የአልሻባብ ነውጠኛ ቡድን በተራራማው የሰሜን ምሥራቅ ሶማልያ ግዛት በባሪ ባሉ እስላማዊ መንግሥት ነን በሚሉ ተዋጊዎች ደጋፊዎች ላይ ጥቃት ማድረስ መጨመሩን ባለሞያዎች ይናገራሉ።
ዩናይትድ ስቴትስ በጋና ዜጎች ላይ የቪዛ ዕገዳ መጣሏን ትላንት አስታወቀች።
የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል-ባሺር ለአንድ ዓመት ያህል ተዘግቶ የቆየው ከኤርትራ ጋር የሚዋሰነው ድንበር እንደሚከፈት ዛሬ አስታውቀዋል።
አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
በደቡብ ሱዳን የቀድሞዋ ዩኒቲ ስቴት በመንግሥት ወታደሮችና በአማፅያን መካከል ሲካሄድ በቆየው ውጊያ ምክንያት ለ5 ዓመታት ተቋርጦ የቆየው የነዳጅ ዘይት ምርት ቀጥሏል።
የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሃሰን ኦማር አል በሺር ለታወከች ሃገራቸው ዕርዳታ ፍለጋ ትላንት ኳታር ነበሩ። ጉብኝቱን ያደረጉት ባለፉት አራት ሣምንታት መንግሥታቸውን በመቃወም ሰልፍ የወጡ ዜጎች መገደል፣ መጎዳትና መታሠር እንዳሳሰባት ዩናይትድ ስቴትስ እየገለፀች ባለችበት ወቅት ነው።
አዲስ የተመረጡት የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሰኬዲ ዛሬ ቃለ መሃላ ፈጽመዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ ንግግር በሚያሰሙበት ሰዓት ላይ ግን በህመም ምክንያት ንግግራቸውን አቋርጠው እንደነበር ተዘግቧል።
የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር አልባሽር - ሀገራቸውን በሥፋት የናጠው ፀረ መንግሥት ሰልፍ ከጀመረ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ውጭ ሀገር በመሄድ ኳታርን ሊጎበኙ ተዘጋጅተዋል።
ዚምባብዌ ውስጥ - በነዳጅ ዘይት ዋጋ ላይ የተደረገውን ጭማሪ በመቃወም የወጡ ሰልፈኞች ላይ የመንግሥቱ ፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት ዕርምጃ በትንሹ 12 ሰዎች ሲገደሉ ሌሎች ከ 3መቶ በላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ በሚገኝ ሆቴል ላይ ሰሞኑን አል-ሸባብ ያደረሰውን ጥቃት የተቃወሙ ሶማሊያዊያን ዛሬ ኢስትሌ ቀበሌ ውስጥ ሰልፍ ወጥተዋል።
ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፖብሊክ፣ ባለፈው ወር ይፋ ያደረገችውን የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት እንድትሰርዝ ከአፍሪካ ሕብረት የተላለፈላትን ጥሪ ውድቅ አደረገች።
የሱዳን መንግሥት በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ እያካሄደ ነው ያለውን ከመጠን ያለፈ የኃይል እርምጃ እንዲያቆም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ከሚሽነር ሚሼል ባሸሌ ጠየቁ።
የኬንያ መንግሥትና ተቃዋሚዎቹ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ ትናንት አደጋ በጣሉ ሽብርተኞች ላይ እጅግ ብርቱ የተባለ ማስጠንቀቂያ አውጥተዋል።
በሶማሌ ክልል የሲቲ ዞን ነዋሪዎች፣ በየዞኑ ዋና ከተማ ሺኒሌ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ።
የዓለማቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ዳኞች፣ በጦር ወንጀለኛነት የተከሰሱትን የቀድሞ የአይቮሪኮስት ፕሬዚዳንት ሎሬንት ባግቦን ነፃ በማለቱ፣ “ይግባኝ እንጠይቃለን” ሲሉ፣ ዐቃብያነ ህግ አስታወቁ።
የዓለማቀፉ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ በጦር ወንጀለኛነት የተከሰሱትን የቀድሞ የአይቮሪኮስት ፕሬዚዳንት ሎሬንት ግባግቦን ነፃ አላቸው።
ዚምባብዌ ውስጥ በነዳጅ ዋጋ መናር የተቆጡ ዜጎች የአካሄዱት ተቃውሞ የዋና ከተማዋን እንቅስቃሴ ቀጥ አድርጎ መዋሉ ተገለፀ።
ሜዲቴራኒያን ባሕር ላይ በማልታ ደሴት አቅራቢያ በሁለት የጀርመን ጀልባዎች ላይ ማረፊያ አጥተው የቆዩ አርባ ዘጠኝ ፍልሰተኞችን እንደሚያስተናግዱ የደሴቲቱ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ጆዜፍ ማስካት ዛሬ አስታወቁ።
የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ኃይል ሶማልያ ላይ በአካሄደው የአየር ድብደባ ሥስድት የአል ሸባብ አማፅያንን እንደገደለ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ ገልጿል።
የጋቦን መንግሥት ቃል አቀባይ ዛሬ ማለዳ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ያደረጉት ወታደሮች ካለ አንድ በስተቀር ሁሉም ታስረዋል ሲሉ አስታውቀዋል።
ካርቱም የሚገኘው የደቡብ ሱዳን ኤምበሲ እንዳስታወቀው፣ ሱዳን ውስጥ እየተካሄደ ባለው ተቃውሞ፣ አራት ደቡብ ሱዳናውያን ተገደሉ።
የዩናይትድ ስቴትስ ወንጀል አዳኝ ፖሊስ ሞዛምቢክ ውስጥ ግዙፍ የገንዘብ ሥርቆት የፈፀሙትን ሰዎች ይዞ ለፍርድ ለማቅረብ ተቃርቧል።
በትናንትና ዕለት ከዛላንበሳ "ፋፃ" በተባለ አከባቢ ከባድ የጦር መሳርያዎች ወደ ሌላ ቦታ ለመውሰድ የተደረገው እንቅስቃሴ የአካባቢው ሕብረተሰብ ስለ ጉዳዩ ማብራርያ እንፈልጋለን በማለተቸው ሂደቱን መስተጓጎሉን ይታወሳል።
የኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች አስከሬኖች ናቸው ብሎ እንደሚያምን የታንዛኒያ ፖሊስ የጠረጠራቸውን 13 አስከሬኖች መንገድ ላይ ወዳድቀው ማግኘቱን አስታወቀ።
የየኮንጎ ዲሞክራስያዊ ሪፖብሊክ ለረዢም ጊዜ ሲገፋ የቆየውን ብሄራዊ ምርጫ ትላንት እሁድ ማካሄድዋ የሚታውቅ ቢሆንም፣ የምርጫው ሂደት ግን የቅንብር ጉድላት፣ የድምፅ ማጭበርበርና የምርጫ መሣርያዎች በሚገባ ያለመሥራት ጉድለት መስተዋላቸው ተገልጧል።
ተጨማሪ ይጫኑ