አብዱረዛቅ ረሽድ ወይንም በመድርክ ስሙ አብዲ ዘ-ጀግለር ታዋቂ የሰርከስ ትርዒት ባለሙያ ነው። ስለትግሉና ስኬቱ ከመስታዎት ዝግጅት ጋር ተወያይቷል።
ስለደርግ ባለሥልጣናት የዕርቅና የይቅርታ ጥያቄ ቀረበ፡፡
"ድኃይቱ ሃገር በበረከተ የውጭ ወረት እየነቀዘ ባለው ማኅበራዊ መዋቅር ላይ ዐይኗን ስታሣርፍ"
ወባ በኢትዮጵያ
የወባ ሥርጭትና ሞት ከሃምሣ ከመቶ በላይ መቀነሱ ተነገረ፡፡
የኢትዮጵያ ሥነ ፅሁፍ ዘመን የጠገበ ታሪካዊ መሠረት ቢኖረውም ያን ያህል ለማደግ ለመበልፀግ ግን አልታደለም። ጥበቡ ብቻ ሳይሆን ጥበበኛውም እንደተሰቃየ ነው፤ ለማለፍ የተገደደው፤ ይላሉ ተወያዮቹ። መፅሃፍት የማንበብ ልማድ፥ ህትመትና ስርጭት ውይይቱ የሚያተኩርባቸው አቢይ ነጥቦች ናቸው።
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው 5ኛው የዓለም አቀፍ የፌዴራሊዝም ጉባዔ የኢትዮጵያን የፌዴራል ስርዓት በበጎ መልኩ የሚያሳይ ነው ይላል መንግስት፤ ይሄንን አስተያየት የማይሳማሙበት ጥቂቶች አይደሉም።
ድኃይቱ ሃገር በበረከተ የውጭ ወረት እየነቀዘ ባለው ማኅበራዊ መዋቅር ላይ ዐይኗን ስታሣርፍ
"የኢትዮጵያ የአየር ሁኔታ በአሜሪካ ላይ ከባድ ተፅዕኖ አለው"
ለስድስት ወራት ያህል ሥርጭቱን አቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያ ሣተላይት ቴሌቪዥን (ኢሣት) ከዓርብ፤ ኅዳር 24 ቀን ጀምሮ አገልግሎቱን መጀመሩን አስታውቋል፡፡
በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ሥርጭትና በኤድስ ሞት በሃያ ከመቶ መቀነሱ ተገለጸ።
በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ሥርጭትና የኤድስ ሞት መጠን መቀነሱ ተነግሯል፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