አዲሱ ሹመት በኢሕአዴግ የመተካካት መርኅ መሠረት የተካሄደና ወደ መንግሥቱ አመራር “አዲስ ደም” ያስገባ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ዲና ሙፍቲ አስታውቀዋል፡፡
በአዲሱ አደረጃጀት መሠረት ካቢኔው በጠቅላይ ሚኒስትርና በሦስት ምክትሎቹ ይመራል፡፡
የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የሥራ ድርጅት - አይኤልኦ ኢትዮጵያን የሠራተኞችን መብቶች በማክበር በኩል የከፋች ሃገር ናት ሲል በቅርቡ ሪፖርት አውጥቷል፡፡
ፕሬዚደንት ኦባማ በሁለተኛው የአስተዳደር ጊዜአቸው በአፍሪካ ዴሞክራሲና መልካም አስተዳደር መስፋፋት ያግዙ ይሆናል ተባለ፡፡
ኢትዮጵያ ባለፉት አሥር ዓመታት ውስጥ በቤተሰብ ምጣኔ አበረታች ውጤት ማስመዝገቧ ተገለፀ፡፡ ይሁንና ብዙ ፈተናዎች እንደተደቀኑ መሆናቸውም ተነግሯል፡፡
በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት መመረጥ ላይ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነሯ እና የሰመጉ ዳይሬክተር ለቪኦኤ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በድጋሚ ከተመረጡ ወዲህም ሆነ ላለፉት ስምንት ወራት የመጀመሪያ የሆነ ሰፊ ጋዜጣዊ መግለጫ ትናንት በዋይት ኃውስ ለተገኙ ጋዜጠኞች ሰጥተዋል፡፡
ዛሬ በመላው ዓለም ለመፀነስ ከሚችሉ ሴቶች መካከል 800 ሚሊዮን የሚሆኑት ላልታሰበበት እርግዝና እንደሚጋለጡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ።
ህይወት እንደገና (Redefine life foundation) ድርጅት ኢትዮጵያዊያን ልጆችን ለመርዳት በዋሽንግተን ዲሲ የገቢ ማሰባሰቢያ የክርክር መድረክ አካሄደ ፤ተመሳሳይ መድረኮችን በቀጣይነት እንደሚያዘጋጅ አስታውቋል፡፡
በሰብዓዊ መብቶች አያያዛቸው ላይ ጥያቄ ያለባቸው ሃገሮች በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የድርጅቱ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል ተደርገዋል ሲሉ የመብቶች ተሟጋች ቡድኖች ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡
የአነስተኛ ባለይዞታ ገበሬዎችን አቅም ለማሣደግና የገበያ አቅርቦታቸውን ለማሻሻል በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ የተነጋገረ ዓለም አቀፍ ስብሰባ ባለፈው ሣምንት አዲስ አበባ ላይ ተካሂዷል፡፡
የአሜሪካ ባለሥልጣናት በኢትዮጵያ ላይ ተፅዕኖ እንዲያደርጉ ጠይቋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሙስሊም ኢትዮጵያዊያን የአምልኮ ነፃነት እየተነፈገ መምጣቱ በጥልቁ ያሳስበኛል ሲል መግለጫ አወጣ።
አዲሱ የሶማሊያ መንግሥት በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ሃገሪቱን መልሶ ለመገንባት እያደረገ ያለውን ጥረት “ወደር የሌለው” ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር ዌንዲ ሸርማን አሞገሱ፡፡
“የጡት ካንሰር በወቅቱ ተመርምረው ከተደረሰበት ህይወትን ማትረፍ እንደሚቻል እኔ ምስክር ነኝ፥ እህቶቼ ችላ አትበሉ።” ወይዘሮ ምስራቅ ገሠሠ
ተጨማሪ ይጫኑ