በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ከ1ሺህ 6መቶ በላይ ሰዎች ታስረዋል

በኢትዮጵያ ካለፈው መስከረም 28 ጀመሮ ሥራ ላይ እንዲውል የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ትኩረት በመንግሥቱ ላይ ተቃውሞ ያላቸውና ትችት የሚያቀርቡትን ለማፈን ነው የሚሉ ሀገሪቱ ውስጥ የሚወጡ ዘገባዎች እየጠቆሙ ነው፡፡


በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ከ1ሺህ 6መቶ በላይ ሰዎች ታስረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00
XS
SM
MD
LG