በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ከደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጋራ በተያያዘ፣ አምስት ሺሕ የሚደርሱ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ መደረጉን፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ።
No media source currently available