<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?><rss xmlns:itunes="http://www.itunes.com/dtds/podcast-1.0.dtd" version="2.0" xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom">     
    <channel>      
        <title>ጋቢና ቪኦኤ - የአሜሪካ ድምፅ</title>     
        <link>https://amharic.voanews.com/z/4644</link>
        <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
        <itunes:summary>የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) ከአርባ በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ከዩናይትድ ስቴትስ በመላው ዓለም የሚያሠራጭ አገልግሎት ነው፡፡ ቪኦኤ በየሣምንቱ ወደ 1 ሺህ 500 ሰዓት ለሚሆን ጊዜ ዜና፣ መረጃዎችን፣ ትምህርታዊና ባሕላዊ ፕሮግራሞችን በዓለም ዙሪያ ወደ 123 ሚሊየን ለሚሆን ሰው ያደርሣል፡፡ የበለጠ ለማወቅ በ voanews.com ላይ ያግኙን፡፡</itunes:summary>
        <description>የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) ከአርባ በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ከዩናይትድ ስቴትስ በመላው ዓለም የሚያሠራጭ አገልግሎት ነው፡፡ ቪኦኤ በየሣምንቱ ወደ 1 ሺህ 500 ሰዓት ለሚሆን ጊዜ ዜና፣ መረጃዎችን፣ ትምህርታዊና ባሕላዊ ፕሮግራሞችን በዓለም ዙሪያ ወደ 123 ሚሊየን ለሚሆን ሰው ያደርሣል፡፡ የበለጠ ለማወቅ በ voanews.com ላይ ያግኙን፡፡</description>
        <itunes:explicit>false</itunes:explicit>
        <language>am</language>
        <copyright>2026 - VOA</copyright>   
        <ttl>60</ttl>        
        <lastBuildDate>Sat, 09 May 2026 17:58:53 +0300</lastBuildDate> 
        <generator>Pangea CMS – VOA</generator>        
          <itunes:author>VOA</itunes:author>
                    <itunes:owner>
                        <itunes:name>የአሜሪካ ድምፅ</itunes:name>
                        <itunes:email> voadigital@voanews.com</itunes:email>
                    </itunes:owner>
                    <itunes:type>episodic</itunes:type><itunes:category text="News"/>
                <atom:link href="https://amharic.voanews.com/podcast/?zoneId=4644" rel="self" type="application/rss+xml" />
    		<item>
            <title>የተሰናባቹ 2013 ዓ.ም ፈታኝ ሁነቶች እና የአዲሱ አመት ተስፋ - ሴፕቴምበር 10, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያውያን እየተሰናበቱት ያለው 2013 ዓ.ም በብዙ ፈታኝ ሁነቶች የተሞላ ነበር። አመቱ ላለፉት አስር ወራት በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ጨምሮ፣ በርካታ ግጭቶች፣ ኮቪድ 19 ወረርሽኝ፣ የዋጋ ግሽበትና ተፈጥሮአዊ አደጋዎች የተስተናገዱበት ሆኖ አልፏል ። እነዚህን ተግዳሮቶች ምን ይመስሉ ነበር? በመጪው 2014 ዓመተ ምህረትስ ምን ይጠበቃል?</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/6222346.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/6222346.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 10 Sep 2021 10:00:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያውያን እየተሰናበቱት ያለው 2013 ዓ.ም በብዙ ፈታኝ ሁነቶች የተሞላ ነበር። አመቱ ላለፉት አስር ወራት በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ጨምሮ፣ በርካታ ግጭቶች፣ ኮቪድ 19 ወረርሽኝ፣ የዋጋ ግሽበትና ተፈጥሮአዊ አደጋዎች የተስተናገዱበት ሆኖ አልፏል ። እነዚህን ተግዳሮቶች ምን ይመስሉ ነበር? በመጪው 2014 ዓመተ ምህረትስ ምን ይጠበቃል?</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:45</itunes:duration>
                <itunes:keywords>conflict, war, COVID 19, Ethiopia new year, 2014, 2013</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/09/11/712d78b7-67b1-4467-801d-a311fbfcd8ef_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3594240" />
</item><item>
            <title>ለተቸገሩ ህሙማን እና አስታማሚዎች ማረፊያ የሆነችው ሀኪም - ሴፕቴምበር 03, 2021</title>
            <description>አሜሪካ በየአመቱ ለአፍሪካ ወጣት መሪዎች በምታዘጋጀው የማንዴላ ፌሎውሺፕ በዚህ አመት ከኢትዮጵያ ከተመረጡት መሀከል ጎጆ የህሙማን መጠለያ ተቋምን የመሰረተችው ዶክተር ሰላሜነሽ ፅጌ አንዷ ናት። ተቋሙ ከኢትዮጵያ የገጠር ከተሞች ለተጨማሪ ህክምና አዲስ አበባ የሚመጡ፣ ማረፊያ በማጣትና ገንዘባቸውን ለህክምና በመጨረስ ለጎዳና ህይወት የሚዳረጉ ህሙማንን በጊዜያዊነት የሚያስጠልል ሲሆን ባለፉት ሶስት አመታት ውስጥ ከ81 ሺህ በላይ የሚሆኑ ህሙማን ረድቷል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/6211445.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/6211445.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 03 Sep 2021 12:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>አሜሪካ በየአመቱ ለአፍሪካ ወጣት መሪዎች በምታዘጋጀው የማንዴላ ፌሎውሺፕ በዚህ አመት ከኢትዮጵያ ከተመረጡት መሀከል ጎጆ የህሙማን መጠለያ ተቋምን የመሰረተችው ዶክተር ሰላሜነሽ ፅጌ አንዷ ናት። ተቋሙ ከኢትዮጵያ የገጠር ከተሞች ለተጨማሪ ህክምና አዲስ አበባ የሚመጡ፣ ማረፊያ በማጣትና ገንዘባቸውን ለህክምና በመጨረስ ለጎዳና ህይወት የሚዳረጉ ህሙማንን በጊዜያዊነት የሚያስጠልል ሲሆን ባለፉት ሶስት አመታት ውስጥ ከ81 ሺህ በላይ የሚሆኑ ህሙማን ረድቷል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:42</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Gojo Shelter, Providing Shelter, Dr Selamenesh Tsige, Black Lion Hospital</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/09/03/44d784f1-b025-4576-8843-8645f2845935_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3207168" />
</item><item>
            <title>ልጆችዎ ትምህርት ቤት መሄድ ቢጠሉ ምን ያደርጋሉ? - ሴፕቴምበር 03, 2021</title>
            <description>ህፃናት የትምህርት መማሪያ ጊዜያቸው ደርሶ ወደ ትምህርት ቤት ሲገቡ ወይም ካደጉ በኃላ በህይወታቸው በሚደርሱ የተለያዩ ገጠመኞች ምክንያት ትምህርት ቤት መሄድን ሊፈሩና ሊጠሉ ይችላሉ። በተለይ ከፍ እያሉ ሲሄዱ ትምህርት ቤት ውስጥ ሊያጋጥማቸው የሚችል ዝቅተኛ የመሆን ስሜት፣ የአካባቢ መቀየር፣ በወላጅ መሀል የሚደርስ ፍቺ ወይም ሞት ልጆች ትምህርት ቤት መሄድን እንዲጠሉ ሊያደርጋቸው ይችላል። ይህ ሁኔታ ሲያጋጥም ልጆች ፍርሀታቸውን ማሸነፍ እንዲችሉ ምን ማድረግ ይቻላል?</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/6211322.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/6211322.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 03 Sep 2021 11:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ህፃናት የትምህርት መማሪያ ጊዜያቸው ደርሶ ወደ ትምህርት ቤት ሲገቡ ወይም ካደጉ በኃላ በህይወታቸው በሚደርሱ የተለያዩ ገጠመኞች ምክንያት ትምህርት ቤት መሄድን ሊፈሩና ሊጠሉ ይችላሉ። በተለይ ከፍ እያሉ ሲሄዱ ትምህርት ቤት ውስጥ ሊያጋጥማቸው የሚችል ዝቅተኛ የመሆን ስሜት፣ የአካባቢ መቀየር፣ በወላጅ መሀል የሚደርስ ፍቺ ወይም ሞት ልጆች ትምህርት ቤት መሄድን እንዲጠሉ ሊያደርጋቸው ይችላል። ይህ ሁኔታ ሲያጋጥም ልጆች ፍርሀታቸውን ማሸነፍ እንዲችሉ ምን ማድረግ ይቻላል?</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:07</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ethiopia education, education, Parenting, School Phobia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/09/03/724eef82-4877-44a2-a1f1-f9f204f8028c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2992128" />
</item><item>
            <title>ወላጆች የልጆቻቸውን ማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም እንዴት መቆጣጠር ይችላሉ? - ኦገስት 27, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/6018436.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/6018436.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 27 Aug 2021 16:41:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:41</itunes:duration>
                <itunes:keywords>twitter, social media, Facebook, COVID 19, Parenting, Parenting in the age of screen</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/08/27/b8fc7727-1814-4f05-a4d3-e3b20e7306c1_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2832384" />
</item><item>
            <title>&apos;ዓለምን በቀጣይ ከሚያሰጓት ወረሽኞች ለመከላከል የሚያጠናው ግሎባል ዋን ሄልዝ&apos; ቆይታ ከፕሮፌሰር ወንድወሰን አበበ ጋር - ኦገስት 26, 2021</title>
            <description>ግሎባል ዋን ሄልዝ ኢንሺየቲቭ ወይም አንድ የዓለም ጤና ተነሳሽነት በአሜሪካ ሃገር በሚገኘው በኦሃዮ ዩኒቨርሲቲ አማካኝነት የተመሰረተ ሲሆን ዓላማውም ከአካባቢ፣ ከእንሣት እና ከሰዎች ጋር ተያያዥነት ያላቸው እንደ ኮቪድ 19፣ ኢቦላ፣ የእብድ ውሻ በሽታ፣ በነፍሳት ፣ በውሃ፣ በዓየር..የሚመጡ በሽታዎችን በኢትዮጵያ፣ ኬኒያ፣ ዩጋንዳ፣  ታንዛኒያ፣ ሜክሲኮ፣ ብራዚል እና ታይላንድ...እየተንቀሳቀሰ የሚያጠና ነው፡፡ ይሄ ተነሳሽነት ከተመሰረተ ዘንድሮ 10ኛ ዓመቱ ይዟል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/6211688.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/6211688.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 26 Aug 2021 22:06:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ግሎባል ዋን ሄልዝ ኢንሺየቲቭ ወይም አንድ የዓለም ጤና ተነሳሽነት በአሜሪካ ሃገር በሚገኘው በኦሃዮ ዩኒቨርሲቲ አማካኝነት የተመሰረተ ሲሆን ዓላማውም ከአካባቢ፣ ከእንሣት እና ከሰዎች ጋር ተያያዥነት ያላቸው እንደ ኮቪድ 19፣ ኢቦላ፣ የእብድ ውሻ በሽታ፣ በነፍሳት ፣ በውሃ፣ በዓየር..የሚመጡ በሽታዎችን በኢትዮጵያ፣ ኬኒያ፣ ዩጋንዳ፣  ታንዛኒያ፣ ሜክሲኮ፣ ብራዚል እና ታይላንድ...እየተንቀሳቀሰ የሚያጠና ነው፡፡ ይሄ ተነሳሽነት ከተመሰረተ ዘንድሮ 10ኛ ዓመቱ ይዟል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:16:08</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, us, Uganda, health, ohio university, Global one health, JHU, FDA</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/09/03/d244c678-95b6-469e-bc5d-5865d069072f_original.mp3" type="audio/mpeg" length="5947392" />
</item><item>
            <title>ከ500 በላይ ታዳጊዎችን ያሳተፈው የሕዋ ሳይንስ የክረምት ትምህርት ምን ምን ነገሮችን ይዟል? - ኦገስት 26, 2021</title>
            <description>የኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ ማኅበረሰብ ዘንድሮ ለየት ባለ ሁኔታ ልዩ መርሃግብር በመቅረጽ በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ በአጠቃላይ ቁጥራቸው 550  ለሚሆኑ የአንደኛ፤ የሁለተኛ ደረጃ እና የዩንቨርስቲ ተማሪዎች ልዩ የክረምት ስልጠና አዘጋጅቶ ስለሕዋ ሳይንስ ሲያስተምር ቆይቷል፡፡ የመርሃግብሩ ተሳታፊ የሆኑ ሁለት ታዳጊዎች እና በኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ ማኅበረሰብ ውስጥ መርሃግብሮች አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ብሩክ ተረፈን ከጋቢና ቪኦኤ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-space-science-society-holds-its-first-summer-camp-for-550-young-people/6212350.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-space-science-society-holds-its-first-summer-camp-for-550-young-people/6212350.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 26 Aug 2021 16:02:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ ማኅበረሰብ ዘንድሮ ለየት ባለ ሁኔታ ልዩ መርሃግብር በመቅረጽ በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተማ በአጠቃላይ ቁጥራቸው 550  ለሚሆኑ የአንደኛ፤ የሁለተኛ ደረጃ እና የዩንቨርስቲ ተማሪዎች ልዩ የክረምት ስልጠና አዘጋጅቶ ስለሕዋ ሳይንስ ሲያስተምር ቆይቷል፡፡ የመርሃግብሩ ተሳታፊ የሆኑ ሁለት ታዳጊዎች እና በኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ ማኅበረሰብ ውስጥ መርሃግብሮች አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ብሩክ ተረፈን ከጋቢና ቪኦኤ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:40</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, education, youth empowerment, Space science, Ethiopian Space science</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/09/04/eb2ed61a-4043-4271-9fda-1f7647f55c13_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2457600" />
</item><item>
            <title>የአይምሮ ጤና ከአካላዊ ጤና እኩል ትኩረት ሊሰጠው ይገባል - ኦገስት 26, 2021</title>
            <description>የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ሀገራት የአይምሮ ጤና ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል። በሽታው በቀጥታ በአይምሮጤና ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት በተጨማሪ ወረርሽኙ በሀገራት ኢኮኖሚ ላይ ባደረሰው ተፅእኖ ምክንያት ለአይምሮ ጤና ይደረግ የነበረው የገንዘብ ድጎማ በመመናመኑም ቀድሞውንም ደካማ የነበረው የህክምና አቅርቦት መቀነስ ችግሩን እያባባሰው ነው።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/6017024.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/6017024.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 26 Aug 2021 10:13:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ሀገራት የአይምሮ ጤና ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል። በሽታው በቀጥታ በአይምሮጤና ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት በተጨማሪ ወረርሽኙ በሀገራት ኢኮኖሚ ላይ ባደረሰው ተፅእኖ ምክንያት ለአይምሮ ጤና ይደረግ የነበረው የገንዘብ ድጎማ በመመናመኑም ቀድሞውንም ደካማ የነበረው የህክምና አቅርቦት መቀነስ ችግሩን እያባባሰው ነው።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:28</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, africa, COVID 19, Mental health</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/08/26/b0457d55-2457-4dc3-a859-18836516a074_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2383872" />
</item><item>
            <title>የላም ወተት የተዘጋጀ የጸጉር ቅቤን አሽጋ ለዓለም የምትሸጠው ኢትዮጵያዊት - ኦገስት 10, 2021</title>
            <description>ወ/ሮ ገነት ስለሺ የፎቶግራፍ ባለሞያ ስትሆን ነዋሪነቷ በአሜሪካ ሃገር ነው፡፡ በዓመታት ከሃገር ውጪ ቆይታዋ ያጋጠማት የጸጉር መርገፍ፣ መጎዳት እና ተስማሚ የሆነ ምርት ማጣት ችግር  &apos;ሹሩባ የጸጉር ቅቤ&apos; የተሰኘ ከላም ወተት የተመረተ የጸጉር ቅቤ ማምረቻ ተቋም እንድትከፍት እና ለዘመናት የቆየው የኢትዮጵያዊያን ጸጉርን ቅቤ የመቀባት ባህል ከኢትዮጵያ ውጪም እንዲስፋፋ ማድረግ እንድትችል አድርጓታል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/shuruba-hair-butter-/6002141.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/shuruba-hair-butter-/6002141.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 10 Aug 2021 01:52:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ወ/ሮ ገነት ስለሺ የፎቶግራፍ ባለሞያ ስትሆን ነዋሪነቷ በአሜሪካ ሃገር ነው፡፡ በዓመታት ከሃገር ውጪ ቆይታዋ ያጋጠማት የጸጉር መርገፍ፣ መጎዳት እና ተስማሚ የሆነ ምርት ማጣት ችግር  &apos;ሹሩባ የጸጉር ቅቤ&apos; የተሰኘ ከላም ወተት የተመረተ የጸጉር ቅቤ ማምረቻ ተቋም እንድትከፍት እና ለዘመናት የቆየው የኢትዮጵያዊያን ጸጉርን ቅቤ የመቀባት ባህል ከኢትዮጵያ ውጪም እንዲስፋፋ ማድረግ እንድትችል አድርጓታል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:10:31</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/08/13/c27134c4-5b00-4e63-91ca-480156f582f5_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3876864" />
</item><item>
            <title>የቲያትር 100ኛ ዓመት በጎንደር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሲዘከር - ጁላይ 31, 2021</title>
            <description>በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የጎንደር ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበባት ክፍል ዘመናዊ ቲያትር በኢትዮጵያ የተጀምረበትን መቶኛ ዓመት በማሰብ ለሁለት ቀናት የቆየ መርሃግብር አካሂዷል፡፡ መርሃግብሩን የወልቂጤ፣ ደብረማርቆስ እና የወሎ ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበብ ክፍሎችም የተሳተፉ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ የዘመናዊ ቲያትር ጅማሮን አስታኮ በመላው ሃገሪቱ የቲያትር ጥበብ እንዲነቃቃ እና እንዲያድግ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ስለቲያትር ቡድን አባላትም በቦታው ተገኝተው ውይይቱን ተካፍለዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5985799.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5985799.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 31 Jul 2021 03:29:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የጎንደር ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበባት ክፍል ዘመናዊ ቲያትር በኢትዮጵያ የተጀምረበትን መቶኛ ዓመት በማሰብ ለሁለት ቀናት የቆየ መርሃግብር አካሂዷል፡፡ መርሃግብሩን የወልቂጤ፣ ደብረማርቆስ እና የወሎ ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበብ ክፍሎችም የተሳተፉ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ የዘመናዊ ቲያትር ጅማሮን አስታኮ በመላው ሃገሪቱ የቲያትር ጥበብ እንዲነቃቃ እና እንዲያድግ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ስለቲያትር ቡድን አባላትም በቦታው ተገኝተው ውይይቱን ተካፍለዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:12</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Youth, Gondor, Theater100Year, Sele Theater</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/07/31/5409cd6a-de90-47fc-8fc8-d7403e25893e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2654208" />
</item><item>
            <title>ሴትን ማስተማር ማህበረሰብን ማስተማር ነው - ጁላይ 29, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ትምህርት ቤት የሚገቡ ሴት ህፃናት ቁጥር ከግዜ ወደ ግዜ እየጨመረ ቢሄድም አሁንም ሴት ተማሪዎች በሚያጋጥሟቸው በርካታ ተግዳሮቶች ምክንያት ትምህርታቸውን ለማቋረጥ ይገደዳሉ። CAMFED (ትምህርት ለሴቶች ዘመቻ) የተሰኘ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ግን ላለፉት 18 አመታት ለተማሪዎችና ወላጆች የኢኮኖሚ አቅም በመፍጠር፣ እንዲሁም በአህጉሪቱ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በማገዝ ከ4.8 ሚሊዮን በላይ ሴት ህፃናት በትምህርት ቤት እንዲቆዩ አድርጓል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5983745.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5983745.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 29 Jul 2021 20:25:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ትምህርት ቤት የሚገቡ ሴት ህፃናት ቁጥር ከግዜ ወደ ግዜ እየጨመረ ቢሄድም አሁንም ሴት ተማሪዎች በሚያጋጥሟቸው በርካታ ተግዳሮቶች ምክንያት ትምህርታቸውን ለማቋረጥ ይገደዳሉ። CAMFED (ትምህርት ለሴቶች ዘመቻ) የተሰኘ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ግን ላለፉት 18 አመታት ለተማሪዎችና ወላጆች የኢኮኖሚ አቅም በመፍጠር፣ እንዲሁም በአህጉሪቱ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በማገዝ ከ4.8 ሚሊዮን በላይ ሴት ህፃናት በትምህርት ቤት እንዲቆዩ አድርጓል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:57</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, tanzania, girls education, CAMFED, Education Equality</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/07/29/349deff0-fef7-421e-b8fc-460d10c1d38b_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3299328" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያዊ መፅሃፍትን በስልክ ማንበብ የሚያስችል መተግበሪያ - ጁላይ 28, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5982467.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5982467.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 28 Jul 2021 21:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:17:13</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Book reading, Gizuf technology, Afro read Application, Afroread App</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/07/28/eb0681a4-02d1-447e-9097-47efd0853fd2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="6346752" />
</item><item>
            <title>ኦቲዝም ያለባቸውን ህፃናት እንዴት ለውጤት ማብቃት ይቻላል? - ጁላይ 28, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5982278.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5982278.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 28 Jul 2021 19:55:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:31</itunes:duration>
                <itunes:keywords>special needs education, autism, Meaza Menkir, Hulum Beand</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/07/28/202de6f6-052c-4392-bc36-bc5b94185e34_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3139584" />
</item><item>
            <title>የጥቁሮች የዘር ጭቆናን ለማስቆም ብቸኛው መፍትሄ በኢኮኖሚ እራስን መቻል - ዶክተር ፍሰሃ እሸቱ - ጁላይ 15, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5967222.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5967222.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 15 Jul 2021 22:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:19:17</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Black Economic Excellence, Black Empowerment, Purpose Black Ethiopia, Economic Empowerment, Dr Fisseha Eshetu</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/07/15/d898a3d4-9975-4734-94fb-b7aad4b79fb1_original.mp3" type="audio/mpeg" length="7108608" />
</item><item>
            <title>&quot;የፓርኪንሰን ችግር ሰፊ ቢሆንም ስራችንን ከአዲስ አበባ ውጪ እንዳናስፋፋ የበጀት ችግር አለብን&quot; ክብራ ከበደ - ጁላይ 15, 2021</title>
