ሁለት የዩናይትድ ስቴትስ እና የጀርመን ኩባንያዎች ለኮቪድ-19 የመከላከያ ክትባት ፍለጋ በጋራ እያካሄዱ ያሉት የምርምር ሥራ በያዝነው ሳምንት በሰዎች ላይ ሙከራ ወደሚደረግበት የጥናቱ እርከን መሸጋገሩ ይፋ ተደረገ። ከተሳታፊዎቹም አንዳንዶቹም የዩናይትድ ስቴትስ የሕክምና ተማሪዎች ናቸው።
No media source currently available