በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይውት ሊቀጥፍ የሚችል ረሃብ ተሰግቷል

ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሦስት የአፍሪ ሀገሮችና በየመን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይውት ሊያጠፋ የሚችል ረሃብ ለመግባት የቀረው የአራት ወራት ጊዜ ነው ሲል አስጠንቅቋል።


በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይውት ሊቀጥፍ የሚችል ረሃብ ተሰግቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:48 0:00
XS
SM
MD
LG