በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለምቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጆች የፖለቲካ እስረኞች ተቋቋመ

"ከ1 ሺህ 500 በላይ የትግራይ ተወላጆች በማንነታቸውና በፖለቲካ ምክንያት ታስረው ይገኛሉ" ሲል ዛሬ መቀሌ ላይ መቋቋሙን ያሳወቀው ዓለምአቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጅ የፖለቲካ እሥረኞች የሚባል ድርጅት አስታውቋል።


ዓለምቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጆች የፖለቲካ እስረኞች ተቋቋመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00
XS
SM
MD
LG