            <description>የፓርኪንሰን ሕሙማን ድጋፍ ማኅበር በኢትዮጵያ ከተመሰረተ አስራ ሁለት ዓመት ይሆነዋል፡፡ የድርጅቱ መስራች ክብራ ከበደ ትሰኛለች፡፡ ማኅበሩ ከተመሰረተ ጀመሮ በበሽታው ዙሪያ ግንዛቤን ለመፍጠር የእግር ጉዞዎች፣ የውይይት ምሽቶች፣ የምክር አገልግሎቶች የሚሰጥ ሲሆን ለሕሙማኑም የምክር፣ የገንዘብ እና የሕክምና ድጋፍ እንዲያገኙ በማመቻቸት እየሰራ ይገኛል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5966010.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5966010.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 15 Jul 2021 00:31:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የፓርኪንሰን ሕሙማን ድጋፍ ማኅበር በኢትዮጵያ ከተመሰረተ አስራ ሁለት ዓመት ይሆነዋል፡፡ የድርጅቱ መስራች ክብራ ከበደ ትሰኛለች፡፡ ማኅበሩ ከተመሰረተ ጀመሮ በበሽታው ዙሪያ ግንዛቤን ለመፍጠር የእግር ጉዞዎች፣ የውይይት ምሽቶች፣ የምክር አገልግሎቶች የሚሰጥ ሲሆን ለሕሙማኑም የምክር፣ የገንዘብ እና የሕክምና ድጋፍ እንዲያገኙ በማመቻቸት እየሰራ ይገኛል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:25</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, health, Parkinson</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/07/14/796080b6-db47-4fb6-b9d7-ebe55ca84ce4_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1628160" />
</item><item>
            <title>የምግብ ዋጋ ግሽበት ከቁጥጥር ውጪ እንዳይሆን ያሰጋል - ጁላይ 09, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየውን የምግብ ዋጋ ንረት ለማረጋጋት መንግስት መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ ማድረጉ በህብረተስቡ ዘንድ የሚታየውን የኑሮ ውድነት እንዳላቃለለ፣ የምግብ ዋጋም ከበፊቱ ይበልጥ እየጨመረ እንደሄደ ሸማቾች ይናገራሉ። ፍራንኮ ቫሉታ ብቻውን የዋጋ ንረቱን አያስተካክልም የሚሉት የምጣኔ ሀብት ተንታኞችም በኢኮኖሚውና በፓለቲካው ዙሪያ አስቸኳይ ማሻሻያዎች ካልተደረጉ ግሽበቱ መመለስ ወደማይቻልበት ደረጃ ሊደርስ ይችላል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5959847.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5959847.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 09 Jul 2021 19:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየውን የምግብ ዋጋ ንረት ለማረጋጋት መንግስት መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ ማድረጉ በህብረተስቡ ዘንድ የሚታየውን የኑሮ ውድነት እንዳላቃለለ፣ የምግብ ዋጋም ከበፊቱ ይበልጥ እየጨመረ እንደሄደ ሸማቾች ይናገራሉ። ፍራንኮ ቫሉታ ብቻውን የዋጋ ንረቱን አያስተካክልም የሚሉት የምጣኔ ሀብት ተንታኞችም በኢኮኖሚውና በፓለቲካው ዙሪያ አስቸኳይ ማሻሻያዎች ካልተደረጉ ግሽበቱ መመለስ ወደማይቻልበት ደረጃ ሊደርስ ይችላል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:18</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia Economy, Inflation, Food Inflation, Food price</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/07/09/a74f2f4a-65ec-4e31-86ad-446e9230acbb_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3428352" />
</item><item>
            <title>ወጣቱ የቴክኖሎጂ ፈጣሪ - ጁላይ 06, 2021</title>
            <description>የሶስተኛ አመት ሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ ተማሪ የሆነው ናትናኤል ታምሩ የፈጠራ ችሎታውን ማሳደግ የጀመረው ገና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እያለ ሲሆን ስማርት ሀውስ ወይም የውጪውን ሁኔታ በማስተዋል እራሱን የሚቆጣጠር ቤት እና የስልክ አጠቃቀምን የሚያቀል መተግበሪያዎችን በመስራት ሀገር አቀፍ ሽልማቶችን አግኝቷል። በዚህ ስራውና በትምህርቱ ባለው ውጤትም ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ ዩንቨርስቲ ነፃ የትምህርት እድል ሰጥቶታል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5955186.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5955186.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 06 Jul 2021 18:31:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የሶስተኛ አመት ሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ ተማሪ የሆነው ናትናኤል ታምሩ የፈጠራ ችሎታውን ማሳደግ የጀመረው ገና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እያለ ሲሆን ስማርት ሀውስ ወይም የውጪውን ሁኔታ በማስተዋል እራሱን የሚቆጣጠር ቤት እና የስልክ አጠቃቀምን የሚያቀል መተግበሪያዎችን በመስራት ሀገር አቀፍ ሽልማቶችን አግኝቷል። በዚህ ስራውና በትምህርቱ ባለው ውጤትም ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ ዩንቨርስቲ ነፃ የትምህርት እድል ሰጥቶታል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:02</itunes:duration>
                <itunes:keywords>technology, Innovation, young inventor, Nathnael Tamiru, STEM education</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/07/06/9221d0fc-c2ff-440a-8322-100083be4362_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2592768" />
</item><item>
            <title>ፈንጠዝያ - አዲስ የካርቱን ስዕሎች ስብስብ መፅሐፍ - ጁን 24, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5941281.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5941281.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 24 Jun 2021 19:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:23</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Funtezeya, Cartoon, Ethiopian cartoon, political cartoon</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/24/eabda80c-dc91-44f1-9262-961dbaed5528_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3090432" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ማየት የተሳነው ቦይ ስካውት - ጁን 24, 2021</title>
            <description>የአዲስ አበባ ስካውት ማህበር በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን አይነስውር ስካውት ከዳግማዊ ሚኒሊክ አንደኛ ድረጃ ትምህርት ቤት ለስካውት ለቃለ መሃላ አብቅቷል።። ከተመሰረተ ከመቶ አመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ስካውት ማህበር አባላት የሆኑ የተለያዩ የአካል ጉዳተኞች ያላቸው ስካውቶች ቢኖሩም ማየት የተሳነው አባል ግን ኖሮት እንደማያውቅ የማህበሩ ምክትል ኮሚሽነር ወልጊኛ ሁንዴሳ ነግረውናል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5941198.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5941198.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 24 Jun 2021 17:58:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የአዲስ አበባ ስካውት ማህበር በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን አይነስውር ስካውት ከዳግማዊ ሚኒሊክ አንደኛ ድረጃ ትምህርት ቤት ለስካውት ለቃለ መሃላ አብቅቷል።። ከተመሰረተ ከመቶ አመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ ስካውት ማህበር አባላት የሆኑ የተለያዩ የአካል ጉዳተኞች ያላቸው ስካውቶች ቢኖሩም ማየት የተሳነው አባል ግን ኖሮት እንደማያውቅ የማህበሩ ምክትል ኮሚሽነር ወልጊኛ ሁንዴሳ ነግረውናል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:31</itunes:duration>
                <itunes:keywords>First blind scout, Ethiopian scout association, boy scout, girl scout</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/24/eddaa44e-0bf8-426d-a94a-4a065bd1913b_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3139584" />
</item><item>
            <title>የአሜሪካ መንግስት ለልዩ ፍላጎት ትምህርት ብቻ በየአመቱ 13 ቢሊዮን ዶላር ያወጣል - ወይዘሮ አዜብ አታሮ - ጁን 24, 2021</title>
            <description>በአሜሪካን አገር ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ልጆች የሚያስተምሩ አካታች ትምህርት ቤቶች በስፋት ቢኖሩም ኢትዮጵያዊ ወላጆች በሚኖራቸው የግንዛቤ እጥረት ወይም የቅርብ ክትትል ማነስ ምክንያት ልዩ ፍላጎት ያላቸው ልጆቻቸው የሚገባቸውን ድጋፍ ላያገኙ እንደሚችሉ በልዩ ፍላጎት ትምህርት ዙሪያ የሚሰሩ ባለሙያዎች ይገልፃሉ። እነዚህ ወላጆች ለልጆቻቸው ስኬት ምን ማድረግ አለባቸው፣ ከትምህርት ቤቶችስ ምን አይነት ድጋፍ ይጠበቃል?</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5940813.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5940813.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 24 Jun 2021 06:20:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በአሜሪካን አገር ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ልጆች የሚያስተምሩ አካታች ትምህርት ቤቶች በስፋት ቢኖሩም ኢትዮጵያዊ ወላጆች በሚኖራቸው የግንዛቤ እጥረት ወይም የቅርብ ክትትል ማነስ ምክንያት ልዩ ፍላጎት ያላቸው ልጆቻቸው የሚገባቸውን ድጋፍ ላያገኙ እንደሚችሉ በልዩ ፍላጎት ትምህርት ዙሪያ የሚሰሩ ባለሙያዎች ይገልፃሉ። እነዚህ ወላጆች ለልጆቻቸው ስኬት ምን ማድረግ አለባቸው፣ ከትምህርት ቤቶችስ ምን አይነት ድጋፍ ይጠበቃል?</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:26</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ethiopia education, special needs education, United States Education</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/24/058eaf84-9d0f-44e0-8b7f-9ab5d29429d3_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2740224" />
</item><item>
            <title>ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደው የምርጫ ወቅት የሴቶች ጥቃት ምልከታና ውጤቱ - ጁን 24, 2021</title>
            <description>የኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ ሴቶች ማኅበር (ኢውላ) በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ትንኮሳዎችን እና ጥቃቶችን ሲታዘብ ቆይቷል፡፡ በዛሬው ዕለትም በአዲስ አበባ የምርጫ ሂደቱ ቅድመ ምልከታው ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5943225.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5943225.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 24 Jun 2021 02:49:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ ሴቶች ማኅበር (ኢውላ) በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ትንኮሳዎችን እና ጥቃቶችን ሲታዘብ ቆይቷል፡፡ በዛሬው ዕለትም በአዲስ አበባ የምርጫ ሂደቱ ቅድመ ምልከታው ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:12</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, election, Sexual violence, Election Observation</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/25/4a5d9edb-19ac-4fdb-9457-a96b26a13990_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1916928" />
</item><item>
            <title>6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የኢትዮጵያ ስርዓት የሚፈተሽበት ነው - ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ - ጁን 23, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ ለ6ኛው አጠቃላይ ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚደረገው ዝግጅት ተጠናቆ ነዋሪዎች ድምፃቸውን ሰጥተዋል። ባልደረባችን ስመኝኝ የቆየም በግሪንስቦሮ የሰሜን ካሮላይና ኤ ኤንድ ቲ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነቶች መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ ጋር ደውላ “ይህ ምርጫ ለኢትዮጵያውያን ምን ትርጉም ይኖረዋል?” ስትል ጠይቃለች።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5940172.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5940172.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 23 Jun 2021 23:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ ለ6ኛው አጠቃላይ ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚደረገው ዝግጅት ተጠናቆ ነዋሪዎች ድምፃቸውን ሰጥተዋል። ባልደረባችን ስመኝኝ የቆየም በግሪንስቦሮ የሰሜን ካሮላይና ኤ ኤንድ ቲ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነቶች መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ ጋር ደውላ “ይህ ምርጫ ለኢትዮጵያውያን ምን ትርጉም ይኖረዋል?” ስትል ጠይቃለች።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:30</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopian Election 2013</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/23/8de3baa9-b082-4b7f-afb2-ae8e379d71d2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2396160" />
</item><item>
            <title>አለኝታ ነጻ የጾታዊ ጥቃት የምክር አገልግሎት የስልክ ጥሪ መስመር በድጋሚ ስራ ጀመረ - ጁን 23, 2021</title>
            <description>አለኝታ ነጻ የጾታዊ ጥቃት የምክር አገልግሎት የስልክ ጥሪ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት ስራ የጀመረ ሲሆን ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሰዎች ነጻ የምክር እና የሪፈራል አግልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ በኮቪድ 19 ወቅት በተፈጠረ የስፖንሰር ማጣት ችግር የነጻ አገልግሎቱ ተቋርጦ የቆየ ሲሆን ከሶስት ሳምንታት በፊት ግን በድጋሚ የነጻ አገልግሎቱን መጀምሩ ተሰምቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5943210.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5943210.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 23 Jun 2021 02:13:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>አለኝታ ነጻ የጾታዊ ጥቃት የምክር አገልግሎት የስልክ ጥሪ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት ስራ የጀመረ ሲሆን ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሰዎች ነጻ የምክር እና የሪፈራል አግልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ በኮቪድ 19 ወቅት በተፈጠረ የስፖንሰር ማጣት ችግር የነጻ አገልግሎቱ ተቋርጦ የቆየ ሲሆን ከሶስት ሳምንታት በፊት ግን በድጋሚ የነጻ አገልግሎቱን መጀምሩ ተሰምቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:44</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, Gabina, setaweet, Sexual violence</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/25/361f5a48-0498-438c-a56b-95e3ea40b52c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2113536" />
</item><item>
            <title>የመጀመሪያው የድንገተኛ እና አደጋ ጽኑ ህክምና መሪ እቅድ ምን ይመስላል? - ጁን 15, 2021</title>
            <description>በኢትዮጵያ ለመጀምሪያ ጊዜ የድንገተኛ እና ጽኑ ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት እና ተደራሽነት ለመጨመር የሚያስችል የአምስት ዓመት መሪ ዕቅድ ባለፈው ሳምነት የጤና ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል፡፡  መሪ እቅዱን ተግባራዊ ለማድረግም 200 ሚሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ በኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር የድንገተኛ እና ጽኑ ህክምና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑትን ዶ/ር አለኝታ ገብረየስ ለአሜሪካ ድምጽ ገልጸዋል፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5934860.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5934860.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 15 Jun 2021 03:03:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያ ለመጀምሪያ ጊዜ የድንገተኛ እና ጽኑ ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት እና ተደራሽነት ለመጨመር የሚያስችል የአምስት ዓመት መሪ ዕቅድ ባለፈው ሳምነት የጤና ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል፡፡  መሪ እቅዱን ተግባራዊ ለማድረግም 200 ሚሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ በኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር የድንገተኛ እና ጽኑ ህክምና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑትን ዶ/ር አለኝታ ገብረየስ ለአሜሪካ ድምጽ ገልጸዋል፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:16</itunes:duration>
                <itunes:keywords>health, ehtiopia, Corona, COVID19, criticalcare, MinsitryofHealth</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/19/8a8aea29-192a-4fcc-96d3-01c6abaf6121_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3416064" />
</item><item>
            <title>የኩላሊት ህክምና አገልግሎት ከአዲስ አበባ ውጪ ላሉ ከተሞችን ለማዳረስ ያሰበው ኢትዮጵያን ኪድኒኬር - ጁን 04, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያን ኪድኒ ኬር  ከተመሰረተ ስምንት ወራት ሆነው፡፡ ተቋሙ በኩላሊት ህክምና ላይ ግንዛቤን ለመፍጠር፣ እንዲሁም ጥናቶችን ለመስራት እና ከአዲስ አበባ ውጪ ላሉ ህሙማን የእጥበት አገልግሎት እና የህክምና ተደራሽነትን ለመፍጠር እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ የተቋሙ መስራች እና ስራ አስኪያጅ  ዶ/ር እሴተ ጌታቸው ይናገራሉ፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5917653.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5917653.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 04 Jun 2021 14:40:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያን ኪድኒ ኬር  ከተመሰረተ ስምንት ወራት ሆነው፡፡ ተቋሙ በኩላሊት ህክምና ላይ ግንዛቤን ለመፍጠር፣ እንዲሁም ጥናቶችን ለመስራት እና ከአዲስ አበባ ውጪ ላሉ ህሙማን የእጥበት አገልግሎት እና የህክምና ተደራሽነትን ለመፍጠር እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ የተቋሙ መስራች እና ስራ አስኪያጅ  ዶ/ር እሴተ ጌታቸው ይናገራሉ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:06</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, health, Gabina, Kidney, Kidneycare, Dialysis</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/05/48f498e6-aca1-4d3a-9f8d-cab55d391078_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2985984" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያ 100 ግድቦችን እገነባለሁ ማለቷ ግብፅን አስቆጥቷል - ጁን 03, 2021</title>
            <description>የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ በመጪው አመት እስከ 100 የሚደርሱ አነስተኛና መሀከለኛ ግድቦችን እገነባለሁ ማለታቸውን ተቃውመው የግብፅ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ትላንት መግለጫ አውጥተዋል። የኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ህጎችን እስካከበረች ድረስ የተፈጥሮ ሀብቷን መጠቀም ትችላለች ማለታቸውን ፋና ብሮድካቲንግ ኮርፖሬሽን ዘግቧል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5915441.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5915441.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 03 Jun 2021 21:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ በመጪው አመት እስከ 100 የሚደርሱ አነስተኛና መሀከለኛ ግድቦችን እገነባለሁ ማለታቸውን ተቃውመው የግብፅ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ትላንት መግለጫ አውጥተዋል። የኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ህጎችን እስካከበረች ድረስ የተፈጥሮ ሀብቷን መጠቀም ትችላለች ማለታቸውን ፋና ብሮድካቲንግ ኮርፖሬሽን ዘግቧል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:30</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, egypt, sudan, Renaissance Dam, GERD</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/03/b18e7f36-5212-4c91-8e47-2d9ae9fc9684_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2027520" />
</item><item>
            <title>ተማሪዎች በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ፈጣሪ መሆን ይችላሉ - ጁን 03, 2021</title>
            <description>ላለፉት አምስት አመታት በኢትዮጵያ የሚማሩ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የሳይንስና ቴክኖሎጂ ትምህርት ላይ እንዲበረቱና የስራ ፈጠራ ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ ሲሰራ የቆየው ስቴም ሲነርጂ የተሰኘ ተቋም አሁን ደግሞ ተማሪዎች ሀገር ውስጥ የሚገኝ ጥሬ እቃ ተጠቅመው በፀሀይ ሀይል የሚሰራ የዳቦ መጋገሪያ እንዲያመርቱ አድርጓል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5915300.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5915300.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 03 Jun 2021 19:40:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ላለፉት አምስት አመታት በኢትዮጵያ የሚማሩ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የሳይንስና ቴክኖሎጂ ትምህርት ላይ እንዲበረቱና የስራ ፈጠራ ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ ሲሰራ የቆየው ስቴም ሲነርጂ የተሰኘ ተቋም አሁን ደግሞ ተማሪዎች ሀገር ውስጥ የሚገኝ ጥሬ እቃ ተጠቅመው በፀሀይ ሀይል የሚሰራ የዳቦ መጋገሪያ እንዲያመርቱ አድርጓል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:39</itunes:duration>
                <itunes:keywords>technology, science, education, Innovation, maths, STEM Synergy</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/03/30bccbde-7ced-4558-8d45-75cad1a3ebf3_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2820096" />
</item><item>
            <title>63 የሚሆኑ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ቡድኖች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ግብጽ ያሰረቻቸውን የፖለቲካ እስረኞች እንድትፈታ ጥሪ አቀረቡ - ጁን 02, 2021</title>
            <description>63 የሚሆኑ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ቡድኖች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ግብጽ በሃገሯ ውስጥ ያሰረቻቸውን የፖለቲካ እስረኞች እንድትፈታ፣ ወገንተኛ ያልሆኑ ተቋማትን እና በሰላማዊ መንገድ ልዩነቶችን የሚያንጸባርቁ አካላትን ማፈኗን እንድታቆም ጥሪ አቀረቡ፡፡ የናይኪ ቺንግን ሪፖርት ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5914129.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5914129.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 02 Jun 2021 23:03:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>63 የሚሆኑ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ቡድኖች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ግብጽ በሃገሯ ውስጥ ያሰረቻቸውን የፖለቲካ እስረኞች እንድትፈታ፣ ወገንተኛ ያልሆኑ ተቋማትን እና በሰላማዊ መንገድ ልዩነቶችን የሚያንጸባርቁ አካላትን ማፈኗን እንድታቆም ጥሪ አቀረቡ፡፡ የናይኪ ቺንግን ሪፖርት ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:12</itunes:duration>
