በዩናይትድ ስቴትስ የህግ ትምህርት በመከታተል ላይ ያሉ ሁለት ኢትዮጲያውያት በአፍሪካ ሴቶች ሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ ጥናታዊ ገለጻ አደረጉ።
መድረክ ለአገራዊ መግባባት ጥሪ አቀረበ፡፡ ኢሕአዴግን በመከፋፈልና በማለያየት ወቀሰ፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት ስኳርና ዘይት እያቀረበ ነው፡፡
ባለፉት ሰባት ዓመታት የትግራይ ክልል የመኸር ምርት በ34 በመቶ በላይ ማደጉ ተገለጸ። የመስኖ ልማትና የደን ሽፋንም መስፋፋቱን አንድ የክልሉ ባለስልጣን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ መንግስት በአባይ ወንዝ ላይ ሊገነባ ላሰበው የሀይል ማመንጫ ግድብ ዜጎች የግምጃ ቤት ሰንድ እንዲገዙ ጥሪ አቅርቧል። ዜጎች ለሚወስዱት ውሳኔ ያግዝ ዘንድ የቦንድን ምንነት ከአንድ የኢኮኖሚ ባለሙያ ጠይቀናል
በዚህ ወር ኢትዮጵያ ሁለት ተከታታይ እክሎች ገጥመዋታል። የኑሮ ውድነት በእጅጉ ጨምሯል፤ በደቡብና በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍሎች በድርቅ ሳቢያ ምርት በመጨናገፉ በርካታ ቤተሰቦች ለረሃብ ተጋልጠዋል።
በዛሬው 115ኛው ዓመታዊ የቦስተን ማራቶንና በትላንቱ ታላቁ የለንደን ማራቶን ኬንያውያን በሁለቱም ጾታዎች ድል ቀንቷቸዋል።
«ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ሰብስቦ ማነጋገር ነበር። ከጠበቅነው በላይ ተሳክቶልናል።» አቶ መኮንን። «በር ላይ ቆመው በእኔ ሃሳብ የሚስማማ እየተባለ በጥቂቶች የሚካሄድ ውይይትና ግምገማ የትም አያደርስም።» አቶ ታማኝ።
ናይጄሪያውያን በነገው ዕለት የወቅቱ ፕሬዘዳንት Goodluck Jonathan በስፋት ያሸንፉበታል ተብሎ በሚገመተው ምርጫ ድምፅ ለመስጠት እየተዘጋጁ ነው
«ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስቀረት ስንጥር ግዴታ የዛን ማኅበረሰብ እሴቶች መጠበቅ አለብን። ትምህርታዊው በብዙ ድርጅቶች አማካኝነት እየተካሄደ ያለው የማኅበረሰብ ውይይት መድረክ ለምሳሌ ብዙ ለውጥም እያመጣ ነው።»
የአፍሪቃ ቀንድ የሰብዓዊ መብቶች ሊግ በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የመንግሥቱ ወታደሮች በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ በወሰዷቸው የኃይል እርምጃዎች በርካቶች ተጐድተዋል አለ።
በ12 የዩናይትድ ስቴይትስና በሁለት የካናዳ ከተሞች በሳምንቱ መጨረሻ በኢህአዴግ የአምስቱ አመት የእድገትና የልማት ትራንሽፎርሜሽን እቅድ ዙሪያ የተካሄዱት ስብሰባዎች ድጋፍም ተቃውሞም ተስተናግዶባቸዋል።
ኤርትራ በባህር ዳርቻዋ ላይ ተይዘዋል ስለተባሉት እንግሊዛውያን የመጀመሪያ መግለጫዋን አውጥታለች።
ተጨማሪ ይጫኑ