በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህወሓት ከሃገራዊው ገዥ ፓርቲ ራሱን አገለለ

ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ /ህወሓት/ ከሃገራዊው ገዥ ፓርቲ እራሱን አግልሏል። ብልፅግና ፓርቲን በህገወጥነት የፈረጀው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ /ህወሓት/ ለሁለት ቀናት የጠራውን አስቸኳይ ጉባዔ ትናንት ማምሻውን ሲያጠናቅቅ ባወጣው የአቋም መግለጫ ከፓርቲው ጋር እንደማይወሃድ አስታውቋል። ከኢህአዴግ ጋር የነበረውን ሃብትና ንብረት የማከፋፈል ሂደት በሕጋዊ መንገድ እንደሚፈፅም ገልጿል።


ህወሓት ከሃገራዊው ገዥ ፓርቲ ራሱን አገለለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:08 0:00
XS
SM
MD
LG