                <itunes:keywords>egypt, us, middle east, Human Right</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/06/02/36b0f930-2da7-449a-8e22-ad70260ae004_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1916928" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያ ያስመረቀችው የሳተላይት መቀበያ ፋይዳው ምንድነው? - ሜይ 17, 2021</title>
            <description>የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ የብዝሃ ሳተላይት መረጃ መቀቢያ ጣቢያ ቅዳሜ ግንቦት 7፣ 2013 ዓ.ም አስመርቋል። የሳተላይት መረጃ መቀበያው በመስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው ሲሆን በቀጣይ ለሚደረጉ የሕዋ ሳይንስ ስራዎች ትልቅ መንደርደሪያ እንደሚሆን ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ በዚህ ዙሪያ ከኢትዮጵያ የስፔስ ማኅብረሰብ ስራአስኪያጅ ቤዛ ተስፋዬ ጋር አጠር ያለቆይታ አድርገናል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5893968.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5893968.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 17 May 2021 23:32:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ የብዝሃ ሳተላይት መረጃ መቀቢያ ጣቢያ ቅዳሜ ግንቦት 7፣ 2013 ዓ.ም አስመርቋል። የሳተላይት መረጃ መቀበያው በመስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያው ሲሆን በቀጣይ ለሚደረጉ የሕዋ ሳይንስ ስራዎች ትልቅ መንደርደሪያ እንደሚሆን ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ በዚህ ዙሪያ ከኢትዮጵያ የስፔስ ማኅብረሰብ ስራአስኪያጅ ቤዛ ተስፋዬ ጋር አጠር ያለቆይታ አድርገናል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:31</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, technology, Space science</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/17/5357bc3f-d141-4466-9766-a095407d8f3c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1665024" />
</item><item>
            <title>በሴት ምርጫ ተሳታፊዎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን መጠቆሚያ ነጻ የስልክ መስመር ይፋ ተደረገ - ሜይ 17, 2021</title>
            <description>የኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ ሴቶች ማኅበር ኢውላ ባለፈው ሳምንት ከምርጫ ጋር ተያይዞ በሴት መራጮች፣ አስመራጮች፣ ጋዜጠኞች፣ ታዛቢዎች ላይ ሊፈጠሩ የሚችሉ አካላዊና ስነልቦናዊ ጥቃቶችም ሆኑ ትንኮሳዎችን ሴቶች በነጻ በመደወል ምክር ሊያገኙበት ወይም ሊጠቁሙ የሚችሉበት ነጻ የስልክ መስመር ይፋ አድረጓል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5893949.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5893949.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 17 May 2021 23:20:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ ሴቶች ማኅበር ኢውላ ባለፈው ሳምንት ከምርጫ ጋር ተያይዞ በሴት መራጮች፣ አስመራጮች፣ ጋዜጠኞች፣ ታዛቢዎች ላይ ሊፈጠሩ የሚችሉ አካላዊና ስነልቦናዊ ጥቃቶችም ሆኑ ትንኮሳዎችን ሴቶች በነጻ በመደወል ምክር ሊያገኙበት ወይም ሊጠቁሙ የሚችሉበት ነጻ የስልክ መስመር ይፋ አድረጓል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:31</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, election, gender violence</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/17/f9e86e59-690a-420d-8e62-d43593d64845_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2402304" />
</item><item>
            <title>ከ25 ዓመታት የአርት ስኩል ሞዴልነት ወደ ሰዓሊነት የመጣችው የሁለት ልጆች እናት- ፍቅርተ አያና - ሜይ 17, 2021</title>
            <description>ፍቅርተ አያና ላለፉት 25 ዓመታት በአለፈለገ ሰላም የስነጥበብ ትምህርት ቤት አርት ስኩል ውስጥ በአካለ ተምሳሌት ሞዴልነት ክረምት ከበጋ ሳትል ለረዥም ሰዓት ያህል በአንድ ዓይነት ቅርጽ አንድ ቦታ ላይ ብቻ አተኩራ በማየት እድሜዋን አሳልፋለች፡፡የሁለት ልጆች እናት የሆነችው ፍቅርተን በመሳል እጅግ ብዙ ታዋቂ ሰዓሊያን እጃቸውን አፍታተዋል፡፡ፍቅርተ አሁን ላይ ስዕል መሳል ጀምራለች፡፡ ይሁንና ደሞዟ ለቀለም፣ ለቡሩሽ እና ለሸራ የሚበቃ ባለመሆኑ ድጋፍ ያስፈለገኛል ትላለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5893932.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5893932.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 17 May 2021 22:57:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ፍቅርተ አያና ላለፉት 25 ዓመታት በአለፈለገ ሰላም የስነጥበብ ትምህርት ቤት አርት ስኩል ውስጥ በአካለ ተምሳሌት ሞዴልነት ክረምት ከበጋ ሳትል ለረዥም ሰዓት ያህል በአንድ ዓይነት ቅርጽ አንድ ቦታ ላይ ብቻ አተኩራ በማየት እድሜዋን አሳልፋለች፡፡የሁለት ልጆች እናት የሆነችው ፍቅርተን በመሳል እጅግ ብዙ ታዋቂ ሰዓሊያን እጃቸውን አፍታተዋል፡፡ፍቅርተ አሁን ላይ ስዕል መሳል ጀምራለች፡፡ ይሁንና ደሞዟ ለቀለም፣ ለቡሩሽ እና ለሸራ የሚበቃ ባለመሆኑ ድጋፍ ያስፈለገኛል ትላለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:38</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/17/09d80028-38ad-4482-9a9e-cc161b5efd3b_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2445312" />
</item><item>
            <title>የተቀዛቀዘው የዜጎች የምርጫ ተሳታፊነት እና የሚያስከፍለው ዋጋ- ቆይታ ከበፍቃዱ ሃይሉ ጋር - ሜይ 12, 2021</title>
            <description>ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ ለመካሄድ የሳምንታት እድሜ በቀረበት በአሁኑ ሰዓት ዜጎች የምርጫ ካርድ ለመውሰድ ያላቸው ተነሳሽነት እንደተጠበቀው አለመሆኑን የፖለቲካ ምሁራን እየተናገሩ ነው፡፡ የመብቶች እና ዴሞክራሲ እድገት ማዕከል ‘ካርድ ኢትዮጵያ’ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ በፍቃዱ ሃይሉ ዜጎች ከደህንነት ስጋት፣ በምርጫ አስፈጻሚዎች ለውጥ እና ምርጫው አሸናፊው የሚታወቅበት የተበላ ዕቁብ ነው በሚሉ ሃሳቦች ምክንያት ተነሳሽነታቸው ተቀዛቅዟል ይላሉ፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5887419.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5887419.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 12 May 2021 04:22:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ ለመካሄድ የሳምንታት እድሜ በቀረበት በአሁኑ ሰዓት ዜጎች የምርጫ ካርድ ለመውሰድ ያላቸው ተነሳሽነት እንደተጠበቀው አለመሆኑን የፖለቲካ ምሁራን እየተናገሩ ነው፡፡ የመብቶች እና ዴሞክራሲ እድገት ማዕከል ‘ካርድ ኢትዮጵያ’ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ በፍቃዱ ሃይሉ ዜጎች ከደህንነት ስጋት፣ በምርጫ አስፈጻሚዎች ለውጥ እና ምርጫው አሸናፊው የሚታወቅበት የተበላ ዕቁብ ነው በሚሉ ሃሳቦች ምክንያት ተነሳሽነታቸው ተቀዛቅዟል ይላሉ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:21</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, election, Civic Society, Voters reluctance, National electoral board</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/12/c87d7019-ad7c-463a-8b24-eebb2d5adf4e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3446784" />
</item><item>
            <title>የኢትዮጵያ ሚዲያ በሴት ጋዜጠኞች ዓይን ሲቃኝ - ሜይ 10, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5885263.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5885263.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 10 May 2021 21:36:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:16:58</itunes:duration>
                <itunes:keywords>social media, misinformation, disinformation, Ethiopian Media, women journalists</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/10/ac05f077-694d-48d5-9f81-99797fabaefc_original.mp3" type="audio/mpeg" length="6254592" />
</item><item>
            <title>በተቋሟ የሚሰሩ ሴቶችን የምታበቃው የተፈጥሮ የውበት መጠበቂያ አምራቿ ወጣት - ሜይ 08, 2021</title>
            <description>ዮርዳኖስ ጉሽ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት የተማረች ሲሆን በተለያዩ የብሮድካስት እና የህትመት ሚዲያዎች ላይም ሰርታለች፡፡ በአሁን ሰዓት ደግሞ ኢትዮጵያን ስኪን ቢውቲ ሲክሪትስ የተሰኘ የተፈጥሮ የቁንጅና ግብዓቶች  የሚያመርት ተቋም ከፍታለች፡፡  ዮርዳኖስ ባለፉት ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ አብረዋት የሚሰሩ 12 ሰራተኞቿ የራሳቸውን ሱቅ ከፍተው እንዲወጡ በማድረግም ሴቶችን ማብቃት ላይ የራሷን ሚና እየተጫወተች ትገኛለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5882981.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5882981.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 08 May 2021 04:28:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዮርዳኖስ ጉሽ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት የተማረች ሲሆን በተለያዩ የብሮድካስት እና የህትመት ሚዲያዎች ላይም ሰርታለች፡፡ በአሁን ሰዓት ደግሞ ኢትዮጵያን ስኪን ቢውቲ ሲክሪትስ የተሰኘ የተፈጥሮ የቁንጅና ግብዓቶች  የሚያመርት ተቋም ከፍታለች፡፡  ዮርዳኖስ ባለፉት ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ አብረዋት የሚሰሩ 12 ሰራተኞቿ የራሳቸውን ሱቅ ከፍተው እንዲወጡ በማድረግም ሴቶችን ማብቃት ላይ የራሷን ሚና እየተጫወተች ትገኛለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:14:40</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Ghana, women, Entrepreneur, Empowerment, Esbsecret</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/08/0e8b95e6-9fe9-46cd-8e9e-38e630270926_original.mp3" type="audio/mpeg" length="5406720" />
</item><item>
            <title>በአፍሪካ ልውጥ የኮሮና ቫይረስ ዝርያዎች ወረርሽኝ ሊያገረሽ ይችላል - ሜይ 07, 2021</title>
            <description>በአፍሪካ ለኮሮና ቫይረስ የሚሰጠው ህይወት አዳኝ ክትባት ስርጭት በጣም አነስተኛ በመሆኑና አዳዲስ የቫይረሱ ዝርያዎች በስፋት እየተሰራጩ መሆኑን ተከትሎ የአፍሪካ ሀገራት የአዲስ ልውጥ ቫይረስ ወረርሽኝ ያሰጋቸዋል ሲል የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5882166.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5882166.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 07 May 2021 19:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በአፍሪካ ለኮሮና ቫይረስ የሚሰጠው ህይወት አዳኝ ክትባት ስርጭት በጣም አነስተኛ በመሆኑና አዳዲስ የቫይረሱ ዝርያዎች በስፋት እየተሰራጩ መሆኑን ተከትሎ የአፍሪካ ሀገራት የአዲስ ልውጥ ቫይረስ ወረርሽኝ ያሰጋቸዋል ሲል የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:27</itunes:duration>
                <itunes:keywords>africa, who, COVID</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/07/088ec4f1-c9ac-4592-8be2-d84c9e0d7825_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1271808" />
</item><item>
            <title>ወጣቶች ለተወዳዳሪ ፓርቲዎች ድምጻቸውን ከምን አኳያ ይሰጣሉ? - ሜይ 07, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5882993.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5882993.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 07 May 2021 05:21:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:38</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, election, Voters, young people</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/08/485847a1-4e74-4b82-9a8e-ffe6003f390c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2076672" />
</item><item>
            <title>በትራምፕ ላይ የተወሰነው ውሳኔ የመሪዎች ፌስቡክ አጠቃቀም ህግ እንዲሻሻል ሊያደርግ ይችላል - ሜይ 06, 2021</title>
            <description>በቅርቡ በፌስቡክና በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ የተወሰነው ውሳኔ ሌሎች የዓለም መሪዎችም የማህበራዊ ትስስር ገፆችን ለመጠቀም፣ በሂደት እየወጡ ባሉ ህጎች መመራት እንዳለባቸው የሚያመላክት ሆኗል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5880906.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5880906.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 06 May 2021 21:55:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በቅርቡ በፌስቡክና በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ የተወሰነው ውሳኔ ሌሎች የዓለም መሪዎችም የማህበራዊ ትስስር ገፆችን ለመጠቀም፣ በሂደት እየወጡ ባሉ ህጎች መመራት እንዳለባቸው የሚያመላክት ሆኗል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:04</itunes:duration>
                <itunes:keywords>social media, Facebook, Donal Trump</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/06/3432ffdf-d911-4247-b728-b42b2cb08827_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1867776" />
</item><item>
            <title>አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት መልካም ግንኙነት እንዲቀጥል ትፈልጋለች - አምባሳደር ዴቪድ ሺን - ሜይ 04, 2021</title>
            <description>የኢትዮጵያ መንግስት ትግራይ ክልል ውስጥ እየደረሰ ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ እንዲያስቆምና ክልሉን መልሶ ለመገንባት እንዲችል ዩናይትድ ስቴትስ እየጣረች መሆኑንና ያንን ለማድረግ የሚያስችል የማማከርና የሰብዓዊ ርዳታ እየሰጠች መሆኑን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የነበሩት ዴቪድ ሺን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። አምባሳደር ሺን ይህን ያሉት ዩናይትድ ስቴትስ ከኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ግብፅ እና ሱዳን መንግስታት ጋር ለመነጋገር ልዩ መልዕክተኛ መላኳን ማስታወቋን ተከትሎ ነው።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5878096.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5878096.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 04 May 2021 22:33:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ መንግስት ትግራይ ክልል ውስጥ እየደረሰ ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ እንዲያስቆምና ክልሉን መልሶ ለመገንባት እንዲችል ዩናይትድ ስቴትስ እየጣረች መሆኑንና ያንን ለማድረግ የሚያስችል የማማከርና የሰብዓዊ ርዳታ እየሰጠች መሆኑን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የነበሩት ዴቪድ ሺን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። አምባሳደር ሺን ይህን ያሉት ዩናይትድ ስቴትስ ከኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ግብፅ እና ሱዳን መንግስታት ጋር ለመነጋገር ልዩ መልዕክተኛ መላኳን ማስታወቋን ተከትሎ ነው።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:33</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, united states, David Shinn</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/04/824f6000-7454-421e-9b52-e63c03228396_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1308672" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ክትባት የተከተቡ ሰዎች ምን ይላሉ? - ሜይ 04, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያ የካቲት 28 2013 ዓ.ም 2.2 የአስትራዜኒካ ክትባት በመጋቢት አጋማሽ ደግሞ 300,000 የሳይኖፋርም ክትባቶችን ያገኘች ሲሆን የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት መሰጠት ሂደትም ጀምራለች፡፡ በሃገሪቱ ያለው የክትባት አሰጣጥ ሂደት ምን ይመስላል? የኅብረተስቡስ ግንዛቤ ስትል ኤደን ገረመው በጤና ሚኒስቴር የሚኒስትር አማካሪ እና የብሔራዊ የክትባት አስተባባሪ የሆኑትን ዶ/ር ሙሉቀን ዮሃንስ፣ ክትባቱን የወሰዱ ሰዎችን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5882681.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5882681.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 04 May 2021 02:55:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ የካቲት 28 2013 ዓ.ም 2.2 የአስትራዜኒካ ክትባት በመጋቢት አጋማሽ ደግሞ 300,000 የሳይኖፋርም ክትባቶችን ያገኘች ሲሆን የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት መሰጠት ሂደትም ጀምራለች፡፡ በሃገሪቱ ያለው የክትባት አሰጣጥ ሂደት ምን ይመስላል? የኅብረተስቡስ ግንዛቤ ስትል ኤደን ገረመው በጤና ሚኒስቴር የሚኒስትር አማካሪ እና የብሔራዊ የክትባት አስተባባሪ የሆኑትን ዶ/ር ሙሉቀን ዮሃንስ፣ ክትባቱን የወሰዱ ሰዎችን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:11</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, health, Ministry of Health, Covid-19, Corona, Pandemic, Astrazenica, vaccine reluctance, virus, vaccine equity</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/07/c1d70340-2b0e-4a1b-ad67-623ea0da137e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2648064" />
</item><item>
            <title>&quot;ቅንነት ትልቅ ዋጋ አለው&quot; - ቬርሳቬል መላኩ - ሜይ 03, 2021</title>
            <description>የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ  በአነስተኛ የንግድ ዘርፎች ላይ የነበረው ጫና የበረታ ሲሆን ብዙዎችን ከገበያ ውጪ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል። ይህ ጫና ካረፈባቸው አነስተኛ የንግድ ተቋማት መሀከል በአሜሪካን ሀገር፣ ቨርጂንያ ግዛት የሚገኘው ዘመን የጉዞ ወኪል አንዱ ሲሆን የድርጅቱ ባለቤት ቬርሳቬል መላኩ ድርጅቷ ከስራ ውጪ የሆነበትን አንድ አመት በሰሜን አሜሪካ ለሚኖረው ኢትዮጵያዊ ማህበረሰብ ነፃ የማማከርና የመረጃ አገልግሎት በመስጠት ስታገለግል ቆይታለች።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5876403.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5876403.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 03 May 2021 20:18:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ  በአነስተኛ የንግድ ዘርፎች ላይ የነበረው ጫና የበረታ ሲሆን ብዙዎችን ከገበያ ውጪ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል። ይህ ጫና ካረፈባቸው አነስተኛ የንግድ ተቋማት መሀከል በአሜሪካን ሀገር፣ ቨርጂንያ ግዛት የሚገኘው ዘመን የጉዞ ወኪል አንዱ ሲሆን የድርጅቱ ባለቤት ቬርሳቬል መላኩ ድርጅቷ ከስራ ውጪ የሆነበትን አንድ አመት በሰሜን አሜሪካ ለሚኖረው ኢትዮጵያዊ ማህበረሰብ ነፃ የማማከርና የመረጃ አገልግሎት በመስጠት ስታገለግል ቆይታለች።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:37</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Small Business, COVID 19, Zemen Travel Agency, Versavel Melaku</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/03/ad59959a-8823-4fa5-82ce-7ccce529a18f_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3176448" />
</item><item>
            <title>የመገናኛ ብዙሃን  አጠቃቀም እውቀት ምን ማለት ነው? ለምንስ ያስፈልጋል? - ኤፕሪል 28, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5870296.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5870296.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 28 Apr 2021 22:06:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:15:09</itunes:duration>
                <itunes:keywords>social media, misinformation, disinformation, Ethiopian Media, media literacy, ሀሰተኛ መረጃዎች</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/04/28/bee093ae-55ee-4dd7-abfd-753459a76657_original.mp3" type="audio/mpeg" length="5584896" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ የሚገኘው ኮቪድ-19 - ኤፕሪል 27, 2021</title>
            <description>በኢትዮጵያበኮቪድ 19 የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ ሲሆን በበሽታው ምክንያት ወደ ፅኑ ህሙማን ክፍል የሚገቡና ህይወታቸውን የሚያጡ ሰዎች ቁጥርም በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ቀጥሏል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በሀገሪቱ ውስጥ የፅኑ ህሙማን አልጋ፣ ኦክስጅንና ሰው ሰራሽ የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎች እጥረት የተከሰተ ሲሆን የቫይረሱ ተጠቂዎች ህክምና ለማግኘት መቸገራቸውን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የታማሚ ቤተሰቦች ተናግረዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5868807.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5868807.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 27 Apr 2021 20:34:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያበኮቪድ 19 የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በአስደንጋጭ ሁኔታ እየጨመረ ሲሆን በበሽታው ምክንያት ወደ ፅኑ ህሙማን ክፍል የሚገቡና ህይወታቸውን የሚያጡ ሰዎች ቁጥርም በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ቀጥሏል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በሀገሪቱ ውስጥ የፅኑ ህሙማን አልጋ፣ ኦክስጅንና ሰው ሰራሽ የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎች እጥረት የተከሰተ ሲሆን የቫይረሱ ተጠቂዎች ህክምና ለማግኘት መቸገራቸውን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የታማሚ ቤተሰቦች ተናግረዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:00</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Coronavirus, COVID 19, Alarming COVID rise in Ethiopi, ICU, Ventilator, Oxygen</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/04/27/d64ecdc8-731b-411c-860d-5c46abfd8f52_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3317760" />
</item><item>
            <title>የጥበብ ንግድ ባንክ በሰዓሊ እና የፎቶ ባለሞያ ሌይኩን ናሁሰናይ - ኤፕሪል 22, 2021</title>
