የግንቦት ሰባት የፍትሕ፣ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ፀሐፊ የአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የመን ላይ ተይዞ ለኢትዮጵያ መሰጠት በስፋት እያነጋገረ ነው፡፡
የተቃዋሚዎቹ መሪዎች ዛሬም ፍርድ ቤት አልቀረቡም፡፡
በኢትዮጵያ መንግሥት የተያዙት ወንድማቸው ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሕ ያገኛሉ ብለው እንደማያምኑ የአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ወንድም አቶ ብዙነህ ፅጌ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ ፖሊስ ሌሎች ተጨማሪ ሰዎችን ትናንት መያዙ ተሰምቷል፡፡
ባለቤታቸው ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሕ ያገኛሉ ብለው እንደማያምኑ የአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ባለቤት ወ/ሮ የምሥራች ኃይለማርያም ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
የግንቦት ሰባት ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቁጥጥሩ ሥር እንደሚገኙ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ፡፡
የግንቦት ሰባት ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ኢትዮጵያ ውስጥ ሊሆኑ እንደሚችሉ ሪፖርት እንደደረሰው የእንግሊዝ መንግሥት አስታውቋል፡፡
የየመን መንግሥት የግንቦት ሰባትን ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌን ለኢትዮጵያ መንግሥት አሳልፎ ሰጥቷል ሲል ግንቦት ሰባት አስታውቋል፡፡
የኢትዮጵያና የግብፅ መሪዎች፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ እና ፕሬዚዳንት አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ ሰሞኑን በግንባር ተገናኝተዋል፡፡
የሚመለከታቸውን አካላት ሁሉ አሣትፏል የተባለው የደቡብ ሱዳን የሰላም ውይይት ሳይጀመር ተቋርጧል፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