ኢትዮጵያ ሶማሊያ ውስጥ ያሏትን ወታደሮቿን በማውጣት ኃላፊነቷን አታሣንስም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም አስታወቁ፡፡
በፌደራል አቃቢ ሕግ ተቃውሞ የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የተመስገን ደሣለኝ ምክሥሮች ቃል ሳይሰማ ቀረ፡፡
ሶማሊያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር እስካሁን በዚያ መቆየቱ ተገቢ እንዳልሆነ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ገለፁ፡፡
በሞሪንጋ ተክል የመድሃኒትነት ጠቀሜታ ላይ አንድ መፅሐፍ በቅርቡ ወጥቷል፡፡
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኙ አርሦ አደሮች ሕገወጥ በሆነ መንገድ መፈናቀላቸውን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አረጋገጡ፡፡
በኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ የዜጎች ነፃነቶች ጉዳይ አሣሣቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ዓመታዊ ሪፖርቱ አስታወቀ፡፡
የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ውስጥ የተፈናቀሉ አርሶ አደሮች የሚገኙበት ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑን የተለያዩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች መግለፃቸውን ቀጥለዋል፡፡
በቤንሻንጉል ጉምዝ በቅርቡ በአማራ ተወላጆች ላይ የተፈፀመው የጭካኔ ተግባር “ዘር የማጥፋት ወንጀል ነው” በሚል ወደ ዓለምአቀፉ ወንጀል ፍርድ ቤት እንደሚወስዱት የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መሪዎች አስታወቁ።
ባለፈው ዕሁድ የተካሄደው ያካባቢና የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ አካል የሆነው ምርጫ ዕሁድ ሚያዝያ 13/2005 ዓ.ም እንደሚካሄደ ታውቋል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ንዑስ ኮሚቴ በመሬት መብቶችና በምግብ ዋስትና ላይ ማብራሪያዎችን አዳምጧል፡፡
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ዐርብ፤ ሚያዝያ 4/2005 ዓ.ም በተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ ሠልፎችን አካሂደዋል፡፡
የሲዳማ አርነት ንቅናቄ - ሲአን “በአባሎቼ ላይ የሚፈፀመው በደል ከ2005ቱ ምርጫ እራሴን እንዳገልል አስገድዶኛል” ብሏል፡፡
የኢትዮጵያ የአካባቢና የከተማ ምክር ቤት ምርጫ የፊታችን ዕሁድ፤ ሚያዝያ ስድስትና በሣምንቱ ሚያዝያ አሥራ ሦስት 2005 ዓ.ም ይካሄዳል።
ተጨማሪ ይጫኑ