            <description>ሰዓሊ ሌይኩን ናሁሰናይ ከሰሞኑም ዘጋርዲያን ወይም &quot;ጠባቂ&quot; የተሰኘ በ17ኛው መቶ ክፍለዘመን የኢትዮጵያ የእንጨት ስራዎች ላይ የተመሰረተ ልዩ መንፈሳዊ ስራዎችን ለዕይታ አቅርቧል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የሰዓሊ፣ ገጣሚ እና ባለቅኔ ገ/ክርስቶስ ደስታ የግጥም ስራዎች ያካተተ እና የእራሱን የተለያዩ የስነጥበብ ስራዎች ስብስብ የያዘ አርንጓዴ የኪስ መጽሃፍ አሳትሟል፡፡ ቃለምልልሱ ለይኩን በአረንጓዴ መጽሃፉ ላይ ካሰፈረው የገብረክርስቶስ ግጥም ላይ ጥቂት ከሚያነብበት ይጀምራል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5877176.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5877176.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 22 Apr 2021 03:04:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ሰዓሊ ሌይኩን ናሁሰናይ ከሰሞኑም ዘጋርዲያን ወይም &quot;ጠባቂ&quot; የተሰኘ በ17ኛው መቶ ክፍለዘመን የኢትዮጵያ የእንጨት ስራዎች ላይ የተመሰረተ ልዩ መንፈሳዊ ስራዎችን ለዕይታ አቅርቧል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የሰዓሊ፣ ገጣሚ እና ባለቅኔ ገ/ክርስቶስ ደስታ የግጥም ስራዎች ያካተተ እና የእራሱን የተለያዩ የስነጥበብ ስራዎች ስብስብ የያዘ አርንጓዴ የኪስ መጽሃፍ አሳትሟል፡፡ ቃለምልልሱ ለይኩን በአረንጓዴ መጽሃፉ ላይ ካሰፈረው የገብረክርስቶስ ግጥም ላይ ጥቂት ከሚያነብበት ይጀምራል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:55</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, art, Entertanment, Gebrekirstos desta, Art green book, Leikun Nahusenay, The guardian</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/05/04/6b87016e-8f10-44af-97fd-934c1a3904ab_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2918400" />
</item><item>
            <title>ኮቪድ-19 በሴቶች ሕይወት ላይ ያሳደረውን ጫና እና መፍትሄዎቹ - ቆይታ ከዮዲት አምሃ ጋር - ኤፕሪል 16, 2021</title>
            <description>ወ/ሮ ዮዲት አምሃ ላለፉት 28 ዓመታት በዚህ በአሜሪካ ሃገር  በሴቶች እና ብቸኛ ስደተኛ ህጻናት ላይ ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን በጾታ እኩልነት ዙሪያም ሰፊ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ፡፡ ኮቪድ 19 በከፍተኛ ሁኔታ የአገልግሎት ዘርፉን ማጥቃቱና በዚህም የተነሳ በዘርፉ ውስጥ ያሉ እጅግ ብዙ ሴቶች መቸገራቸውን አንስተው የመፍትሄ አማራጮችን እና የተለያዩ ሴቶችን ያበቃሉ ያሏቸውን እድሎች ጠቁመዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5855638.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5855638.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 16 Apr 2021 15:26:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ወ/ሮ ዮዲት አምሃ ላለፉት 28 ዓመታት በዚህ በአሜሪካ ሃገር  በሴቶች እና ብቸኛ ስደተኛ ህጻናት ላይ ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን በጾታ እኩልነት ዙሪያም ሰፊ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ፡፡ ኮቪድ 19 በከፍተኛ ሁኔታ የአገልግሎት ዘርፉን ማጥቃቱና በዚህም የተነሳ በዘርፉ ውስጥ ያሉ እጅግ ብዙ ሴቶች መቸገራቸውን አንስተው የመፍትሄ አማራጮችን እና የተለያዩ ሴቶችን ያበቃሉ ያሏቸውን እድሎች ጠቁመዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:15</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, gender equality, COVID19, Empowerment, IWD2021, equal opportunity</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/04/16/60d8226d-b263-4e9c-8e3e-24c5eaa7a2d4_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3041280" />
</item><item>
            <title>ኮሮና በትምህርት ላይ የሚያሳድረው ጫና እንደቀጠለ ነው - ኤፕሪል 15, 2021</title>
            <description>በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለዘጠኝ ወራት ተዘግተው የቆዩት ትምህርት ቤቶች አሁን በፈረቃ ማስተማር ቢጀምሩም ከትምህርታቸው ርቀው የቆዩት ተማሪዎች ላይ ያሳደረው ጫና ግን እንደቀጠለ መሆኑን ተማሪዎች ይገልፃሉ። በወረርሽኙ ምክንያት የመተዳደሪያ ገቢያቸውን ያጡ ወላጆችም የልጆቻቸውን የትምህርት ወጪ ለመሸፈን በመቸገራቸው አንዳንድ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ሳይመለሱ ቀርተዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5854599.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5854599.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 15 Apr 2021 21:13:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለዘጠኝ ወራት ተዘግተው የቆዩት ትምህርት ቤቶች አሁን በፈረቃ ማስተማር ቢጀምሩም ከትምህርታቸው ርቀው የቆዩት ተማሪዎች ላይ ያሳደረው ጫና ግን እንደቀጠለ መሆኑን ተማሪዎች ይገልፃሉ። በወረርሽኙ ምክንያት የመተዳደሪያ ገቢያቸውን ያጡ ወላጆችም የልጆቻቸውን የትምህርት ወጪ ለመሸፈን በመቸገራቸው አንዳንድ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ሳይመለሱ ቀርተዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:24</itunes:duration>
                <itunes:keywords>education, COVID 19, girls education</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/04/15/1ba3cb71-7c9a-48aa-b269-dce0874b0698_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2359296" />
</item><item>
            <title>የኢትዮጵያ ህፃናትን አንባቢ ለማድረግ የሚጥሩት እናትና ልጅ - ኤፕሪል 14, 2021</title>
            <description>ከኢትዮጵያ በማደጎ የተወሰደች የ12 አመት ህፃን ከአሜሪካዊት እናቷ ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ያሉ ህፃናት የማንበብና መፃፍ ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ የሚያስችሉ መፅሀፍትን እየፃፉና በነፃ ለማዳረስ እየሰሩ ነው። &apos;ሰፊ ልብ፣ ትልቅ ህልም&apos; ብለው ባቋቋሙት ድርጅት አማካኝነትም እስካሁን በአማርኛ፣ ትግርኛ ኦሮምኛና ሶማሊኛ የተፃፉ አዳዲስ ታሪክ ያላቸው ከ100 ሺህ በላይ መፅሀፍትን በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች አዳርሰዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5853131.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5853131.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 14 Apr 2021 21:20:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ከኢትዮጵያ በማደጎ የተወሰደች የ12 አመት ህፃን ከአሜሪካዊት እናቷ ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ያሉ ህፃናት የማንበብና መፃፍ ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ የሚያስችሉ መፅሀፍትን እየፃፉና በነፃ ለማዳረስ እየሰሩ ነው። &apos;ሰፊ ልብ፣ ትልቅ ህልም&apos; ብለው ባቋቋሙት ድርጅት አማካኝነትም እስካሁን በአማርኛ፣ ትግርኛ ኦሮምኛና ሶማሊኛ የተፃፉ አዳዲስ ታሪክ ያላቸው ከ100 ሺህ በላይ መፅሀፍትን በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች አዳርሰዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>adoption, Ellenore Angelidis, Children books, Ethiopian stories, one heart big dream</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/04/14/c5c93655-0fea-400f-bb22-2303e3d13f65_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2893824" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያዊው ህፃን ቲክ ቶክ ላይ በሚገኝ አደገኛ ውድድር ህይወቱ አደጋ ላይ ነው - ኤፕሪል 01, 2021</title>
            <description>በዩናይትድ ስቴትስ ኮሎራዶ ክፍለ-ግዛት፣ ዴንቨር ከተማ ነዋሪ የሆነ የ12 አመት ህፃን ቲክ ቶክ በተሰኘ የማህበራዊ ትስስር ገፅ ላይ የሚገኝ ትንፋሽን የመያዝ አደገኛ ውድድር ሲጫወት በደረሰበት አደጋ በህይወትና በሞት መካከል ይገኛል። ውድድሩ ተሳታፊዎች ትንፋሻቸውን በመያዝ ራሳቸውን እንዲስቱ የሚጠይቅ ሲሆን ህፃኑ ጆሽዋ ባደረገው ሙከራ ኦክስጅን ወደ ጭንቅላቱ እንዳይሄድ በማገዱ እራሱን ስቶ ተገኝቷል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ኢትዮጵያዊው-ህፃን-ቲክ-ቶክ-ላይ-በሚገኝ-አደገኛ-ውድድር-ህይወቱ-አደጋ-ላይ-ነው/5837248.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ኢትዮጵያዊው-ህፃን-ቲክ-ቶክ-ላይ-በሚገኝ-አደገኛ-ውድድር-ህይወቱ-አደጋ-ላይ-ነው/5837248.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 01 Apr 2021 22:36:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በዩናይትድ ስቴትስ ኮሎራዶ ክፍለ-ግዛት፣ ዴንቨር ከተማ ነዋሪ የሆነ የ12 አመት ህፃን ቲክ ቶክ በተሰኘ የማህበራዊ ትስስር ገፅ ላይ የሚገኝ ትንፋሽን የመያዝ አደገኛ ውድድር ሲጫወት በደረሰበት አደጋ በህይወትና በሞት መካከል ይገኛል። ውድድሩ ተሳታፊዎች ትንፋሻቸውን በመያዝ ራሳቸውን እንዲስቱ የሚጠይቅ ሲሆን ህፃኑ ጆሽዋ ባደረገው ሙከራ ኦክስጅን ወደ ጭንቅላቱ እንዳይሄድ በማገዱ እራሱን ስቶ ተገኝቷል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:10:57</itunes:duration>
                <itunes:keywords>social media, Tik Tok, Black out challenge, chocking game, ጆሽዋ ሀይለየሱስ</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/04/01/6eae03eb-b856-4012-bbaf-43aeebaee0ec_original.mp3" type="audio/mpeg" length="4036608" />
</item><item>
            <title>ኮቪድ 19 የፈጠረው የስራ ጫና እና ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞች እያሳለፉት ያለው ጊዜ - ኤፕሪል 01, 2021</title>
            <description>ያለፈውን አንድ ዓመት ከኮቪድ 19 ጋር ሲታገሉ የከረሙት ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞች ዘንድሮም ወረሽኙ በማገርሸቱ ከባድ የስራ ጫና ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በዓለም ዙሪያ ሃኪሞች በስራ ጫና ለሚመጣ ጭንቀት፣ ድብርት እና መዳከም ወይም በእንግሊዘኛው በርን አውት መጋለጣቸው እየተነገረ ነው፡፡ በተመሳሳይ ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞችም ከፍተኛ ለሆነ ጭንቀት፣ አካላዊ እና መንፈሳዊ ድካም በመጋለጣቸው የተለያ ባህሪ ማዳበር፣ ማልቀስ እና ጭንቀት እንደ ታየባቸው ለአሜሪካ ድምጽ አጋርተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5836844.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5836844.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 01 Apr 2021 17:19:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ያለፈውን አንድ ዓመት ከኮቪድ 19 ጋር ሲታገሉ የከረሙት ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞች ዘንድሮም ወረሽኙ በማገርሸቱ ከባድ የስራ ጫና ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በዓለም ዙሪያ ሃኪሞች በስራ ጫና ለሚመጣ ጭንቀት፣ ድብርት እና መዳከም ወይም በእንግሊዘኛው በርን አውት መጋለጣቸው እየተነገረ ነው፡፡ በተመሳሳይ ኢትዮጵያዊያን ሃኪሞችም ከፍተኛ ለሆነ ጭንቀት፣ አካላዊ እና መንፈሳዊ ድካም በመጋለጣቸው የተለያ ባህሪ ማዳበር፣ ማልቀስ እና ጭንቀት እንደ ታየባቸው ለአሜሪካ ድምጽ አጋርተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:47</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/04/01/262fb7d3-e407-4c1e-847b-ea82237c39e1_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2869248" />
</item><item>
            <title>ከቀርክሃ እንጨት ካልሲ እና ምንጣፎች የምታመርተው ወጣት ይዲዲያ ዳምጠው - ኤፕሪል 01, 2021</title>
            <description>ይዲዲያ ዳምጠው ወጣት ስራ ፈጣሪ ስትሆን አክሊል የተሰኘ ተቋም መስራች ናት፡፡ ከተመሰረተ ሁለት ዓመት እድሜ ያለው አክሊል በዋናነት በአካባቢ ጥበቃ ላይ ዘላቂ የሆነ መፍትሄ ለማምጣት የሚጥር ተቋም ሲሆን ከቀርክሃ እንጨት ክር በማምረት  የመጀመሪያ ምርቱ የሆነው ሳባ ካልሲ በማምረት ስራውን ጀምሯል፡፡ ባለፈው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥም ልዩ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ንድፍ የያዙ ምንጣፎች እና ብርድልብሶችን ከቀርክሃ እያመረተ ይገኛል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5836364.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5836364.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 01 Apr 2021 03:07:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ይዲዲያ ዳምጠው ወጣት ስራ ፈጣሪ ስትሆን አክሊል የተሰኘ ተቋም መስራች ናት፡፡ ከተመሰረተ ሁለት ዓመት እድሜ ያለው አክሊል በዋናነት በአካባቢ ጥበቃ ላይ ዘላቂ የሆነ መፍትሄ ለማምጣት የሚጥር ተቋም ሲሆን ከቀርክሃ እንጨት ክር በማምረት  የመጀመሪያ ምርቱ የሆነው ሳባ ካልሲ በማምረት ስራውን ጀምሯል፡፡ ባለፈው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥም ልዩ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ንድፍ የያዙ ምንጣፎች እና ብርድልብሶችን ከቀርክሃ እያመረተ ይገኛል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:24</itunes:duration>
                <itunes:keywords>business, environment, Women in business, sustainable</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/04/01/140cfe31-67af-4728-a176-df4722b3abef_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1990656" />
</item><item>
            <title>ከአንድ እስከ 8 ዓመት እድሜ ያሉ ሕጻናት የንባብ ባህል እንዲያዳብሩ መጽሃፍትን የማሰባሰብ እና ማዕከል መክፈት መርሃግብር - ማርች 25, 2021</title>
            <description>የነገ ተስፋ ሕጻናት ለአዲስ አበባ፤ የተሰኘው መርሃግብር  በአ.አ አስተዳደር የህጻናት ቀዳማዊ ልጅነት መርሃግብር በኩል በ 10 ክፍለከተማዎች ከአንድ እስከ ስምንት ዓመት እድሜ ላሉ ሕጻናት የሚያገለግል የመጽሃፍት ማዕከል እና የህጻናት ማቆያ እያዘጋጀ ይገኛል፡፡  ቢሮው በጎፍቃደኞች በዚህ የእድሜ ክልል ላሉ ሕጻናት የሚያገለግሉ መጽሃፍትን እንዲለግሱም ጥሪ አድርጓል፡፡ የመርሃግብሩ አስተባባሪ ዶ/ር ታቦር ገብረመድህን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5828660.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5828660.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 25 Mar 2021 23:00:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የነገ ተስፋ ሕጻናት ለአዲስ አበባ፤ የተሰኘው መርሃግብር  በአ.አ አስተዳደር የህጻናት ቀዳማዊ ልጅነት መርሃግብር በኩል በ 10 ክፍለከተማዎች ከአንድ እስከ ስምንት ዓመት እድሜ ላሉ ሕጻናት የሚያገለግል የመጽሃፍት ማዕከል እና የህጻናት ማቆያ እያዘጋጀ ይገኛል፡፡  ቢሮው በጎፍቃደኞች በዚህ የእድሜ ክልል ላሉ ሕጻናት የሚያገለግሉ መጽሃፍትን እንዲለግሱም ጥሪ አድርጓል፡፡ የመርሃግብሩ አስተባባሪ ዶ/ር ታቦር ገብረመድህን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:04</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Volunteerism, early childhood, early readers</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/25/96d969ce-1b31-415a-b069-f9bae6a884b8_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2236416" />
</item><item>
            <title>ታዳጊ እናቶች እና ልጆቻቸውን ከጎዳና ላይ አንስቶ እራሳቸውን እንዲችሉ የሚረዳው መሰረት በጎ አድራጎት - ማርች 25, 2021</title>
            <description>ገና በለጋ እድሜዋ የቤተሰቧን ሕይወት ለማሻሻል ስትል ወደ ትዳር የገባቸው ወ/ሮ መሰረት አዛገ በልጅነቷ የልጅ እናት ብትሆንም ኑሮን ታግላ እራሷን አብቅታለች፡፡ ነገር ግን በለጋ እድሜ የልጅ እናት መሆን የሚያመጣውን ችግር ለመቅረፍ በጎዳና ላይ የወደቁ እናቶችን በመሰብሰብ እና መጠለያ በመስጠት የተሃድሶ መርሃግብር እንዲያገኙና በኋላም ቤት ተከራይተው እራሳቸውን ችለው እንዲወጡ ለመርዳት በመሰረት በጎ አድራጎት ድርጅት በኩል እየጣረች ነው፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5828575.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5828575.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 25 Mar 2021 22:19:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ገና በለጋ እድሜዋ የቤተሰቧን ሕይወት ለማሻሻል ስትል ወደ ትዳር የገባቸው ወ/ሮ መሰረት አዛገ በልጅነቷ የልጅ እናት ብትሆንም ኑሮን ታግላ እራሷን አብቅታለች፡፡ ነገር ግን በለጋ እድሜ የልጅ እናት መሆን የሚያመጣውን ችግር ለመቅረፍ በጎዳና ላይ የወደቁ እናቶችን በመሰብሰብ እና መጠለያ በመስጠት የተሃድሶ መርሃግብር እንዲያገኙና በኋላም ቤት ተከራይተው እራሳቸውን ችለው እንዲወጡ ለመርዳት በመሰረት በጎ አድራጎት ድርጅት በኩል እየጣረች ነው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:54</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Addis Ababa, Ethiopia, women, konso, Meseret Charities, Streetwomen, early motherhood</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/25/f5dce69c-a60c-4d80-a5ac-8948fdbb085c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3649536" />
</item><item>
            <title>ጥቅሙ ሲያበቃ አትክልት ሆኖ የሚበቅለው ቦርሳ መስራች - ማርች 25, 2021</title>
            <description>ረድኤት ታደሰ ተጠቅመው ሲጨርሱት ለም መሬት ላይ አትክልት ሆኖ መብቀል የሚችል የወረቀት ቦርሳ ለገበያ አብቅታለች፡፡ አሁን ላይ &apos;ፕላንተብል ባግስ&apos; ስትል የሰየመችው የሚበቅል ቦርሳ በትንሽ መጠን ብቻ እየተመረተ ሲሆን ስራውን ለማስፋትም በብሉሙን የስራ ፈጣሪዎች ውድድር ላይ ገብታ ለመጨረሻው ዙር ካለፉት መሃከል ሆናለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5828551.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5828551.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 25 Mar 2021 22:09:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ረድኤት ታደሰ ተጠቅመው ሲጨርሱት ለም መሬት ላይ አትክልት ሆኖ መብቀል የሚችል የወረቀት ቦርሳ ለገበያ አብቅታለች፡፡ አሁን ላይ &apos;ፕላንተብል ባግስ&apos; ስትል የሰየመችው የሚበቅል ቦርሳ በትንሽ መጠን ብቻ እየተመረተ ሲሆን ስራውን ለማስፋትም በብሉሙን የስራ ፈጣሪዎች ውድድር ላይ ገብታ ለመጨረሻው ዙር ካለፉት መሃከል ሆናለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:12</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, agriculture, environment, Unemployment, Jobcreation, YouthEmpowerment, plantable bags, Bluemoon</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/25/6e82f1f9-8652-415f-95be-d7209df54f7d_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2654208" />
</item><item>
            <title>ኮቪድ 19 የፈጠረው ጎጆ የአሁነኛ ጥበብ ቆይታ መርሃግብር - ማርች 20, 2021</title>
            <description>የአሁነኛ ጥበብ ምሽት ወይም ኮንቶፖራሪ ናይትስ ከሁለት ዓመት ተኩል በፊት በሶስት የጥበብ ባለሞያዎች የተጀመረ ሲሆን ወጣት የፈጠራ ሰዎች ስራ የማሳያ፣ የመቀናጃ እና እንዲሁም የሚያንጹ ሂሶች የሚቀበሉበትን መድረክ ፈጥሯል፡፡ ከመስራቾቹ መሃከል አንዱ የሆነው ዳዊት ሰቶ ከአሚሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ ነበረው፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5821658.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5821658.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 20 Mar 2021 02:36:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የአሁነኛ ጥበብ ምሽት ወይም ኮንቶፖራሪ ናይትስ ከሁለት ዓመት ተኩል በፊት በሶስት የጥበብ ባለሞያዎች የተጀመረ ሲሆን ወጣት የፈጠራ ሰዎች ስራ የማሳያ፣ የመቀናጃ እና እንዲሁም የሚያንጹ ሂሶች የሚቀበሉበትን መድረክ ፈጥሯል፡፡ ከመስራቾቹ መሃከል አንዱ የሆነው ዳዊት ሰቶ ከአሚሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ ነበረው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:04</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, art, entertainment, Youth empowerement, Gojo residency, Contemporarynights</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/19/449558e0-1d12-4c3e-abd7-9b02cc3a13c7_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2236416" />
</item><item>
            <title>በየጊዜው የሚደረጉ የጽዋ፣ ጀማ እና የጸሎት መርሃግብሮች ሴቶችን ለማብቃት ምን ሚና አላቸው? - ማርች 20, 2021</title>
            <description>ከ160 ዓመት በፊት በጉራጌ ዞን እንደኖረች እና ለሴቶች መብት መከበር ትታገል እንደነበር በሚነገርላት በቃቄ ውርድወት ስም የተሰየመው መብቶች እና የዴሞክራሲ እድገት ማሕበር(CARD) የሚያዘጋጀው &apos;ውርድወት የምርምር መርሃግብር&apos; ወይም ፌሎውሺፕ የመጀመሪያ ምርምር ውጤቱን ይፋ አድርጓል፡፡ ጥናቱ በየጊዜው በሴቶች የሚደረጉ የጽዋ ፣ ጀማ እና የጸሎት ቡድኖች በሴቷ ስነልቦናዊ እና ኢኮኖሚያ ሕይወት ዙሪያ ያላቸውን ሚና ላይ ያተኮረ ነው፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5821645.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5821645.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 20 Mar 2021 02:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከ160 ዓመት በፊት በጉራጌ ዞን እንደኖረች እና ለሴቶች መብት መከበር ትታገል እንደነበር በሚነገርላት በቃቄ ውርድወት ስም የተሰየመው መብቶች እና የዴሞክራሲ እድገት ማሕበር(CARD) የሚያዘጋጀው &apos;ውርድወት የምርምር መርሃግብር&apos; ወይም ፌሎውሺፕ የመጀመሪያ ምርምር ውጤቱን ይፋ አድርጓል፡፡ ጥናቱ በየጊዜው በሴቶች የሚደረጉ የጽዋ ፣ ጀማ እና የጸሎት ቡድኖች በሴቷ ስነልቦናዊ እና ኢኮኖሚያ ሕይወት ዙሪያ ያላቸውን ሚና ላይ ያተኮረ ነው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:11:26</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/19/6bf18936-0367-4f4d-b0f1-7d7a729da92d_original.mp3" type="audio/mpeg" length="4214784" />
</item><item>
            <title>&quot;እራሳችንን ማወቅ እና ሁለንተናዊ ደህንነታችን ላይ መስራት ይኖርብናል&quot; ዮፍታሄ ማን ያዘዋል - ማርች 18, 2021</title>
            <description>ዮፍታሄ  ማን ያዘዋል የክሁል ሁለንተናዊ ዕድገት ማዕከል መስራች እና ስራ አስኪያጅ እንዲሁም የተመሰከረለት የዮጋ አሰልጣኝ ነው፡፡ ከአመታት በፊት በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የስነሕንጻ አርክቴክቸር ተማሪ ከነበረበት ጊዜ አንስቶ እራሱን ለማወቅ እና የሚወደውን ነገር ለመስራት ይመራመር እንደነበር ያስታውሳል፡፡ ዮፍታሄ በአሁን ሰዓት በክሁል ማዕከል ውስጥ የተለያዩ የዮጋ፣ የጥሞና፣ የቀናንነት እና እንዲሁም ልምድ የመለዋወጥ መርሃግብሮችን በማዘጋጀት አገልግሎት ይሰጣል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5828687.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5828687.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 18 Mar 2021 23:55:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዮፍታሄ  ማን ያዘዋል የክሁል ሁለንተናዊ ዕድገት ማዕከል መስራች እና ስራ አስኪያጅ እንዲሁም የተመሰከረለት የዮጋ አሰልጣኝ ነው፡፡ ከአመታት በፊት በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የስነሕንጻ አርክቴክቸር ተማሪ ከነበረበት ጊዜ አንስቶ እራሱን ለማወቅ እና የሚወደውን ነገር ለመስራት ይመራመር እንደነበር ያስታውሳል፡፡ ዮፍታሄ በአሁን ሰዓት በክሁል ማዕከል ውስጥ የተለያዩ የዮጋ፣ የጥሞና፣ የቀናንነት እና እንዲሁም ልምድ የመለዋወጥ መርሃግብሮችን በማዘጋጀት አገልግሎት ይሰጣል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:12</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, youth empowerment, inspiration, Mental health, Wellness, Khul Wellness Center, mindfulness, goal setting</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/25/a6e76012-3be2-4c0c-b28d-af5a561f5794_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3391488" />
