በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመሬት ናዳ አደጋ ከደረሰበት ገዜ ጎፋ ወረዳ አምስት ሺሕ ነዋሪዎች ለቀው መውጣታቸው ተገለጸ

በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ከደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጋራ በተያያዘ፣ አምስት ሺሕ የሚደርሱ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ መደረጉን፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ።


please wait

No media source currently available

0:00 0:05:36 0:00
XS
SM
MD
LG