ኢትዮጵያ ውስጥ ስለታሠሩ ጋዜጠኞች የአሜሪካ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡
ኦሮሚያ ውስጥ ነቀምቴ ከተማ በሚገኘው ወለጋ ዩኒቨርሲቲ እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭት ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡
ኢትዮጵያ ውስ እስር የሚገኙ የኢንተርኔት አምደኞችና ጋዜጠኞች “ይፈቱ!” የሚል የትዊተር ዘመቻ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው፤ በትዊተር ቋንቋ ‘trend (ትሬንድ) አድርጓል’።
ግሎባል ቮይስስ - Global Voices የአንድ ቀን #FreeZone9Bloggers (የዞን ዘጠኝ ብሎገሮችን ልቀቁ) ዓለምአቀፍ የትዊተር ዘመቻ ለረቡዕ፤ ግንቦት 6/2006 ዓ.ም ጠርቷል፡፡
የኦሮሚያ የሰሞኑ ሁኔታ ያለፈው ሥርዓት ናፋቂዎችና ጠባቦች የፈጠሩት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ መግለጫ ሰጡ፡፡
በኢትዮጵያ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የወሰንና ወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዳይሬክቶሬት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈቅአህመድ ነጋሽ፤ የግብፅ ዕጩ ፕሬዚዳንት አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ በቅርቡ ሲቢሲ ከሚባለው ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ውይይት አባይ ወንዝን በሚመለከት በሰነዘሩት ሃሣብ ላይ ለቪኦኤ የሰጡት ቃለምልልስ ሙሉ ቃል፡፡
ኢትዮጵያ ያሉትን የማየው በጥንቃቄ ነው፤ ለማንኛውም በፀጋ እንቀበላለን ትላለች፡፡
ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር ተያይዞ ሰሞኑን ኦሮሚያ ውስጥ ሕይወት መጥፋቱን በመቃወም ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያ ሰልፈኞች ዛሬ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደጅ ላይ ድምፃቸውን አሰምተዋል፡፡
ላለፉት 13 ቀናት በማእከላዊ የወንጀል ምርመራ ጣቢያ ያለምንም ግንኙነት ታስረው ከቆዩት ጋዜጠኞችና የዞን 9 ጦማር ጸሃፊዎች መካከል ስድስቱ ታሣሪዎች ዛሬ፤ ረቡዕ፣ ሚያዝያ 29/2014 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀረቡ።
ዩናይትድ ስቴትስ በደቡብ ሱዳን ውዝግብ ውስጥ ባሉ በሁለቱም ወገኖች ላይ የመጀመርያውን ማዕቀብ ጣለች።
የኦሮሚያ ተማሪዎች እያሰሙ ስላሉት ተቃውሞና በፀጥታ ኃይሎች ስለተወሰዱ እርምጃዎች የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