</item><item>
            <title>ወጣቶች ለምን ማንበብ አለባቸው? - ማርች 15, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5814884.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5814884.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 15 Mar 2021 17:32:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:15:44</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/15/c38e4706-a13c-47d3-ab45-c9685059735b_original.mp3" type="audio/mpeg" length="5799936" />
</item><item>
            <title>ግጭት በሕይወታቸው ላይ ያሳደረውን ስቃይ  ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ይናገራሉ - ማርች 13, 2021</title>
            <description>በሳምንቱ መግቢያ ላይ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ተከብሯል፡፡ በኢትዮጵያም በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍል ያሉ ግጭቶች ለሴቶች እና ህጻናት መፈናቀል፣ ለአካላዊ እና ስነልቦናዊ ጥቃት እንዳጋለጧቸው ይታወቃል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢዎች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት ኮቪድ 19 እና ግጭት በሴቶች ላይ ያሳደረውን ጫና ከተለያየ የሃገሪቱ ክፍል አሰባስበው የላኩትን ዘገባ ቆንጂት ታዬ እና ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አጠናቅረውታል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5812559.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5812559.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 13 Mar 2021 00:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው, ቆንጂት ታየ, አስቴር ምስጋናው, ፀሐይ ዳምጠው, ዮናታን ዘብዴዎስ, ሙሉጌታ አጽብሃ</itunes:author>
                <itunes:summary>በሳምንቱ መግቢያ ላይ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ተከብሯል፡፡ በኢትዮጵያም በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍል ያሉ ግጭቶች ለሴቶች እና ህጻናት መፈናቀል፣ ለአካላዊ እና ስነልቦናዊ ጥቃት እንዳጋለጧቸው ይታወቃል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢዎች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት ኮቪድ 19 እና ግጭት በሴቶች ላይ ያሳደረውን ጫና ከተለያየ የሃገሪቱ ክፍል አሰባስበው የላኩትን ዘገባ ቆንጂት ታዬ እና ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አጠናቅረውታል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:11:11</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Mekele, Ethiopia, women, Oromia, konso, Amhara, tigray, Shashemene, WomeninConflict, Metekele, Benishangul, Maikadra</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/12/446b351d-f99d-409e-b6e7-a2a4923829ef_original.mp3" type="audio/mpeg" length="4122624" />
</item><item>
            <title>&quot;ኮቪድ ሲመጣ የምንበላው ስላልነበረን አግብቻለሁ&quot; የ17 ዓመት ወጣት - ማርች 12, 2021</title>
            <description>ሃብታም በአማራ ክልል በጎንደር ትክል ድንጋይ የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ ናት፡፡ ከኮቪድ 19 በፊት እናቷ ቤት ተከራይታላት ትምህርቷን ትከታተል ነበር፡፡ ባለፈው ዓመት ኮቪድ 19 ሲገባ ስራ በመጥፋቱ ምክንያት ቀድሞም ቢሆን እዚህ ግባ የማይባለው የእናቷ ድጎማ  ጭራሹን ቆመ፡፡ &quot;እናቴ እስከመቼ እንዲህ ትኖራለች? ኮቪድ ሲመጣ ስራ ቆም እንጂ ሆድ እህል መጠየቁን አያቆም ብዬ ለትዳር ስጠየቅ አይኔን አላሸሁም” ትላለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5812387.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5812387.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 12 Mar 2021 22:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው, ቆንጂት ታየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ሃብታም በአማራ ክልል በጎንደር ትክል ድንጋይ የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ ናት፡፡ ከኮቪድ 19 በፊት እናቷ ቤት ተከራይታላት ትምህርቷን ትከታተል ነበር፡፡ ባለፈው ዓመት ኮቪድ 19 ሲገባ ስራ በመጥፋቱ ምክንያት ቀድሞም ቢሆን እዚህ ግባ የማይባለው የእናቷ ድጎማ  ጭራሹን ቆመ፡፡ &quot;እናቴ እስከመቼ እንዲህ ትኖራለች? ኮቪድ ሲመጣ ስራ ቆም እንጂ ሆድ እህል መጠየቁን አያቆም ብዬ ለትዳር ስጠየቅ አይኔን አላሸሁም” ትላለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:38</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Amhara region, march8, COVID19, IWD2021, Earlymarriage, Women&amp;Girls</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/12/f1f74f43-2051-4b58-ae83-1b16fbb0696d_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2445312" />
</item><item>
            <title>የኮቪድ-19 አንደኛ ዓመት - ማርች 11, 2021</title>
            <description>ኮቪድ 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ተብሎ በዓለም የጤና ተቋም ከታወጀ ልክ ዛሬ አንድ አመት ሆነው፡፡ የዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ያለፈው አንድ ዓመት ኮቪድ-19ን በመከላከሉ ረገድ ምን ተሰራ፣ የክትባት ስርጭቱ ሂደት ምን ይመስላል በሚለው እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5810923.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5810923.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 11 Mar 2021 23:12:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኮቪድ 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ተብሎ በዓለም የጤና ተቋም ከታወጀ ልክ ዛሬ አንድ አመት ሆነው፡፡ የዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ያለፈው አንድ ዓመት ኮቪድ-19ን በመከላከሉ ረገድ ምን ተሰራ፣ የክትባት ስርጭቱ ሂደት ምን ይመስላል በሚለው እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:41</itunes:duration>
                <itunes:keywords>who, VACCINATION, COVAX, Covid-19Anniversary, Astrazenka</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/11/af138538-574f-45d6-8410-9390c3c0a54e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2095104" />
</item><item>
            <title>&quot;ወጣቶች ዩኒቨርስቲ ከገቡበት ጊዜ ጀምሮ ስለ ስራ ማሰብ መጀመር አለባቸው&quot; አቶ ኤፍሬም በቀለ - ማርች 11, 2021</title>
            <description>ከከፍተኛ የትምህርት እና የሙያ ተቋማት እየተመረቁ የሚወጡ እጅግ ብዙ ወጣቶች በስራ ገበያው ላይ ተመጣጣኝ ስራ ሲያገኙ አይታይም፡፡ በዚም ምክንያት የተማሩ ወጣቶች በስራ ፍለጋ ከወራት እስከ ዓመት ሲጉላሉ ይስተዋላል፡፡ በአንጻሩ ቀጣሪዎችም ተወዳዳሪ የሆኑ ወጣቶች በበቂ ሁኔታ ገበያው ላይ እንደሌሉ ሲያነሱ ይሰማል፡፡ የስነልቦና ባለሞያ እና የስራ ቅጥር አማካሪ የሆኑት አቶ ኤፍሬም በቀለ ወጣቶች ስለ ስራ ማቀድ ያለባቸው ሲመረቁ ሳይሆን ገና ትምህርት ሲጀመሩ ነው ይላሉ፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5810022.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5810022.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 11 Mar 2021 00:00:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከከፍተኛ የትምህርት እና የሙያ ተቋማት እየተመረቁ የሚወጡ እጅግ ብዙ ወጣቶች በስራ ገበያው ላይ ተመጣጣኝ ስራ ሲያገኙ አይታይም፡፡ በዚም ምክንያት የተማሩ ወጣቶች በስራ ፍለጋ ከወራት እስከ ዓመት ሲጉላሉ ይስተዋላል፡፡ በአንጻሩ ቀጣሪዎችም ተወዳዳሪ የሆኑ ወጣቶች በበቂ ሁኔታ ገበያው ላይ እንደሌሉ ሲያነሱ ይሰማል፡፡ የስነልቦና ባለሞያ እና የስራ ቅጥር አማካሪ የሆኑት አቶ ኤፍሬም በቀለ ወጣቶች ስለ ስራ ማቀድ ያለባቸው ሲመረቁ ሳይሆን ገና ትምህርት ሲጀመሩ ነው ይላሉ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:52</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/11/9a8a9454-2fe4-4493-bb65-680566585d32_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2531328" />
</item><item>
            <title>ለሴቷ ምርጫ ቅድሚያ የሚሰጠው ዓለም አቀፍ የቤተሰብ ምጣኔ እና የሚኖረው ጠቀሜታ - ማርች 10, 2021</title>
            <description>በአውሮፓዊያኑ 2021 ዓ.ም የተባበሩት መንግስታት ተቋማት የቤተሰብ ምጣኔ 2020(ሃያ ሃያ) የዓለም አቀፍ የትብብር እና ተነሳሽነት ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡ ሪፖርቱ ኢትዮጵያን ጨምሮ 67 ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ባላቸው ሃገራት ላይ የተሰራ ሲሆን ምንም እንኳን በድሃ ሃገራት ውስጥ ያለው የቤተሰብ ምጣኔ ተጠቃሚነት ቢጨምርም የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ግን የቤተሰብ ምጣኔ እቅዱን በተገቢው መንገድ ለማስኬድ ትልቅ ስጋት እንደፈጠረ አመላክቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5809626.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5809626.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 10 Mar 2021 02:29:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በአውሮፓዊያኑ 2021 ዓ.ም የተባበሩት መንግስታት ተቋማት የቤተሰብ ምጣኔ 2020(ሃያ ሃያ) የዓለም አቀፍ የትብብር እና ተነሳሽነት ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡ ሪፖርቱ ኢትዮጵያን ጨምሮ 67 ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ባላቸው ሃገራት ላይ የተሰራ ሲሆን ምንም እንኳን በድሃ ሃገራት ውስጥ ያለው የቤተሰብ ምጣኔ ተጠቃሚነት ቢጨምርም የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ግን የቤተሰብ ምጣኔ እቅዱን በተገቢው መንገድ ለማስኬድ ትልቅ ስጋት እንደፈጠረ አመላክቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:31</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, FP2020, Prochoice, JoeBiden, MSIInternational</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/10/ec96ebf1-30b1-48f7-9a5c-bcf0df5555a9_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2402304" />
</item><item>
            <title>&quot;ስኬትን በራሴና በልጆቼ አይቻለሁ&quot; - ልጆቿን ለብቻዋ ያሳደገች እናት ግንብወግሽ ከበደ - ማርች 09, 2021</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5807168.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5807168.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 09 Mar 2021 08:10:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:27</itunes:duration>
                <itunes:keywords>international women day march8, single mother</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/09/3d14e322-9c33-445c-ba9d-e39b4646f9df_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3483648" />
</item><item>
            <title>ከግብርና ተረፈምርቶች የሚሰራ የወረቀት ጥቅል ፋብሪካ በማቆም ላይ ያለችው ወጣት - ማርች 09, 2021</title>
            <description>ቤተልሄም ደጀኔ ለወረቀት አምራች ድርጅቶች የሚያገለግል ጥቅል ወይም ፐልፕ ሙሉ ለሙሉ ከግብርና ተረፈ ምርቶች የሚያመርት ዛፍሪ የተሰኘ ተቋም መስራች እና ስራአስኪያጅ ናት፡፡ ከ5 ዓመታት በፊት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ የተመረቀችው ይቺ ወጣት በዋናነት በአካባቢ ጥበቃ ላይ ትኩረቷን ያደረገች ሲሆን ሙሉ ለሙሉ ከዛፍ ምርት ነጻ የሆነ እና በተጨማሪም ለአነስተኛ ገበሬዎች ተጨማሪ የገቢ ምንጭ ሊሆን የሚችል ምርት ለማቅረብ ዝግጅቷን ጨርሳለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5810007.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5810007.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 09 Mar 2021 03:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ቤተልሄም ደጀኔ ለወረቀት አምራች ድርጅቶች የሚያገለግል ጥቅል ወይም ፐልፕ ሙሉ ለሙሉ ከግብርና ተረፈ ምርቶች የሚያመርት ዛፍሪ የተሰኘ ተቋም መስራች እና ስራአስኪያጅ ናት፡፡ ከ5 ዓመታት በፊት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ የተመረቀችው ይቺ ወጣት በዋናነት በአካባቢ ጥበቃ ላይ ትኩረቷን ያደረገች ሲሆን ሙሉ ለሙሉ ከዛፍ ምርት ነጻ የሆነ እና በተጨማሪም ለአነስተኛ ገበሬዎች ተጨማሪ የገቢ ምንጭ ሊሆን የሚችል ምርት ለማቅረብ ዝግጅቷን ጨርሳለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:30</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, entrepreneurship, business, environment, Zafree, Blumoon, TonyElumulu, YouthEmpowerment</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/11/7ffd4921-a771-4fcf-bf07-5057e05927a7_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2396160" />
</item><item>
            <title>በስራ ቦታ እድገት እና የሴቶችን ፈተና ያካተተው የሕይወቴ ቅኝት - ማርች 08, 2021</title>
            <description>ፍጹም አጥናፈወርቅ ኪዳነማሪያም የጽኑ ሴቶች ማህበር አባል እና የሴቶች መብትን በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ሃሳቧን በግልጽ በመናገር እና ሴቶችን በማስተባበር ትታወቃለች፡:በቅርቡም የሕይወቴ ቅኝት የተሰኘ እና በእውነተኛ የግል የሕይወት ተሞክሮዎቿ  እና አጋጣሚዎች ዙሪያ ያተኮረ መጽሃፍ ለንባብ አብቅታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5805668.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5805668.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 08 Mar 2021 08:59:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ፍጹም አጥናፈወርቅ ኪዳነማሪያም የጽኑ ሴቶች ማህበር አባል እና የሴቶች መብትን በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ሃሳቧን በግልጽ በመናገር እና ሴቶችን በማስተባበር ትታወቃለች፡:በቅርቡም የሕይወቴ ቅኝት የተሰኘ እና በእውነተኛ የግል የሕይወት ተሞክሮዎቿ  እና አጋጣሚዎች ዙሪያ ያተኮረ መጽሃፍ ለንባብ አብቅታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:19</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, corruption, art, March 8, IWD2021</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/08/d2a4886e-cbe1-43f5-837a-510b0976de16_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3434496" />
</item><item>
            <title>ስለ አዲሱ የኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር - ማርች 05, 2021</title>
            <description>ለምስረታ ወደ ሰባት ወራት የሚጠጋ ጊዜ  እንደፈጀ የተነገረለትን ማህበር ዓላማ እና የመጪ ዘመን ዕቅዶች ለማወቅ  ሀብታሙ ስዩም  ከማህበሩ ፕሬዚደንት ሳሚያ አብዱልቃድር ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ስለ-አዲሱ-የኢትዮጵያ-ስራ-ፈጣሪ-ወጣቶች-ማህበር/5802673.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ስለ-አዲሱ-የኢትዮጵያ-ስራ-ፈጣሪ-ወጣቶች-ማህበር/5802673.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 05 Mar 2021 04:54:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary>ለምስረታ ወደ ሰባት ወራት የሚጠጋ ጊዜ  እንደፈጀ የተነገረለትን ማህበር ዓላማ እና የመጪ ዘመን ዕቅዶች ለማወቅ  ሀብታሙ ስዩም  ከማህበሩ ፕሬዚደንት ሳሚያ አብዱልቃድር ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:10:47</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Youth, Enterprunership</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/05/bcd38d51-a069-446d-aa07-35a0b2d8a5c9_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="3975168" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያ ውስጥ ወጣቶች የስራ ፈጠራ ሃሳባቸውን መሸጥ ይችሉ ይሆን? - ማርች 03, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የተማረ ወጣት ሃይል እየተፈጠረ መሆኑን ተከትሎ ብዙዎች የራሳቸው የስራ ፈጠራ ሃሳብ እያመንጩ ይገኛሉ፡፡ ይሁንና ብዙዎቹ የስራ ፈጠራቸውን ለመሞከርም ሆነ ወደ ተግባር ለማምጣት የመነሻ ወረት እጥረትና በንግድ ክህሎት ማነስ ምክንያት ህልማቸውን ማሳካት ሲያቅታቸው ይታያል፡፡ ይህን በተመለከተ  የአይስ አዲስ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ማርቆስ ለማን ኤደን ገረመው አነጋግራዋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5799482.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5799482.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 03 Mar 2021 03:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የተማረ ወጣት ሃይል እየተፈጠረ መሆኑን ተከትሎ ብዙዎች የራሳቸው የስራ ፈጠራ ሃሳብ እያመንጩ ይገኛሉ፡፡ ይሁንና ብዙዎቹ የስራ ፈጠራቸውን ለመሞከርም ሆነ ወደ ተግባር ለማምጣት የመነሻ ወረት እጥረትና በንግድ ክህሎት ማነስ ምክንያት ህልማቸውን ማሳካት ሲያቅታቸው ይታያል፡፡ ይህን በተመለከተ  የአይስ አዲስ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ማርቆስ ለማን ኤደን ገረመው አነጋግራዋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:13:45</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Youth Employment, Enterprunership, IceAddis</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/03/483698c1-ef7e-4eb7-842d-f9c3dcd4b6c0_original.mp3" type="audio/mpeg" length="5068800" />
</item><item>
            <title>&quot;በጠመንጃ እና በሰላም አስከባሪ ታጅበን የሰላም ጉዞ አድርገናል ማለት አንችልም&quot; ያሬድ ሹመቴ - ማርች 02, 2021</title>
            <description>ከአዲስ አበባ ወደ አድዋ ሶሎዳ ተራራ የሚደረገው ጉዞ አድዋ ተጓዦች በዓሉን በአዲስ አበባ ለማክበር በጉዞ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ በተጨማሪም በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ቀድሞ ይጓዙት ከነበረው ከ 1090 ኪ.ሜ ውስጥ ማሳካት የቻሉት 600 ኪ.ሜ ብቻ መሆኑን የገለጹ ሲሆን በመነሻቸው ላይ ዓላማ ባደረጉት መሰረትም ህዝቡ መሃል በመግባት ያለውን መከራ እና ችግር መታዘባቸውን በመግለጽ ከብሽሽቅ ፖለቲካ ሊወጣ እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5797563.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5797563.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 02 Mar 2021 00:36:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከአዲስ አበባ ወደ አድዋ ሶሎዳ ተራራ የሚደረገው ጉዞ አድዋ ተጓዦች በዓሉን በአዲስ አበባ ለማክበር በጉዞ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ በተጨማሪም በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ቀድሞ ይጓዙት ከነበረው ከ 1090 ኪ.ሜ ውስጥ ማሳካት የቻሉት 600 ኪ.ሜ ብቻ መሆኑን የገለጹ ሲሆን በመነሻቸው ላይ ዓላማ ባደረጉት መሰረትም ህዝቡ መሃል በመግባት ያለውን መከራ እና ችግር መታዘባቸውን በመግለጽ ከብሽሽቅ ፖለቲካ ሊወጣ እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:52</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/01/4339a13e-872e-4b06-862b-335dd88b2965_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2531328" />
</item><item>
            <title>ፒስ ኮር - የሰላም ጓድ የበጎ ፈቃደኞች ድርጅት 60 አመት ሞላው - ማርች 01, 2021</title>
            <description>የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ሰላምና አብሮነትን ለማስፋፋት ዓለም አቀፍ የበጎ ፈቃደኞች ድርጅት የሆነው የሰላም ጓድ (ፒስ ኮር) እንዲቋቋም ፊማቸውን ካኖሩ 60 አመታት ተቆጠሩ።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5797433.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5797433.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 01 Mar 2021 22:54:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ኤፍ ኬኔዲ ሰላምና አብሮነትን ለማስፋፋት ዓለም አቀፍ የበጎ ፈቃደኞች ድርጅት የሆነው የሰላም ጓድ (ፒስ ኮር) እንዲቋቋም ፊማቸውን ካኖሩ 60 አመታት ተቆጠሩ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:27</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Volunteer, Peace Corps</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/01/64fdd1fc-9651-4e72-b211-2864f09407bb_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2009088" />
</item><item>
            <title>አድዋና በጎ ፈቃደኝነት - ማርች 01, 2021</title>
            <description>በኢትዮጵያ እየበረታ የመጣውን በዘርና በሀይማኖት የመከፋፈል ችግር ለመቅረፍና ሰዋዊ አመለካከትን ለማስረፅ ድምበር ተሻጋሪ በጎፈቃደኝነትን የማጎልበት እንቅስቃሴ አዲስ አበባ ውስጥ እየተካሄደ ነው። እራሳቸውን በጎ ፈቃደኛና ባለዕዳ ብለው የሚጠሩት የእንቅስቃሴው አራማጆች በመጪው ማክሰኞ የሚከበረውን የአድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ በበጎ ፈቃደኝነትን ለተማሪዎችና ለወጣቶች ለማስተማር ሰላምና ፅዳትን ማዕከል ያደረገ ዘመቻ አዘጋጅተዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5796701.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5796701.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 01 Mar 2021 07:20:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያ እየበረታ የመጣውን በዘርና በሀይማኖት የመከፋፈል ችግር ለመቅረፍና ሰዋዊ አመለካከትን ለማስረፅ ድምበር ተሻጋሪ በጎፈቃደኝነትን የማጎልበት እንቅስቃሴ አዲስ አበባ ውስጥ እየተካሄደ ነው። እራሳቸውን በጎ ፈቃደኛና ባለዕዳ ብለው የሚጠሩት የእንቅስቃሴው አራማጆች በመጪው ማክሰኞ የሚከበረውን የአድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ በበጎ ፈቃደኝነትን ለተማሪዎችና ለወጣቶች ለማስተማር ሰላምና ፅዳትን ማዕከል ያደረገ ዘመቻ አዘጋጅተዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:44</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Adwa battle, Volunteerism, Adwa victory</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/03/01/ac8365a1-a600-4312-b5d0-f6f624aa0046_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2482176" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያዊያንን በኢንተርኔት የሚያሳትፍ ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዉድድር - ፌብሩወሪ 28, 2021</title>
