ ሚሊዮን ብር ዕርዳታ መስጠቱ ታወቀ፡፡
“መሆን አለመሆን የሚለውን የሼክስፒርን ሃምሌት አልኩለት። በጣም በጣም ደስ አለው። የመጀመሪያውን ስክሪፕት ሰጠኝ። መሪ ተዋናይ ሆኜ እንድጫወት መረጠኝ፤ ሺ ዘጠኝ መቶ ስልሳ ስምንት። መድረኩ ላይ እንደ ሌላ ሰው፤ እንደ ወጋየሁ ለመሆን በምሞክርበት ጊዜ ተናገረኝ። ያኔ ነው ያቃናኝ። ወደ ራሴ የመለሰኝ።” ሟቹ አንጋፋው ተዋናይ ፍቃዱ ተክለማሪያም።
በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ጣና በለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክ ሰራተኞች እሁድ ዕለት ጥቃት ተፈፅሞ ሦስት ሰዎች ከተገደሉና ሌላ አንድ ሰው ላይ ከባድ ጉዳት እንደደረሰ የክልሉ መንግሥትና ለደኅንነታቸው የሰጉ ምስክሮች ተናገሩ።
የኢትዮጵያ የተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛ ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከ27 ዓመታት ስደት በኋላ፣ ዛሬ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል፡፡
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ “ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድልዩን እንገንባ” በሚል መሪ ርዕስ በሦስት የአሜሪካ ከተሞች ካሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የተዋወቁበትን እና የተወያዩበትን ጉዞ አጠናቀው ዛሬ አዲስ አበባ ተመልሰዋል፡፡
ላለፉት 42 ዓመታት በመድረክ፣ በራድዮ፣ በቴሌቭዥን፣ በፊልም በርካታ የመድረክ የጥበብ ሥራዎች የሚታወቀው ተዋናይ ፍቃዱ ተክለማርያም ትላንት ምሽት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተገለፀ፡፡
አራተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አዲስ አበባ ሲገቡ ጳጳሳት፣ ካህናት እንዲሁም የእምነቱ ተከታዮች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
በኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሞት ማዘናቸውን የተለያዩ ከተማዎች ነዋሪዎች ትናንት የሻማ ማብራት ሥነ ስርዓት አካሂደዋል፡፡
ኤርትራና ሶማሊያ ሪፖብሊክ ዛሬ ሰኞ አራት አበይት ነጥቦች ላይ ከሥምምነት ደርሰዋል፡፡
በኢትዮጵያና በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የዩናይትድ ስቴትስ ጉብኝት በተመለከተ የሰጡት አስተያየት።
የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል በኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን አሰታወቁ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድን ዛሬ ማነጋገራቸውን ከዋይት ሃውስ ቤተመንግሥት የምክትል ፕሬዚዳንቱ ቢሮ የወጣ መግለጫ አስታወቀ።
“የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ የዩናይትድ ስቴትስ ጉብኝት፣ ግዙፉ የዋሽንግተን ዲሲው ስብሰባና ሌሎች ቀለመ ብዙው ሥነ ሥርዓቶችና የዝግጅት ሂደት ከዝግጅቱ አስተባባሪዎች ጋር በሚደረግ ውይይት ይቃኛሉ።”
ኬንያ የሚኖሩ ስደተኞች የሥራ ፍቃድ ለማግኘት እየተቸገሩ መሆናቸውን ተናገሩ።
ትላንት በመኪናቸው ውስጥ ሞተው የተገኙት የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ግንባታ ዋና ሥራ አስኪያጅ የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን እሁድ እንደሚፈፀም አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዋሽንግተን ዳላስ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በአሜሪካ የሚኖሩ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
በአፍሪካ ትልቁ የኃይል ማመንጫ እንደሚሆን የሚነገርለት ግዙፉ የሕዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ መሃንዲስ ስመኘው በቀለ መስቀል አደባባይ ላይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኙ።
ተጨማሪ ይጫኑ