«ነፃና ገለልተኛ የሆኑ የአገር ውስጥና የውጭ አገርና ታዛቢዎች፤ በተገኙበት ምርጫው በድጋሚ እንዲካሄድ እንጠይቃለን፤» - መድረክ
ለእሁዱ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች በመላው ኢትዮጵያ የመጨረሻ ዙር የምረጡኝ ዘመቻቸውን አካሄዱ። እጩዎች በስብሰባዎች፣ ፖስተር በመለጠፍና ሙዚቃ በማሰማት የምረጡኝ መልእቶቻቸውን አስተላልፈዋል።
የዴሞክራሲ ጉዳይ ፈተና ከሆነባት ኢትዮጵያ ጋር ዩናይትድ ስቴትስ አስቸጋሪ፣ ግን ደግሞ ለእርሷ እጅግ አስፈላጊ የሆነ ግንኙነት ውስጥ መግባት መገደዷን አሜሪካዊያን የአፍሪካ ጠቢባን እየተናገሩ ነው፡፡