            <description>ተቀማጭነቱ በሰሜን አሜሪካ የሆነው ኢትዮ ግሎባል አርትስ ከያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ጋር በመተባበር በመላዉ ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉበት &apos;ዜማ ፍለጋ&apos; የተሰኘ የድምጻዊነት ውድድር ማዘጋጀቱን አስታወቀ። ውድድሩ በቨርችዋልና በአካል የሚካሄድ ሲሆን አሸናፊው አሜሪካን በሚገኘው ኢንትሪግ ሪከርድስ አልበሙን እንዲሰራና በተለያዪ የአሜሪካ ግዛቶች የኮንሰርት ስራዎች እንዲያቀርብ ግብዣ ይደረግለታል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5795788.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5795788.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 28 Feb 2021 08:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>ተቀማጭነቱ በሰሜን አሜሪካ የሆነው ኢትዮ ግሎባል አርትስ ከያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ጋር በመተባበር በመላዉ ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉበት &apos;ዜማ ፍለጋ&apos; የተሰኘ የድምጻዊነት ውድድር ማዘጋጀቱን አስታወቀ። ውድድሩ በቨርችዋልና በአካል የሚካሄድ ሲሆን አሸናፊው አሜሪካን በሚገኘው ኢንትሪግ ሪከርድስ አልበሙን እንዲሰራና በተለያዪ የአሜሪካ ግዛቶች የኮንሰርት ስራዎች እንዲያቀርብ ግብዣ ይደረግለታል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>virtual music competition, &apos;ዜማ ፍለጋ&apos;, Akon, Entreeg Records</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/28/8fb06194-9706-4fc6-839b-ae33020b52b2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3262464" />
</item><item>
            <title>የኢትዮጵያ ዘመናዊ ቲያትር 100ኛ ዓመት ሊከበር ነው - ፌብሩወሪ 26, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ ዘመናዊ ቲያትር የተጀመረበት 100ኛ ዓመት ሊከበር መሆኑ ተበሰረ፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት ስለቲያትር ያገባናል ባሉ አስራአንድ የቲያትር ባለሞያዎች የተመሰረተው ‘ስለቲያትር’ የተሰኘ ቡድን ከኢትዮጵያ የቲያትር ማኅበር ጋር በመተባበር ዓመቱን በሙሉ የሚዘልቅ እና በሃገሪቱ እየተዳከመ የመጣውን የቲያትር ሙያ የሚያነቃቃ መርሃግብሮችን ማቀዱን ይፋ አድርጓል፡፡ በዛሬ ዕለትም ከመገናኛ ብዙሃን ጋር የመጀመሪያውን ውይይት አድርጓል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5793115.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5793115.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 26 Feb 2021 02:40:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ ዘመናዊ ቲያትር የተጀመረበት 100ኛ ዓመት ሊከበር መሆኑ ተበሰረ፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት ስለቲያትር ያገባናል ባሉ አስራአንድ የቲያትር ባለሞያዎች የተመሰረተው ‘ስለቲያትር’ የተሰኘ ቡድን ከኢትዮጵያ የቲያትር ማኅበር ጋር በመተባበር ዓመቱን በሙሉ የሚዘልቅ እና በሃገሪቱ እየተዳከመ የመጣውን የቲያትር ሙያ የሚያነቃቃ መርሃግብሮችን ማቀዱን ይፋ አድርጓል፡፡ በዛሬ ዕለትም ከመገናኛ ብዙሃን ጋር የመጀመሪያውን ውይይት አድርጓል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, art, culture, COVID19, Modern Theater, modern art</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/25/7c2bd5cc-7f0a-4bb9-9811-8cee5d2ff552_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2893824" />
</item><item>
            <title>ልዩ ፍላጎት ያላቸው ልጆች አካታች የትምህርት ተቋማት ይፈልጋሉ - ፌብሩወሪ 24, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ልጆች እንደየፍላጎታቸው የሚያስተምሩ አካታች ትምህርት ቤቶች በስፋት ባለመኖራቸው ልዩ እንክብካቤ የሚያስፈልጋቸው ህፃናት ተገቢውን ድጋፍ እንደማያገኙ ባለሙያዎች ይናገራሉ። በማህበረሰቡ ዘንድ ባለው የግንዝቤ እጥረትና የአቅም ማነስም ህፃናቱንና ቤተሰቦቻቸው ለበርካታ ችግሮች ይጋለጣሉ። ይህን ችግር ለመቅረፍ ሻምፒዮንስ አካዳሚ የተሰኘ አካታች የግል ተቋም አርዓያ የሚሆኑ ተግባራትን እየሰራ ይገኛል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5791004.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5791004.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 24 Feb 2021 18:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ልጆች እንደየፍላጎታቸው የሚያስተምሩ አካታች ትምህርት ቤቶች በስፋት ባለመኖራቸው ልዩ እንክብካቤ የሚያስፈልጋቸው ህፃናት ተገቢውን ድጋፍ እንደማያገኙ ባለሙያዎች ይናገራሉ። በማህበረሰቡ ዘንድ ባለው የግንዝቤ እጥረትና የአቅም ማነስም ህፃናቱንና ቤተሰቦቻቸው ለበርካታ ችግሮች ይጋለጣሉ። ይህን ችግር ለመቅረፍ ሻምፒዮንስ አካዳሚ የተሰኘ አካታች የግል ተቋም አርዓያ የሚሆኑ ተግባራትን እየሰራ ይገኛል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:07</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Disability, special needs education, autism, inclusive schools</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/24/af963e9b-5e22-4e03-a900-4590d7edfb1e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2992128" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ የተመረቱ የተፈጥሮ ሽቶዎችን ለገበያ ያበቁት ወጣቶች ጉዞ - ፌብሩወሪ 23, 2021</title>
            <description>በኤዶም በቀለ እና ሰናይት ዳንኤል ሉሲ ፍራግራንስ አትዮጵያዊ የሆነ መዓዛ ያለው የሽቶ ማምረቻ ድርጅትን ስራ ካስጀምሩ ሶስት ወራት ተቆጠሩ፡፡ ከዩኒቨርስቲ ከተመረቁ አራት ዓመታት ያስቆጠሩት ሁለቱ ጓደኛሞች ከተፈጥሮ ግብዓቶች የተመረቱ ሃይላንደር እና ኢቮልቭ የተሰኙ የወንድ እና የሴት ሽቶዎችን ለገበያ አብቅተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5788534.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5788534.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 23 Feb 2021 01:59:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በኤዶም በቀለ እና ሰናይት ዳንኤል ሉሲ ፍራግራንስ አትዮጵያዊ የሆነ መዓዛ ያለው የሽቶ ማምረቻ ድርጅትን ስራ ካስጀምሩ ሶስት ወራት ተቆጠሩ፡፡ ከዩኒቨርስቲ ከተመረቁ አራት ዓመታት ያስቆጠሩት ሁለቱ ጓደኛሞች ከተፈጥሮ ግብዓቶች የተመረቱ ሃይላንደር እና ኢቮልቭ የተሰኙ የወንድ እና የሴት ሽቶዎችን ለገበያ አብቅተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:37</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, business, Women in business, LucyFragrance, Enterprunership, Jobcreation</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/22/bcd86dce-1554-468e-9067-cc2aee556efe_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2439168" />
</item><item>
            <title>“ፀሐይ” ኢትዮጵያ ውስጥ የተሰራችው ብቸኛዋ አይሮፕላን የት ናት? - ፌብሩወሪ 22, 2021</title>
            <description>በኢትዮጵያ የአገር ውስጥ ቋንቋ በወጉ ያልተጻፈው፣ ከ1921-28 ያለው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ታሪክ ላይ የሚያተኩር “ፀሐይ፡- የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” የተሰኘ መፅሃፍ በካፒቴን ዘላለም አንዳርጌ ተፅፎ ገበያ ላይ ውሏል። መፅሃፉ በዋናነት “ፀሐይ” የተባለች እና በ1928 ኢትዮጵያ ውስጥ ተሠርታ አገልግሎት ከመስጠቷ በፊት በኢጣሊያ ወረራ ምክንያት ወደ ሮም የተወሰደች አውሮፕላን የሚያስተዋውቅ ሲሆን አሁን የት እና በምን ሁኔታ እንዳለችም በዝርዝር ይተርካል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5788273.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5788273.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 22 Feb 2021 22:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያ የአገር ውስጥ ቋንቋ በወጉ ያልተጻፈው፣ ከ1921-28 ያለው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ታሪክ ላይ የሚያተኩር “ፀሐይ፡- የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” የተሰኘ መፅሃፍ በካፒቴን ዘላለም አንዳርጌ ተፅፎ ገበያ ላይ ውሏል። መፅሃፉ በዋናነት “ፀሐይ” የተባለች እና በ1928 ኢትዮጵያ ውስጥ ተሠርታ አገልግሎት ከመስጠቷ በፊት በኢጣሊያ ወረራ ምክንያት ወደ ሮም የተወሰደች አውሮፕላን የሚያስተዋውቅ ሲሆን አሁን የት እና በምን ሁኔታ እንዳለችም በዝርዝር ይተርካል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:12:08</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopian Airlines, Ethiopian aviation, Tsehay, ፀሐይ</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/22/1614ecb7-b7eb-486a-8272-82d3d4f3f09f_original.mp3" type="audio/mpeg" length="4472832" />
</item><item>
            <title>ስለ አዳዲሶቹ የኮሮና ቫይረስ ዝርያዎች  -ቆይታ ከ ዶ/ር ኤርሚያስ በላይ - ፌብሩወሪ 17, 2021</title>
            <description>የኮሮና ቫይረስ ክትባት መገኘቱ ለዓለም አንጻራዊ እፎይታ በሰጠበት በአሁኑ ሰዓት አዳዲስ የቫይረሱ ዝርያዎች በተለያዩ ሀገራት መፈጠራቸው ሌላ ስጋት ቀስቅሷል። ስለ አዳዲሶቹ ዝርያዎች ምንነት እና ሊፈጥሩት ስለሚችሉት ተግዳሮት ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ዶ/ር ኤርሚያስ በላይን አነጋግሯቸዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ስለ-አዳዲሶቹ-የኮሮና-ቫይረስ-ዝርያዎች--ቆይታ-ከ-ዶ-ር-ኤርሚያስ-በላይ-/5781822.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ስለ-አዳዲሶቹ-የኮሮና-ቫይረስ-ዝርያዎች--ቆይታ-ከ-ዶ-ር-ኤርሚያስ-በላይ-/5781822.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 17 Feb 2021 17:43:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮሮና ቫይረስ ክትባት መገኘቱ ለዓለም አንጻራዊ እፎይታ በሰጠበት በአሁኑ ሰዓት አዳዲስ የቫይረሱ ዝርያዎች በተለያዩ ሀገራት መፈጠራቸው ሌላ ስጋት ቀስቅሷል። ስለ አዳዲሶቹ ዝርያዎች ምንነት እና ሊፈጥሩት ስለሚችሉት ተግዳሮት ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም ዶ/ር ኤርሚያስ በላይን አነጋግሯቸዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:11</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, health, COVID 19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/17/399c0b2b-f536-405f-ab98-0669af10735d_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2279424" />
</item><item>
            <title>ወጣቱ የዲጂታል ሰዓሊ እና የዩኒቨርስቲ ቆይታው - ፌብሩወሪ 17, 2021</title>
            <description>አያና ከበደ የአራተኛ ዓመት የኢትዮጵያ የአርክቴክቸር እና የከተማ ልማት ዩኒቨርሲቲ የስነህንጻ ንድፍ አሪክቴክቸር ተማሪ ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በማህበራዊ ሚዲያው ላይ በዲጂታል ንድፎቹ እና ስዕሎቹ ተቀባይነት እያገኘ የመጣ ወጣት ነው፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5781471.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5781471.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 17 Feb 2021 07:23:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>አያና ከበደ የአራተኛ ዓመት የኢትዮጵያ የአርክቴክቸር እና የከተማ ልማት ዩኒቨርሲቲ የስነህንጻ ንድፍ አሪክቴክቸር ተማሪ ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በማህበራዊ ሚዲያው ላይ በዲጂታል ንድፎቹ እና ስዕሎቹ ተቀባይነት እያገኘ የመጣ ወጣት ነው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:56</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Addis Ababa, university students, youth involvment</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/17/602d60c1-d213-4963-8ff9-cd9d801bbdaa_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2555904" />
</item><item>
            <title>መንግስት በግጭት ወቅት ሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃትን እንዲከላከል የሚጠይቅ የፊርማ ማሰባሰብ ተጀመረ - ፌብሩወሪ 12, 2021</title>
            <description>ባለፉት ሶስት ዓመታት በተከሰቱ ግጭቶች ሳቢያ ህዝቦች ሃብት ንብረታቸውን በመተው ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፡፡  ህይወታቸው አልፏል፡፡ ሴቶችም መደፈራቸው ተሰምቷል፡፡ ሴታዊት የጾታ ንቅናቄ በግጭት ቀጠና እና በሃገር ውስጥ የስደተኛ ጣቢያዎች ውስጥ ለሴቶች ጥበቃ ቅድሚያ እንዲሰጥ እና ጥቃት ፈጻሚ አካላትም በተገቢው መንገድ ለህግ እንዲቀርቡ የሚጠይቅ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5774914.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5774914.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 12 Feb 2021 00:05:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ባለፉት ሶስት ዓመታት በተከሰቱ ግጭቶች ሳቢያ ህዝቦች ሃብት ንብረታቸውን በመተው ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፡፡  ህይወታቸው አልፏል፡፡ ሴቶችም መደፈራቸው ተሰምቷል፡፡ ሴታዊት የጾታ ንቅናቄ በግጭት ቀጠና እና በሃገር ውስጥ የስደተኛ ጣቢያዎች ውስጥ ለሴቶች ጥበቃ ቅድሚያ እንዲሰጥ እና ጥቃት ፈጻሚ አካላትም በተገቢው መንገድ ለህግ እንዲቀርቡ የሚጠይቅ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:35</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, tigray, gender equality, setaweet, Conflict impact on women, ENDF, Care Ethiopia, Metekel, Wolega, Arisi</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/11/8b1b75bf-e542-4d3d-ab89-2bae08fa3fb0_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3164160" />
</item><item>
            <title>የበርካቶችን ህይወት በመረጃ የቀየረች ኢትዮጵያዊት - ፌብሩወሪ 10, 2021</title>
            <description>በርካታ ኢትዮጵያውያን ወደ አሜሪካ ሲመጡ ትምህርት የመማር፣ የማደግና ትልቅ ቦታ የመድረስ ህልም ሰንቀው ነው። ነገር ግን ብዙዎች መረጃ ባለማግኘት፣ ወይም ኑሮን ለማሸነፍ በሚደረግ ሩጫ ተጠምደው ያሰቡትን ትምህርት ሳያገኙ ይቀራሉ። ሀምራዊት ተስፋ በአሜሪካ አገር ትምህርት ማግኘት ባለመቻላቸው ተስፋ የቆረጡ በርካታ ኢትዮጵያውያን ትምህርት ማግኘት የሚችሉበትን መንገድ በማመቻቸት ለአመታት ረድታለች።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5773182.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5773182.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 10 Feb 2021 21:35:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በርካታ ኢትዮጵያውያን ወደ አሜሪካ ሲመጡ ትምህርት የመማር፣ የማደግና ትልቅ ቦታ የመድረስ ህልም ሰንቀው ነው። ነገር ግን ብዙዎች መረጃ ባለማግኘት፣ ወይም ኑሮን ለማሸነፍ በሚደረግ ሩጫ ተጠምደው ያሰቡትን ትምህርት ሳያገኙ ይቀራሉ። ሀምራዊት ተስፋ በአሜሪካ አገር ትምህርት ማግኘት ባለመቻላቸው ተስፋ የቆረጡ በርካታ ኢትዮጵያውያን ትምህርት ማግኘት የሚችሉበትን መንገድ በማመቻቸት ለአመታት ረድታለች።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:52</itunes:duration>
                <itunes:keywords>dmv, ethiopians in america, Montgomery Collage, Ethio Family Service, Hamrawit Tesfa, ሀምራዊት ተስፋ</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/10/b57a1def-5150-4ce5-bd72-e1861336d618_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2531328" />
</item><item>
            <title>የኢትዮጵያ ሕክምና መረጃዎች ማዕከላዊ በሆነ መንገድ እንዲሰነዱ የሚያግዘው ወጣት - ፌብሩወሪ 09, 2021</title>
            <description>ኦርቢት ሄልዝ  ከ4 ዓመታት በፊት በጳዚዮን ቸርነት የተቋቋመ የቴክኖሎጂ የጤና ተቋም ነው፡፡  ተቋሙ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የጤና ስርዓት ማዕከላዊ በማድረግ የህሙማን መረጃ ሳይዘነጋና ሳይጠፋ እንዲሰነድ በተጨማሪም የታዘዙ መድሃኒቶች በተገቢው መልኩ እንዲከፋፍሉ በማድረግ ህሙማን በተለያዩ ህክምናዎች የሚያጠፏቸውን ጊዜና ገንዘብ እንዲሁም መጉላላት እንዲቀር እየሰራ ያለ ተቋም ነው፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5770959.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5770959.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 09 Feb 2021 06:20:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኦርቢት ሄልዝ  ከ4 ዓመታት በፊት በጳዚዮን ቸርነት የተቋቋመ የቴክኖሎጂ የጤና ተቋም ነው፡፡  ተቋሙ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የጤና ስርዓት ማዕከላዊ በማድረግ የህሙማን መረጃ ሳይዘነጋና ሳይጠፋ እንዲሰነድ በተጨማሪም የታዘዙ መድሃኒቶች በተገቢው መልኩ እንዲከፋፍሉ በማድረግ ህሙማን በተለያዩ ህክምናዎች የሚያጠፏቸውን ጊዜና ገንዘብ እንዲሁም መጉላላት እንዲቀር እየሰራ ያለ ተቋም ነው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:22</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, health, Job creation, Orbit Ethiopia, Mastercard Foundation, incubator programs, Health Technology</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/09/93c65707-29e6-403c-8345-380e7929ea92_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2347008" />
</item><item>
            <title>የማይስ ኮንቬንሽን ቢሮ ተስፋዎች እና የጸጥታ ስጋት ያጠላበት የኢትዮጵያ የቱሪዝም - ፌብሩወሪ 09, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ጉባኤዎች፣ አውደ-ርዕዮች  እና ሁነቶች ‘ማይስ ኮንቬንሽን’ ቢሮ ባለፈው ሳምንት ከፍታለች፡፡ ይሄ ዘርፍም የቱሪዝሙን ዘርፍ ለማነቃቃት ትልቅ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ ይሁንና ኮቪድ 19 ላለፈው አንድ ዓመት ለሚሆን ጊዜ በዘርፉ ላይ ያሳደረውን ጫና ባላገገመበት በአሁኑ ሰዓት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚነሱ የጸጥታ ችግሮች ዘርፉ በቶሎ እንዳይንሰራራ ስጋት መጣላቸውን የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ባለድርሻ አካላት አስታውቀዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5770943.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5770943.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 09 Feb 2021 05:57:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ጉባኤዎች፣ አውደ-ርዕዮች  እና ሁነቶች ‘ማይስ ኮንቬንሽን’ ቢሮ ባለፈው ሳምንት ከፍታለች፡፡ ይሄ ዘርፍም የቱሪዝሙን ዘርፍ ለማነቃቃት ትልቅ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ ይሁንና ኮቪድ 19 ላለፈው አንድ ዓመት ለሚሆን ጊዜ በዘርፉ ላይ ያሳደረውን ጫና ባላገገመበት በአሁኑ ሰዓት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚነሱ የጸጥታ ችግሮች ዘርፉ በቶሎ እንዳይንሰራራ ስጋት መጣላቸውን የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ባለድርሻ አካላት አስታውቀዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:12:03</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/09/86e14ef6-7f95-4be4-b05a-14b7e7db2f75_original.mp3" type="audio/mpeg" length="4442112" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ ነፃና ገለልተኛ ምርጫ እንዲካሄድ ግጭቶች መቆም አለባቸው - ፌብሩወሪ 05, 2021</title>
            <description>በኢትዮጵያ ከወራት በኃላ የሚደረገው ምርጫ ነፃና ገለልተኛ እንዲሆን በሀገሪቱ የተከሰቱ ግጭቶች ሊቆሙና ሰብዓዊ ርዳታ ለሚያስፈልጋቸው በአስቸኳይ ሊዳረስ እንደሚገባ በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የውጪ ጉዳዮች ኮሚቴ አዲስ ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት ግሪጎሪ ሚክ ተናገሩ። ሚክ በቅርቡ ምርጫ ያካሄደችውን ዩጋንዳን ጨምሮ አሜሪካ ከአፍርካ አገሮች ጋር ትኩረት አርጋ ስለምትሰራባቸው ጉዳዮችም አብራርተዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5766603.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5766603.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 05 Feb 2021 16:46:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያ ከወራት በኃላ የሚደረገው ምርጫ ነፃና ገለልተኛ እንዲሆን በሀገሪቱ የተከሰቱ ግጭቶች ሊቆሙና ሰብዓዊ ርዳታ ለሚያስፈልጋቸው በአስቸኳይ ሊዳረስ እንደሚገባ በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የውጪ ጉዳዮች ኮሚቴ አዲስ ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት ግሪጎሪ ሚክ ተናገሩ። ሚክ በቅርቡ ምርጫ ያካሄደችውን ዩጋንዳን ጨምሮ አሜሪካ ከአፍርካ አገሮች ጋር ትኩረት አርጋ ስለምትሰራባቸው ጉዳዮችም አብራርተዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:30</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Uganda, Ethiopia election, Gregory Meek, National Election Board, CSIS</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/05/f5f8b651-1254-4ad9-a247-57249cd66be8_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2764800" />
</item><item>
            <title>በኮቪድ 19 ምክንያት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ሴት ተማሪዎች ወደ ት/ቤት እንዲመለሱ ልዩ ጥረት ያስፈልጋል ተባለ - ፌብሩወሪ 04, 2021</title>
            <description>በማላላ ፈንድ አማካኝነት በኢትዮጵያ የትምህርት ሻምፒዮኖች በኩል የተሰራው እና ከ 1300 በላይ ቤተሰቦች የተሳተፉበት ጥናት ባለፈው ሳምንት ይፋ ሆኗል፡፡ በጥናቱ መሰረትም በኮቪድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ትምህርት በድጋሚ በተከፈተበት በአሁን ሰዓት በሃገር ዓቀፍ ደረጃ ልጃገረዶች ላይ ያተኮረ እና ወደ ትምህርት ገበታቸው ሙሉ ለሙሉ እንዲመለሱ የሚያበረታታ አካሄድ እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5765812.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5765812.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 04 Feb 2021 02:09:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በማላላ ፈንድ አማካኝነት በኢትዮጵያ የትምህርት ሻምፒዮኖች በኩል የተሰራው እና ከ 1300 በላይ ቤተሰቦች የተሳተፉበት ጥናት ባለፈው ሳምንት ይፋ ሆኗል፡፡ በጥናቱ መሰረትም በኮቪድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ትምህርት በድጋሚ በተከፈተበት በአሁን ሰዓት በሃገር ዓቀፍ ደረጃ ልጃገረዶች ላይ ያተኮረ እና ወደ ትምህርት ገበታቸው ሙሉ ለሙሉ እንዲመለሱ የሚያበረታታ አካሄድ እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:14</itunes:duration>
                <itunes:keywords>migration, child labor, COVID19, girls education, MalalaFoundation, Hiwot Ethiopia, Champions of education, Policy change, domestic abuse</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/02/04/e683f667-807e-48f1-b7ae-1a89e461b8ac_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1929216" />
</item><item>
            <title>&quot;ሴት የህክምና ባለሞያዎች ለስራቦታ ጾታዊ ጥቃት ተጋላጮች ናቸው&quot; ዶ/ር ሰናይት በየነ - ጃንዩወሪ 29, 2021</title>
            <description>የኢትዮጵያ ሴት ሃኪሞች ማህበር ከተመሰረተ 3 ዓመታት ያስቆጠረ ሲሆን ሴት የህክምና ባለሞያዎች በስራ ገበታቸው ላይ የሚደርስባቸውን መገለል፣ የጾታ ጥቃት ለማስቀረት በተጨማሪም ባለሞያ ሴቶችን በአመራር ለማብቃት ታስቦ የተቋቋመ ነው፡፡ ሴት የህክምና ባለሞያዎች በህክምናው ዘርፍ ውስጥ ስላላቸው ሚና እና እንዲሁም ስለሚያጋጥሟቸው ችግሮች የኢትዮጵያ ሴት ሃኪሞች ማኅበር ፕሬዘዳንት እና በጤና ሚኒስቴር አማካሪ ዶ/ር ሰናይት በየነ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5755794.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5755794.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 29 Jan 2021 00:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ ሴት ሃኪሞች ማህበር ከተመሰረተ 3 ዓመታት ያስቆጠረ ሲሆን ሴት የህክምና ባለሞያዎች በስራ ገበታቸው ላይ የሚደርስባቸውን መገለል፣ የጾታ ጥቃት ለማስቀረት በተጨማሪም ባለሞያ ሴቶችን በአመራር ለማብቃት ታስቦ የተቋቋመ ነው፡፡ ሴት የህክምና ባለሞያዎች በህክምናው ዘርፍ ውስጥ ስላላቸው ሚና እና እንዲሁም ስለሚያጋጥሟቸው ችግሮች የኢትዮጵያ ሴት ሃኪሞች ማኅበር ፕሬዘዳንት እና በጤና ሚኒስቴር አማካሪ ዶ/ር ሰናይት በየነ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:01</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/28/66996a69-e3aa-4823-861f-ccea721f79ca_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2217984" />
