ዮናስ ጋሻው ደመቀ ባለፈው ሣምንት ከእስር የተፈታ ወጣት “በተፈፀመብኝ ለመናገርና ለመስማት የሚከብድ ኢሰብዓዊ ሥቃይ ዛሬ ከዊልቸርና ክራችስ (ከወንበርና ከምርኩዞች) ውጪ ራሴን ችዬ መንቀስቅቀስ የማልችል ሰው ሆኛለሁ” ይላል። (ጽዮን ግርማ በተከታዩ ዘገባ ታሪኩን ይዛለች።)
ከዚህ ቀደም በተለያየ ጊዜ ታስረው የተፈቱ አባላት በበዙበት ኮሚቴ እየተዘጋጀ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማው ሰልፍ ፍቃድ ማግኘቱን አዘጋጆቹ ተናገሩ።
የሕወአት መግለጫ አንድምታና የሁለት ወገን ዕይታዎች
በሲዳማ እና ምዕራብ አርሲ ዞኖች አዋሳኝ አካባቢ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የተረፉ ሰዎች ተጨማሪ አደጋ እንዳይደርስባቸው አስፈላጊው እርዳታ ሊደረግላቸው ይገባል ሲሉ በውጭ የሚገኘው የሲዳማ ተወላጆች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።
ተጨማሪ ይጫኑ