የሶማሊያ የፀጥታ ሚኒስትር ሥራቸውን ለቀቁ
የኦሮሞ ተማሪዎች ጥያቄ ከጀርባው “የቀለም አብዮት” አራማጆች እጅ አለበት ሲሉ አንድ የመንግሥት ባለሥልጣን ተናግረዋል፡፡
አሜሪካ “ተነጋገሩ” እያለች ነው፡፡
ፖሊስ “አመፅ በመቀስቀስ ጠርጥሬአቸዋለሁ” ብሎ ከሦስት ሣምንታት በፊት ከያዛቸው ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት አምደኞች (ብሎገሮች) መካከል አንዳንዶቹ “ድብደባና ሌላም ሌላም ሥቃይ ደርሶብናል” ሲሉ ለፍርድ ቤት ተናገሩ፡፡
ፖሊስ በሽብር አድራጎት እጠረጥራቸዋለሁ ብሏል፤ ፍርድ ቤት የ28 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ ስለታሠሩ ጋዜጠኞች የአሜሪካ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡
ኦሮሚያ ውስጥ ነቀምቴ ከተማ በሚገኘው ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭት ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡
ኢትዮጵያ ውስ እስር የሚገኙ የኢንተርኔት አምደኞችና ጋዜጠኞች “ይፈቱ!” የሚል የትዊተር ዘመቻ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው፤ በትዊተር ቋንቋ ‘trend (ትሬንድ) አድርጓል’።
ግሎባል ቮይስስ - Global Voices የአንድ ቀን #FreeZone9Bloggers (የዞን ዘጠኝ ብሎገሮችን ልቀቁ) ዓለምአቀፍ የትዊተር ዘመቻ ለረቡዕ፤ ግንቦት 6/2006 ዓ.ም ጠርቷል፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