</item><item>
            <title>&apos;የአሁኑን እየከተቡ የኋላውን መዘከር&apos; ጥቂት ከፎቶግራፍ ባለሞያ መክብብ ታደሰ ጋር - ጃንዩወሪ 28, 2021</title>
            <description>መክብብ ታደሰ ወጣት የፎቶግራፍ ባለሞያ ሲሆን በተጨማሪም &apos;ጉጉት&apos; የተሰኘ በድረገጽ ላይ በነጻ የሚሰራጭ ወጣት የፈጠራ እና የጥበብ ባለሞያዎች የሚዘከሩበት መጽሄት አጋር መስራች ነው፡፡ መክብብ በልጅነቱ አባቱ የስነ ሕንጻ ባለሞያ እንዲሆንላቸው ብለው ያስጀመሩት የስዕል ትምህርት አሁን ላለበት የፎቶግራፍ ስራ እንደገፋፋው ይናገራል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5755663.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5755663.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 28 Jan 2021 23:00:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>መክብብ ታደሰ ወጣት የፎቶግራፍ ባለሞያ ሲሆን በተጨማሪም &apos;ጉጉት&apos; የተሰኘ በድረገጽ ላይ በነጻ የሚሰራጭ ወጣት የፈጠራ እና የጥበብ ባለሞያዎች የሚዘከሩበት መጽሄት አጋር መስራች ነው፡፡ መክብብ በልጅነቱ አባቱ የስነ ሕንጻ ባለሞያ እንዲሆንላቸው ብለው ያስጀመሩት የስዕል ትምህርት አሁን ላለበት የፎቶግራፍ ስራ እንደገፋፋው ይናገራል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:16</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Addis Ababa, Ethiopia, sudan, art, entertainment, photography, youth empowerment, Addis Photofest, Aida Muluneh, Mekbib Tadesse photography, Black &amp; white photo</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/28/aa2065e3-d46e-4269-9fe1-80feab0ee7d1_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2310144" />
</item><item>
            <title>ትምህርት በዩቲዩብ - ጃንዩወሪ 26, 2021</title>
            <description>የሁለተኛ ደረጃና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ብቃት ለማሻሻል በዩቲዮብ አማካኝነት የድጋፍ ትምህርቶችን እያዘጋጁ ለተማሪዎች የሚያቀርቡ የጅጅጋ ዩንቨርስቲ መምህር እንግዳ አርገን ጋብዘናል። እንግዳችን ዶክተር አያሌው ንጉሴ ይሰኛሉ፣ በትምህርት ጥራትና ከዛ ጋር አያይዘው በሚሰሯቸው ስራዎች ዙሪያ አነጋግረናቸዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5752729.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5752729.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 26 Jan 2021 23:39:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የሁለተኛ ደረጃና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ብቃት ለማሻሻል በዩቲዮብ አማካኝነት የድጋፍ ትምህርቶችን እያዘጋጁ ለተማሪዎች የሚያቀርቡ የጅጅጋ ዩንቨርስቲ መምህር እንግዳ አርገን ጋብዘናል። እንግዳችን ዶክተር አያሌው ንጉሴ ይሰኛሉ፣ በትምህርት ጥራትና ከዛ ጋር አያይዘው በሚሰሯቸው ስራዎች ዙሪያ አነጋግረናቸዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>social media, YouTube education, Education quality, Ethiopian Education</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/26/91f3848c-b97f-4681-b45d-007f4c1cf2f6_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3262464" />
</item><item>
            <title>ከቀድሙት ልዩ የሆነው የ46ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት በዓለ ሲመት - ጃንዩወሪ 20, 2021</title>
            <description>&quot;የአሜሪካ ፕሬዘዳንታዊ በዓለ ሲመት ሰላማዊ የሆነ የስልጣን ሽግግር ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ የአሜሪካ ድምጹ ስቲቭ ሬዲስች የዩናይትድ ስቴትስ 46ኛው ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን በዓለ ሲመት ከቀደሙት በምን እንደሚለይ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው አጠናቅራዋለች፡፡&quot;</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5746953.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5746953.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 20 Jan 2021 00:39:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>&quot;የአሜሪካ ፕሬዘዳንታዊ በዓለ ሲመት ሰላማዊ የሆነ የስልጣን ሽግግር ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ የአሜሪካ ድምጹ ስቲቭ ሬዲስች የዩናይትድ ስቴትስ 46ኛው ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን በዓለ ሲመት ከቀደሙት በምን እንደሚለይ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው አጠናቅራዋለች፡፡&quot;</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:24</itunes:duration>
                <itunes:keywords>USA, inauguration, Joe Biden</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/21/fa3794bb-192c-4100-8879-706f5cbb0eb3_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1622016" />
</item><item>
            <title>በሥነ-ጥበብ ማህበረሰብን ማከም ይቻላል - የሥነ-ጥበብ ባለሙያ ዮናስ ሀይሉ - ጃንዩወሪ 19, 2021</title>
            <description>ስደት በኢትዮጵያ ሥነ-ጥበብ እንዴት ይገለፃል የሚል አውደ ርዕይ በጀርመን ባህል ማእከልና በአለም አቀፉ የስደተኞች መርጃ ድርጅት አማካኝነት ተዘጋጅቶ ነበር። በድህረ ገፅ አማካኝነት በኢትዮጵያና በጀርመን በታየው በዚህ አውደ ርዕይ ላይ ስራዎቹን ያቀረበው ዮናስ ሀይሉ ሥነ-ጥበብ ማህበራዊ እውነታዎችን ለመነጋገርና የጋራ እሴቶችን ለማጎልበት ትልቅ ሚና አለው ይላል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5743270.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5743270.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 19 Jan 2021 17:11:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ስደት በኢትዮጵያ ሥነ-ጥበብ እንዴት ይገለፃል የሚል አውደ ርዕይ በጀርመን ባህል ማእከልና በአለም አቀፉ የስደተኞች መርጃ ድርጅት አማካኝነት ተዘጋጅቶ ነበር። በድህረ ገፅ አማካኝነት በኢትዮጵያና በጀርመን በታየው በዚህ አውደ ርዕይ ላይ ስራዎቹን ያቀረበው ዮናስ ሀይሉ ሥነ-ጥበብ ማህበራዊ እውነታዎችን ለመነጋገርና የጋራ እሴቶችን ለማጎልበት ትልቅ ሚና አለው ይላል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:38</itunes:duration>
                <itunes:keywords>migration, refugee, Ethiopian art, yonas hailu, identity</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/19/d830cceb-f86e-4d7d-81a4-5c6e9625ff02_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3182592" />
</item><item>
            <title>የዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ሊቀጳጳስ ብጽዕ አቡነ ፋኑኤል ኢትዮጵያውያን ለሰላም እንዲተጉ ጥሪ አደረጉ - ጃንዩወሪ 19, 2021</title>
            <description>በሰሜን አሜሪካ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ያሉ አብያተ ክርስትያናት በኮቪድ 19 ምክንያት እያንዳንዳቸው በ50 ሰው ታጅበው እንደሚወጡ ተሰምቷል፡፡ በዓሉን በተመለከተ በሰሜን አሜሪካ በዋሽንግተን እና አካባቢዋ ሃገረስብከት ሊቀጳጳስ ብጹወ አቡነ ፋኑኤል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5742913.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5742913.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 19 Jan 2021 04:29:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በሰሜን አሜሪካ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ያሉ አብያተ ክርስትያናት በኮቪድ 19 ምክንያት እያንዳንዳቸው በ50 ሰው ታጅበው እንደሚወጡ ተሰምቷል፡፡ በዓሉን በተመለከተ በሰሜን አሜሪካ በዋሽንግተን እና አካባቢዋ ሃገረስብከት ሊቀጳጳስ ብጹወ አቡነ ፋኑኤል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:21</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopian Holiday, Baptism</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/19/dedf0b20-bf98-46aa-ba33-b97b456b4da4_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2340864" />
</item><item>
            <title>በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የነፃ ትምህርት ቤት የከፈተው የ22 አመት ወጣት - ጃንዩወሪ 16, 2021</title>
            <description>ቅዱስ አንተነህ በአሜሪካን ሀገር ሜሪላንድ ዩንቨርስቲ የኮምፒውተር ሳይንስ እና የሂሳብ የ3ኛ አመት ተማሪ ሲሆን በኢትዮጵያ ትምህርት ቤት በሌለበት የገጠሪቱ ክፍል ትምርህርት ቤት በመክፈት ህፃናት በነፃ ትምህርት እንዲያገኙ እይረዳ ይገኛል። በሚኖርበት ሜሪላንድ ክፍለ ግዛትም በሚሰጠው የማስጠናት አገልግሎት ለበርካታ ተማሪዎች እገዛ ያደርጋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5740005.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5740005.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 16 Jan 2021 06:22:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ቅዱስ አንተነህ በአሜሪካን ሀገር ሜሪላንድ ዩንቨርስቲ የኮምፒውተር ሳይንስ እና የሂሳብ የ3ኛ አመት ተማሪ ሲሆን በኢትዮጵያ ትምህርት ቤት በሌለበት የገጠሪቱ ክፍል ትምርህርት ቤት በመክፈት ህፃናት በነፃ ትምህርት እንዲያገኙ እይረዳ ይገኛል። በሚኖርበት ሜሪላንድ ክፍለ ግዛትም በሚሰጠው የማስጠናት አገልግሎት ለበርካታ ተማሪዎች እገዛ ያደርጋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:53</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Education in Ethiopia, Kidus Anteneh, Maryland tutoring Service, rural education</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/16/569ced53-84f6-4b46-81da-5d8e3e9634eb_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2906112" />
</item><item>
            <title>&quot;ቤት ለቤት አስቤዛ ማድረሻውን መተግበሪያ የሰራሁት ከራሴ ችግር ተነስቼ ነው&quot; በረከት ታደሰ - ጃንዩወሪ 14, 2021</title>
            <description>በረከት ታደሰ የቴክኖሎጂ ባለሞያ ሲሆን አስቤዛ የተሰኘ የስልክ መተግበሪያ ፈጣሪም ነው፡፡ አስቤዛ ዶት ኮም ሰዎች የሚፈልጓቸውን እቃዎች ለአማራጭ ከቀረቡ ሱፐር ማርኬቶች መተግበሪያውን በመጠቀም እሚያዙበት እና እቤታቸው ድረስ እንዲመጣላቸው የሚያደርግ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከበረከት ታደሰ ጋር የነበራትን ቆይታ እንደሚከተለው አጠናቅራዋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5737773.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5737773.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 14 Jan 2021 23:15:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በረከት ታደሰ የቴክኖሎጂ ባለሞያ ሲሆን አስቤዛ የተሰኘ የስልክ መተግበሪያ ፈጣሪም ነው፡፡ አስቤዛ ዶት ኮም ሰዎች የሚፈልጓቸውን እቃዎች ለአማራጭ ከቀረቡ ሱፐር ማርኬቶች መተግበሪያውን በመጠቀም እሚያዙበት እና እቤታቸው ድረስ እንዲመጣላቸው የሚያደርግ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከበረከት ታደሰ ጋር የነበራትን ቆይታ እንደሚከተለው አጠናቅራዋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:24</itunes:duration>
                <itunes:keywords>technology, Information technology, COVID 19, Door to door delivery</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/14/7da82522-87c0-4fcf-9849-7290ec90bf07_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1622016" />
</item><item>
            <title>ለልጇ የጤና ችግር የወሰደችው አማራጭ ሕይወቷን የቀየረው የቴክኖሎጂ ባለሞያ - ጃንዩወሪ 14, 2021</title>
            <description>ዮዲት በቀለ ስታንቶን ነዋሪነቷን በእንግሊዝ ሃገር ያደረገች የቴክኖሎጂ የፈጠራ ባለሞያ ስትሆን ‘ኦፕን ሴንሰርስ’ የተሰኘ የቴክኖሎጂ ተቋም መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ ናት፡፡ ኦፕን ሴንሰርስ በአሜሪካ እና በአውሮፓ ላሉ ትላልቅ ተቋማት የዓየር ብክለት መጠን መጠቆሚያ መሳሪያዎች ላይ ሶፍትዌር የሚገጥም ሲሆን፤ ዮዲት ለዚህ ፈጠራዋ መነሻ የሆናት የመጀመሪያ ልጇ የነበረባት የአስም ችግር እንደሆነም ትናገራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5737761.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5737761.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 14 Jan 2021 23:04:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዮዲት በቀለ ስታንቶን ነዋሪነቷን በእንግሊዝ ሃገር ያደረገች የቴክኖሎጂ የፈጠራ ባለሞያ ስትሆን ‘ኦፕን ሴንሰርስ’ የተሰኘ የቴክኖሎጂ ተቋም መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ ናት፡፡ ኦፕን ሴንሰርስ በአሜሪካ እና በአውሮፓ ላሉ ትላልቅ ተቋማት የዓየር ብክለት መጠን መጠቆሚያ መሳሪያዎች ላይ ሶፍትዌር የሚገጥም ሲሆን፤ ዮዲት ለዚህ ፈጠራዋ መነሻ የሆናት የመጀመሪያ ልጇ የነበረባት የአስም ችግር እንደሆነም ትናገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:13</itunes:duration>
                <itunes:keywords>technology, Women and Family, Mother &amp; child care, Covid-19, IT, Asthma</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/14/53fa0027-8107-4690-b224-db1fed8de5a4_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2291712" />
</item><item>
            <title>&quot;የአድዋ ድል የመላ አፍሪካውያን መሆኑን ለማሳየት በአፍሪካ ጫፍ ላይ የጉዞ አድዋን ሰንደቅ እንተክላለን&quot; ያሬድ ሹመቴ - ጃንዩወሪ 08, 2021</title>
            <description>በየዓመቱ የአድዋን ድል ለመዘከር የሚደረገው “ጉዞ አድዋ” ተብሎ የሚጠራው የአርባ ስድስት ቀናት የእግር ጉዞ ስምንተኛ ዓመት መርኃግብር በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚጀመር አስተባባሪዎቹ አስታውቀ። ለ125ኛው የአድዋ ድልም የዚሁ ዝግጅት አካል የሆነ ሌላ ቡድን ወደ ኪሊማንጃሮ እንደሚጓዝና ድሉ የአፍሪካም ድል መሆኑን ለማሳየት በሚል ሃሳብ በዕለቱ በተራራው አናት ላይ የኢትዮጵያ፣ ያፍሪካ ሕብረትና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ሰንደቅን እንደሚያውለበልቡ አዘጋጆቹ አመልክተዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5730508.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5730508.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 08 Jan 2021 23:47:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በየዓመቱ የአድዋን ድል ለመዘከር የሚደረገው “ጉዞ አድዋ” ተብሎ የሚጠራው የአርባ ስድስት ቀናት የእግር ጉዞ ስምንተኛ ዓመት መርኃግብር በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚጀመር አስተባባሪዎቹ አስታውቀ። ለ125ኛው የአድዋ ድልም የዚሁ ዝግጅት አካል የሆነ ሌላ ቡድን ወደ ኪሊማንጃሮ እንደሚጓዝና ድሉ የአፍሪካም ድል መሆኑን ለማሳየት በሚል ሃሳብ በዕለቱ በተራራው አናት ላይ የኢትዮጵያ፣ ያፍሪካ ሕብረትና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ሰንደቅን እንደሚያውለበልቡ አዘጋጆቹ አመልክተዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:39</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, africa, menelik, history, young people, Guzo Adwa, The battle of Adwa, Victory of Adwa, Italia, Ethio Italian war, Ethiopian Trek</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/08/a5d15e50-3bbb-4a8f-a047-8c470841b4ce_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2820096" />
</item><item>
            <title>በአሜሪካ ምክርቤት ለደረሰው ሁከት የአለም መሪዎች አስተያየት - ጃንዩወሪ 08, 2021</title>
            <description>እሮብ እለት ዋሽንግተን ዲሲ በተፈፀመውና ቢያንስ ለአራት ሰዎች መሞትና ለበርካቶች መታሰር ምክንያት በሆነው ሁከት የአለም መሪዎች ድንጋጤያቸውን እየገለፁ ነው። ሁከቱ የተፈጠረው የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች ህዳር ወር ላይ በዩናይትድ ስቴትስ በተካሄደው ምርጫ ያሸነፉትን ጆ ባይደንን ተቃውመው ወደ ምክር ቤቱ ባመሩበት ወቅት ነው። የዩናይትድ ስቴትስ ፍርድቤቶች ትራምፕ ምርጫ ተጭበርብሯል ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ በተደጋጋሚ ውድቅ ማድረጋቸው ይታወቃል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5730397.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5730397.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 08 Jan 2021 22:11:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>እሮብ እለት ዋሽንግተን ዲሲ በተፈፀመውና ቢያንስ ለአራት ሰዎች መሞትና ለበርካቶች መታሰር ምክንያት በሆነው ሁከት የአለም መሪዎች ድንጋጤያቸውን እየገለፁ ነው። ሁከቱ የተፈጠረው የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች ህዳር ወር ላይ በዩናይትድ ስቴትስ በተካሄደው ምርጫ ያሸነፉትን ጆ ባይደንን ተቃውመው ወደ ምክር ቤቱ ባመሩበት ወቅት ነው። የዩናይትድ ስቴትስ ፍርድቤቶች ትራምፕ ምርጫ ተጭበርብሯል ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ በተደጋጋሚ ውድቅ ማድረጋቸው ይታወቃል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:56</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/08/01d8e102-b323-4e18-aea4-17a190123bf6_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1818624" />
</item><item>
            <title>ወደ ስልሳ የሚጠጉ የታሪክ ምሁራን ማኅበር ለማቋቋም ተነሱ - ጃንዩወሪ 08, 2021</title>
            <description>ከሃምሳ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ምሁራን በኢትዮጵያ ሰላም ሚኒስተር እና በዴስቲኒ ኢትዮጵያ አማካኝነት ለአራት ቀናት ተሰባስበው ታሪክን ከግጭት እና ከሃሰት ትርክቶች በጸዳ ሁኔታ በሳይንሳዊ መንገድ ለመጻፍ ምን መደረግ እንዳለበት መክረዋል፡፡ በተጨማሪም ምሁራኑ ፖለቲከኞች በታሪክ ትምሕርት ላይ የሚያሳድሩትን ጫና ለማስተካከልና በታሪክ ዙሪያ ያሉ ችግሮችን በሳይንሳዊ መንገድ ለመፍታት የታሪክ ምሁራን ማኅበር ለማቋቋም ወስኖ ኮሚቴ መስርቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5730334.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5730334.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 08 Jan 2021 21:32:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከሃምሳ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ምሁራን በኢትዮጵያ ሰላም ሚኒስተር እና በዴስቲኒ ኢትዮጵያ አማካኝነት ለአራት ቀናት ተሰባስበው ታሪክን ከግጭት እና ከሃሰት ትርክቶች በጸዳ ሁኔታ በሳይንሳዊ መንገድ ለመጻፍ ምን መደረግ እንዳለበት መክረዋል፡፡ በተጨማሪም ምሁራኑ ፖለቲከኞች በታሪክ ትምሕርት ላይ የሚያሳድሩትን ጫና ለማስተካከልና በታሪክ ዙሪያ ያሉ ችግሮችን በሳይንሳዊ መንገድ ለመፍታት የታሪክ ምሁራን ማኅበር ለማቋቋም ወስኖ ኮሚቴ መስርቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:52</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, addis ababa university, ethiopian politics, Ministry of peace, Destiney Ethiopia, Historians, Ethiopian Historian Assiciatio</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/08/48e73a4a-3d1b-4da8-9a6f-64bbaf7010bb_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2899968" />
</item><item>
            <title>በወር አበባ ንጽህና መጠበቂያዎች ላይ የቀረጥ ማሻሻያ ቢደረግም፣ አቅርቦቱን ለማሻሻል ብዙ ስራ ይጠይቃል - ጃንዩወሪ 08, 2021</title>
            <description>የገንዘብ ሚኒስቴር የንፅህና መጠበቂያ ምርቶች ላይ ቀረጥ ላይ ማሻሻያ ማድረጉን በዚህ ሳምንት አስታውቋል። በተለይም የሴቶች የወር አበባ መጠበቂያ የሚያመርቱ ፋብሪካዎች፣ ከውጪ የሚያስገቧቸው ጥሬ እቃዎች ከቀረጥ ነፃ መሆናቸውን ታውቋል። የቀረጥ ማሻሻያው በተለይ የሴት ተማሪዎችን ህይወት ሊቀይር የሚችል መሆኑ ቢገለፅም ይህ መሻሻል እንዲመጣ ሀገር አቀፍ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የቆየው &apos;ጀግኒት&apos; የተሰኘ ንቅናቄ ተፈፃሚነቱን ለማረጋገጥ ብዙ ስራዎች እንደሚቀሩ ያስረዳል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5730208.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5730208.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 08 Jan 2021 20:00:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የገንዘብ ሚኒስቴር የንፅህና መጠበቂያ ምርቶች ላይ ቀረጥ ላይ ማሻሻያ ማድረጉን በዚህ ሳምንት አስታውቋል። በተለይም የሴቶች የወር አበባ መጠበቂያ የሚያመርቱ ፋብሪካዎች፣ ከውጪ የሚያስገቧቸው ጥሬ እቃዎች ከቀረጥ ነፃ መሆናቸውን ታውቋል። የቀረጥ ማሻሻያው በተለይ የሴት ተማሪዎችን ህይወት ሊቀይር የሚችል መሆኑ ቢገለፅም ይህ መሻሻል እንዲመጣ ሀገር አቀፍ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የቆየው &apos;ጀግኒት&apos; የተሰኘ ንቅናቄ ተፈፃሚነቱን ለማረጋገጥ ብዙ ስራዎች እንደሚቀሩ ያስረዳል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:59</itunes:duration>
                <itunes:keywords>feminine products, menstrual products, ethiopian girls, girls education, Jegnit, pads</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/08/9ca3f1d2-196b-4df6-95dc-490976d836b2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2205696" />
</item><item>
            <title>ብሪታኒያ ጁሊያን አሳንጌን ለአሜሪካ አሳልፋ እንደማትሰጥ አስታወቀች - ጃንዩወሪ 06, 2021</title>
            <description>የተደበቁና ህገወጥ የሆኑ ሚስጥሮችን ለህዝብ ይፋ በማድረግ የሚታወቀው የዊኪሊክስ ድህረገፅ መስራች ጁሊያን አሳንጌ፣ ለቀረበበት የኮምፒውተር ሰርጎ ገብነትና ሚስጥራዊ መረጃዎችን ስርቆት ክስ ምላሽ እንዲሰጥ በሚል ዩናይትድ ስቴትስ ተላልፎ እንዲሰጣት የጠየቀችውን ጥያቄ የብሪታኒያ ዳኛ ውድቅ አድርገውታል። ዳኛው ተላልፎ የመሰጠቱን ጥያቄ ውድቅ ያደረጉት አሳንጌ በአሜሪካ እስር ቤት ውስጥ እራሱን ሊያጠፋ ይችላል በማለት ነው።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5727366.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5727366.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 06 Jan 2021 22:18:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የተደበቁና ህገወጥ የሆኑ ሚስጥሮችን ለህዝብ ይፋ በማድረግ የሚታወቀው የዊኪሊክስ ድህረገፅ መስራች ጁሊያን አሳንጌ፣ ለቀረበበት የኮምፒውተር ሰርጎ ገብነትና ሚስጥራዊ መረጃዎችን ስርቆት ክስ ምላሽ እንዲሰጥ በሚል ዩናይትድ ስቴትስ ተላልፎ እንዲሰጣት የጠየቀችውን ጥያቄ የብሪታኒያ ዳኛ ውድቅ አድርገውታል። ዳኛው ተላልፎ የመሰጠቱን ጥያቄ ውድቅ ያደረጉት አሳንጌ በአሜሪካ እስር ቤት ውስጥ እራሱን ሊያጠፋ ይችላል በማለት ነው።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:36</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Wikileaks, Julian Assange</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/06/02e1a531-64d5-472c-a425-b6c65c275f70_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1695744" />
</item><item>
            <title>እቁብን ከብዙ ሰዎች ጋር በእጅ ስልክ አማካኝነት መጣል የሚያስችለው መተግበሪያ - ጃንዩወሪ 06, 2021</title>
            <description>ዮሃና ኤርሚያስ የ25 ዓመት ወጣት እና የቴክኖሎጂ ባለሞያ ናት፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ በባህላዊ መንገድ ሰዎች ገንዘብ የሚቆጥቡበት እና እቁብን በቀላሉ ለመሰብሰብ እና እና ለመክፈል የሚያግዝ መተገበሪያ ይፋ ለማድረግ ከከአጋሯ ጋር በሙከራ ሂደት ላይ ትገኛለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5730295.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5730295.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 06 Jan 2021 21:04:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዮሃና ኤርሚያስ የ25 ዓመት ወጣት እና የቴክኖሎጂ ባለሞያ ናት፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ በባህላዊ መንገድ ሰዎች ገንዘብ የሚቆጥቡበት እና እቁብን በቀላሉ ለመሰብሰብ እና እና ለመክፈል የሚያግዝ መተገበሪያ ይፋ ለማድረግ ከከአጋሯ ጋር በሙከራ ሂደት ላይ ትገኛለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:08</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Youth, entrepreneurship, Electronic Equb, Banking, IT, Science And Tech, Job creation</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/08/1ae46bb3-c8a4-4eca-9eab-cb1769d7eb50_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2260992" />
</item><item>
            <title>የመገናኛ ብዙሃን የግጭት አዘጋገብ ሀላፊነት የጎደለው ነው - ምሁራን - ጃንዩወሪ 04, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ወቅቶች የሚነሱ ግጭቶችና የሚፈጠሩ አለመረጋጋቶች በተለያዩ የሀገር ውስጥና የውጪ መገናኛ ብዙሃን ይዘገባሉ። ሆኖም በቅርቡ በትግራይ ክልል የተካሄደውን ግጭት ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የሚነሱ አለመረጋጋቶችን መገናኛ ብዙሃን የሚዘገቡበት መንገድ በአብዛኛው ሀላፊነት የጎደለው ነው ሲሉ ምሁናን አስተናየታቸውን ይሰጣሉ። ለመሆኑ በግጭት ዘገባ ወቅት የመገናኛ ብዙሃን አዘጋገብ ምን መምለል አለበት? ሀላፊነታቸውስ እስከ ምን ድረስ ነው?</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5724017.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5724017.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 04 Jan 2021 20:29:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ወቅቶች የሚነሱ ግጭቶችና የሚፈጠሩ አለመረጋጋቶች በተለያዩ የሀገር ውስጥና የውጪ መገናኛ ብዙሃን ይዘገባሉ። ሆኖም በቅርቡ በትግራይ ክልል የተካሄደውን ግጭት ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የሚነሱ አለመረጋጋቶችን መገናኛ ብዙሃን የሚዘገቡበት መንገድ በአብዛኛው ሀላፊነት የጎደለው ነው ሲሉ ምሁናን አስተናየታቸውን ይሰጣሉ። ለመሆኑ በግጭት ዘገባ ወቅት የመገናኛ ብዙሃን አዘጋገብ ምን መምለል አለበት? ሀላፊነታቸውስ እስከ ምን ድረስ ነው?</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:35</itunes:duration>
                <itunes:keywords>news, social media, Ethiopian Media, Conflict reporting, Massmedia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/04/1b1eeb3f-968e-45e8-8bd6-53f8f881a037_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3532800" />
</item><item>
            <title>የፈረንጆቹ 2020 ለኢትዮጵያውያን እንዴት አለፈ? - ጃንዩወሪ 01, 2021</title>
            <description>እየተሰናበትነው ያለነው የፈረንጆቹ 2020 ዓ.ም. በዓለም ዙሪያ በብዙ ፈታኝ ሁነቶች የተሞላ ነበር። ሚሊዮኖችን ለሞት ከዳረገው ኮቪድ 19 ወረርሽኝ አንቶ፣ የዓለም ኢኮኖሚ ማሽቆልቆል፣ የማህበራዊ ግንኙነቶች መቋረጥና ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት የተከሰቱ ተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎች እንዲሁም ግጭቶች ብዙዎችን የፈተኑ ነበሩ። ለመሆኑ የፈረንጆቹ 2020 ለኢትዮጵያኖች እንዴት አለፈ? በመጪው 2021 ምን ይጠበቃል?</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5720935.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5720935.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 01 Jan 2021 07:05:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>እየተሰናበትነው ያለነው የፈረንጆቹ 2020 ዓ.ም. በዓለም ዙሪያ በብዙ ፈታኝ ሁነቶች የተሞላ ነበር። ሚሊዮኖችን ለሞት ከዳረገው ኮቪድ 19 ወረርሽኝ አንቶ፣ የዓለም ኢኮኖሚ ማሽቆልቆል፣ የማህበራዊ ግንኙነቶች መቋረጥና ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት የተከሰቱ ተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎች እንዲሁም ግጭቶች ብዙዎችን የፈተኑ ነበሩ። ለመሆኑ የፈረንጆቹ 2020 ለኢትዮጵያኖች እንዴት አለፈ? በመጪው 2021 ምን ይጠበቃል?</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:16</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, economy, technology, 2020, COVID 19, misinformation, 2021, Political instability, disinformation</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/01/47b2d5a3-a6e4-4c04-be21-dc435fc4589e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3416064" />
</item><item>
            <title>የፈንድቃ የባህል ማዕከል መስራች መላኩ በላይ የኔዘርላድ ፕሪንስ ክላውስ ሎሬት ተሸላሚ ሆነ - ዲሴምበር 31, 2020</title>
            <description>ከጎዳና ሕይወት በመነሳት ከታዳሚዎች በሚያገኛት የሽልማት ገንዘብ ትምህርቱን የተማረው እና ሕይወቱን የቀየረው የባህል ተወዛዋዡ መላኩ በላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ስራ የጀመረባትን የፈንድቃ የባህል ምሽት ቤት ከአምስት ዓመታት በፊት ገዝቶ  ወደ ባህል ማዕከልነት ማሻገር የቻለ ወጣት ነው፡፡ በቅርቡም መላኩ በፈንድቃ የባሕል ማዕከል ለሚሰራቸው ስራዎች የኔዘርላንድስ የዘውድ ሽልማት የሆነው የፕሪንስ ክላውስ 2020 ሎሬት ተሸላሚ ሆኗል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5721600.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5721600.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 31 Dec 2020 00:36:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከጎዳና ሕይወት በመነሳት ከታዳሚዎች በሚያገኛት የሽልማት ገንዘብ ትምህርቱን የተማረው እና ሕይወቱን የቀየረው የባህል ተወዛዋዡ መላኩ በላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ስራ የጀመረባትን የፈንድቃ የባህል ምሽት ቤት ከአምስት ዓመታት በፊት ገዝቶ  ወደ ባህል ማዕከልነት ማሻገር የቻለ ወጣት ነው፡፡ በቅርቡም መላኩ በፈንድቃ የባሕል ማዕከል ለሚሰራቸው ስራዎች የኔዘርላንድስ የዘውድ ሽልማት የሆነው የፕሪንስ ክላውስ 2020 ሎሬት ተሸላሚ ሆኗል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:23</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopian culture, Prince Clause Laurate, Fendika Cultural Center, Indigenous culture</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/01/9d208374-2e0e-4898-be97-ab8adee33dad_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2721792" />
</item><item>
            <title>የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ብሔርተኝነት የሚታይባቸው እና በወከሉት ብሔር ላይ የተበዳይነትን መንፈስ ለማስፈን እየሰሩ መሆኑን የሚያሳይ ጥናት ይፋ ሆነ - ዲሴምበር 29, 2020</title>
            <description>‘የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ብሄርተኝነት’ የሚል ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚኒኬሽን ዲፓርትመንት መምህር በሆኑት በዶ/ር ሙላቱ አለማየሁ እና በኖርዌይ ኤን ኤል ኤ(NLA) ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ የጋዜጠኝነት መምህር ቴሬ ሸዳል ባለፈው ሳምንት ይፋ ተደርጓል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5721538.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5721538.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 29 Dec 2020 23:15:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>‘የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ብሄርተኝነት’ የሚል ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚኒኬሽን ዲፓርትመንት መምህር በሆኑት በዶ/ር ሙላቱ አለማየሁ እና በኖርዌይ ኤን ኤል ኤ(NLA) ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ የጋዜጠኝነት መምህር ቴሬ ሸዳል ባለፈው ሳምንት ይፋ ተደርጓል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:14:20</itunes:duration>
                <itunes:keywords>addis ababa university, Hate speech, Freedom of Expression, Ethiopian Media, Ethnicity of Media, US VS They, Conflict reporting</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/01/aee690bf-eee1-43ff-bd17-3b34c38eabdd_original.mp3" type="audio/mpeg" length="5283840" />
</item><item>
            <title>&quot;ሴቶች በመንግስት የልማት ተቋማት ቦርድ ውስጥ ሃምሳ በመቶ መቀመጫ እንዲያገኙ እየሰራን ነው፡፡&quot; ናሁሰናይ ግርማ - ዲሴምበር 29, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ ጽኑ ሴቶች ማኅበር (ኤውብ) ከ10 ዓመት በፊት በናሁሰናይ ግርማ እና በሮማን ክፍሌ አማካኝነት በጥምረት የተመሰረተ ሲሆን፤ ባለፈው አስር ዓመት ጊዜ ውስጥም እጅግ ብዙ ሴቶች የቋንቋ፣ የንግድ ክህሎት እንዲሁም የተለያዩ ስልጠናዎች የሚያገኙበት፣  ትስስር የሚያደርጉበት፣ በስራቸው የበቁ እና የላቁ ሴቶች እውቅና እና ድጋፍ የሚያገኙበት እንዲሁም በፖሊሲ ደረጃ ተጽእኖ የሚያሳድሩበት ሆኗል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5744534.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5744534.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 29 Dec 2020 07:57:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ ጽኑ ሴቶች ማኅበር (ኤውብ) ከ10 ዓመት በፊት በናሁሰናይ ግርማ እና በሮማን ክፍሌ አማካኝነት በጥምረት የተመሰረተ ሲሆን፤ ባለፈው አስር ዓመት ጊዜ ውስጥም እጅግ ብዙ ሴቶች የቋንቋ፣ የንግድ ክህሎት እንዲሁም የተለያዩ ስልጠናዎች የሚያገኙበት፣  ትስስር የሚያደርጉበት፣ በስራቸው የበቁ እና የላቁ ሴቶች እውቅና እና ድጋፍ የሚያገኙበት እንዲሁም በፖሊሲ ደረጃ ተጽእኖ የሚያሳድሩበት ሆኗል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:45</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, Women Empowerment, Networking</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2021/01/20/645e8205-4e8d-42cd-a250-eb63c1405cdc_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2488320" />
</item><item>
            <title>ጥቂት ስለ ሀቅ አሳሹ የበይነ-መረብ አገልግሎት - ዲሴምበር 28, 2020</title>
            <description>በርካታ ኢትዮጵያዎያን ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ መረጃዎችን ለማግኘት ማህበራዊ ሚዲያዎችን ማዘውተራቸው እየተስፋፋ በመጣበት በአሁኑ ሰዓት ፣የሀሰተኛ መረጃዎች ስርጭት ብዙሃን እውነታን ከሀሰት እንዳይለዩ እየከለከላቸው ይገኛል።

ለሀገር እና ለህዝብ  የሚተርፍ ጦስ ያለውን  ይሄን ችግር ለመግታት በራስ ተነሳሽነት ከተቋቋሙ ፣ ሀሰተኛ መረጃዎችን መፋለም ከጀመሩ አገልግሎቶች አንዱ “ሀቅ ቼክ “ ይሰኛል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5715588.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5715588.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 28 Dec 2020 06:04:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary>በርካታ ኢትዮጵያዎያን ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ መረጃዎችን ለማግኘት ማህበራዊ ሚዲያዎችን ማዘውተራቸው እየተስፋፋ በመጣበት በአሁኑ ሰዓት ፣የሀሰተኛ መረጃዎች ስርጭት ብዙሃን እውነታን ከሀሰት እንዳይለዩ እየከለከላቸው ይገኛል።

ለሀገር እና ለህዝብ  የሚተርፍ ጦስ ያለውን  ይሄን ችግር ለመግታት በራስ ተነሳሽነት ከተቋቋሙ ፣ ሀሰተኛ መረጃዎችን መፋለም ከጀመሩ አገልግሎቶች አንዱ “ሀቅ ቼክ “ ይሰኛል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:32</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, news, Fact check, Fake</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/28/d1c070e2-19f7-46b6-9c43-6aca2a2e07cd_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="3514368" />
</item><item>
            <title>በጽኑ የታመሙ ሕጻናትን ዕለት ዕለት በፈገግታ የሚያክመው ፍካት የሰርከስ ቡድን - ዲሴምበር 27, 2020</title>
            <description>ከተመሰረተ 16 ዓመታትን ያስቆጠረው ፍካት ሰርከስ በአፍሪካ የመጀመሪያው የሰርክስ ፌስቲቫል አዘጋጅ ነው፡፡ በተጨማሪም ቡድኑ ‘የፈገግታ መድሃኒት’ የሚል መርሃግብር ቀርጾ በአዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የሕጻናት ልዩ ክፍል በሳምንት 6 ቀናት ሕጻናቱ በማዝናናት ያስተምራል፡፡ ኤደን ገረመው ከቡድኑ መስራቾች አንዱ የሆነውን የቡድኑን የፈጠራ ዳይሬክተር ደረጀ ዳኜ አነጋግራ ተከታዩን አዘጋጅታልናለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5714693.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5714693.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 27 Dec 2020 02:54:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከተመሰረተ 16 ዓመታትን ያስቆጠረው ፍካት ሰርከስ በአፍሪካ የመጀመሪያው የሰርክስ ፌስቲቫል አዘጋጅ ነው፡፡ በተጨማሪም ቡድኑ ‘የፈገግታ መድሃኒት’ የሚል መርሃግብር ቀርጾ በአዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የሕጻናት ልዩ ክፍል በሳምንት 6 ቀናት ሕጻናቱ በማዝናናት ያስተምራል፡፡ ኤደን ገረመው ከቡድኑ መስራቾች አንዱ የሆነውን የቡድኑን የፈጠራ ዳይሬክተር ደረጀ ዳኜ አነጋግራ ተከታዩን አዘጋጅታልናለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:37</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Youth, sport, circus, youth empowerment, young people, Creativity, community service, African CIrcus festival, Tikur anbessa hospita</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/27/93d32c8c-a9bf-4f1e-b9d0-42c8ee5aa921_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2439168" />
</item><item>
            <title>ጉግል ነገረኛ ጥቁር ሴት አስመስሎኛል - ትምኒት ገብሩ - ዲሴምበር 25, 2020</title>
            <description>] ከጉግል ካምፓኒ ከሳምንታት በፊት በድንገት የተሰናበተችው የሰው ሰራሽ ልህቀት (አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ) ባለሙያ ትምኒት ገብሩ የቀድሞ የስራ ባልደረቦች፣ ትምኒት እድገት ተሰጥቷት ወደ ስራዋ እንድትመለስ በደብዳቤ ጠይቀዋል። ትምኒት ግን ከጉግል ጋር ያለኝ ግንኙነት ሙሉ ለሙሉ አብቅቷል ስትል ለአሜሪካ ድምፅ ተናግራለች። ጉግል ትምኒት ከስራ የተሰናበተችበት መንገድ ለፈጠረው ጥርጣሬ ይቅርታ ቢጠይቅም፣ ትምኒት ይቅርታው ለኔ አልቀረበም ስትል አልተቀበለችውም።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5713013.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5713013.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 25 Dec 2020 08:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>] ከጉግል ካምፓኒ ከሳምንታት በፊት በድንገት የተሰናበተችው የሰው ሰራሽ ልህቀት (አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ) ባለሙያ ትምኒት ገብሩ የቀድሞ የስራ ባልደረቦች፣ ትምኒት እድገት ተሰጥቷት ወደ ስራዋ እንድትመለስ በደብዳቤ ጠይቀዋል። ትምኒት ግን ከጉግል ጋር ያለኝ ግንኙነት ሙሉ ለሙሉ አብቅቷል ስትል ለአሜሪካ ድምፅ ተናግራለች። ጉግል ትምኒት ከስራ የተሰናበተችበት መንገድ ለፈጠረው ጥርጣሬ ይቅርታ ቢጠይቅም፣ ትምኒት ይቅርታው ለኔ አልቀረበም ስትል አልተቀበለችውም።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:34</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Timnit, Timnit Gebru, Google, AI, Artificial Intelligence</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/25/c8ee5d0e-789c-40dd-9044-2ecbc71a4dd2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3526656" />
</item><item>
            <title>በሱዳን ካምፖች ያሉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የሚያግዙት ስደተኞች - ዲሴምበር 24, 2020</title>
            <description>በሱዳን የኢትዮጵያውያን ስደተኛ ልጆች የሆኑት &apos;የኢትዮጵያውያን ወጣቶች የስደተኞች ማኅበር&apos; በሃሻባት እና ኡም ራኩባ ካምፕ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምግብ፣ ልብስ እና እንዲሁም ቁሳቁስ በማሰባሰብ ለመርዳት እየጣሩ ይገኛሉ ኤደን ገረመው ከቡድኑ ሰብሳቢ መሃከል አንዱ የሆነውን ተሾመ ኪሮስን አነጋገራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5711230.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5711230.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 24 Dec 2020 02:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>በሱዳን የኢትዮጵያውያን ስደተኛ ልጆች የሆኑት &apos;የኢትዮጵያውያን ወጣቶች የስደተኞች ማኅበር&apos; በሃሻባት እና ኡም ራኩባ ካምፕ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምግብ፣ ልብስ እና እንዲሁም ቁሳቁስ በማሰባሰብ ለመርዳት እየጣሩ ይገኛሉ ኤደን ገረመው ከቡድኑ ሰብሳቢ መሃከል አንዱ የሆነውን ተሾመ ኪሮስን አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:30</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/23/500c0294-9eb8-4c78-be98-2606d8fea28c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2027520" />
</item><item>
            <title>በሳይንስ ውድድር $400 ሺህ ዶላር ያሸነፈችው የ17 አመት ወጣት - ዲሴምበር 23, 2020</title>
            <description>በአለም ዙሪያ ያሉ በአስራዎች እድሜ የሚገኙ እና ለ ሳይንስና ለሂሳብ ትምህርት ፍቅር ያላቸው ልጆች በየአመቱ የሚወዳደሩበት ብሬክ ስሩ ጁኒየር ቻሌንጅ የተሰኘ የጥሎ ማለፍ ውድድር የዘንድሮ አመት አሸናፊ፣ በካናዳ አገር ተወልዳ ያደገቸው ማሪያም ሞገስ ፀጋዬ ስትሆን በአጠቃላይ የ 400 ሺህ ዶላር ሽልማት አግኝታለች። ከአለም ዙሪያ ከተወዳደሩ 5600 ተማሪዎች መሀል አንደኛ ወጥታ ይህስ ስኬት ያገኘችው ማሪያምንና ወላጅ እናቷን መርሃዊት እዮብን አነጋግረናቸዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5710279.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5710279.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 23 Dec 2020 17:52:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በአለም ዙሪያ ያሉ በአስራዎች እድሜ የሚገኙ እና ለ ሳይንስና ለሂሳብ ትምህርት ፍቅር ያላቸው ልጆች በየአመቱ የሚወዳደሩበት ብሬክ ስሩ ጁኒየር ቻሌንጅ የተሰኘ የጥሎ ማለፍ ውድድር የዘንድሮ አመት አሸናፊ፣ በካናዳ አገር ተወልዳ ያደገቸው ማሪያም ሞገስ ፀጋዬ ስትሆን በአጠቃላይ የ 400 ሺህ ዶላር ሽልማት አግኝታለች። ከአለም ዙሪያ ከተወዳደሩ 5600 ተማሪዎች መሀል አንደኛ ወጥታ ይህስ ስኬት ያገኘችው ማሪያምንና ወላጅ እናቷን መርሃዊት እዮብን አነጋግረናቸዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Canada, physics, science, Breakthrough Junior Challenge</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/23/b8aa443d-a731-4133-91ed-3979cbe90b0c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2893824" />
</item><item>
            <title>ፋይዘር ያመረተውን የኮሮና ቫይረስ ክትባት የወሰደ ኢትዮጵያዊ የህክምና ባለሙያ - ዲሴምበር 22, 2020</title>
            <description>በግዙፉ የአሜሪካ የመድሃኒት አምራች ኩባንያ ፋይዘር እና የጀርመኑ የሕክምና ቴክኖሎጂ ኩባንያ ባዮ ኢንቴክ በጋራ የሰሩት የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት በአሜሪካን አገር መሰጠት ከጀመረ አንድ ሳምንት አስቆጠረ። ለመሆኑ የኮቪድ 19 ክትባት አወሳሰድ ምን አይነት ነው? ክትባቱ ከተወሰደ በኃላ የሚኖረው ስሜትስ ምን የምስላል? ባለፈው ሳምንት ክትባቱን ከወሰዱ የመጀመሪያ የጤና ባለሙያዎች መሃል አንዱ የሆነውን ኢታና ጨመዳ ዲሳሳን ጋብዘናል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5709275.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5709275.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 22 Dec 2020 22:33:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በግዙፉ የአሜሪካ የመድሃኒት አምራች ኩባንያ ፋይዘር እና የጀርመኑ የሕክምና ቴክኖሎጂ ኩባንያ ባዮ ኢንቴክ በጋራ የሰሩት የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት በአሜሪካን አገር መሰጠት ከጀመረ አንድ ሳምንት አስቆጠረ። ለመሆኑ የኮቪድ 19 ክትባት አወሳሰድ ምን አይነት ነው? ክትባቱ ከተወሰደ በኃላ የሚኖረው ስሜትስ ምን የምስላል? ባለፈው ሳምንት ክትባቱን ከወሰዱ የመጀመሪያ የጤና ባለሙያዎች መሃል አንዱ የሆነውን ኢታና ጨመዳ ዲሳሳን ጋብዘናል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:29</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, vaccine, Coronavirus, COVID 19, pfizer, Health worker</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/22/827ad11c-8c19-43a2-9213-f632d0474915_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3127296" />
</item><item>
            <title>የሀገር ውስጥ ጉዲፈቻ ገና ብዙ መስራት ይጠይቃል - ዲሴምበር 20, 2020</title>
            <description>ከኢትዮጵያ በጉዲፈቻ ወደ ተለያዩ ሀገራት ይወሰዱ የነበሩ ህፃናት በሚደርስባቸው የማንነት ቀውስና በአሳዳጊዎቻቸው በሚደርስባቸው በደል ምክንያት የውጪ ጉዲፈቻ ሙሉ ለሙሉ ከታገደ ሶስት አመታትን አስቆጥሯል። በዚህም ምክንያት የሀገር ውስጥ ጉዲፈቻ እያደገ መሆኑን የአዲስ አበባ ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ቢያስታውቅም በዘርፉ የሚሰሩ በጎ አድራጎት ድርጅቶች ግን እድገቱ ጅማሮ እንጂ በቂ አይደለም ይላሉ።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5706402.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5706402.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 20 Dec 2020 08:53:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ከኢትዮጵያ በጉዲፈቻ ወደ ተለያዩ ሀገራት ይወሰዱ የነበሩ ህፃናት በሚደርስባቸው የማንነት ቀውስና በአሳዳጊዎቻቸው በሚደርስባቸው በደል ምክንያት የውጪ ጉዲፈቻ ሙሉ ለሙሉ ከታገደ ሶስት አመታትን አስቆጥሯል። በዚህም ምክንያት የሀገር ውስጥ ጉዲፈቻ እያደገ መሆኑን የአዲስ አበባ ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ቢያስታውቅም በዘርፉ የሚሰሩ በጎ አድራጎት ድርጅቶች ግን እድገቱ ጅማሮ እንጂ በቂ አይደለም ይላሉ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:35</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, adoption, local adoption, foreign adoption, center for family service</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/20/ab174f82-5825-4203-92c4-a7fb518cede7_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3164160" />
</item><item>
            <title>&quot;በኢትዮጵያ ጉዳይ የሚወጡ ሀሰተኛ መረጃዎች ህብረተሰቡን እያሳሳቱ ነው&quot; - የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት - ዲሴምበር 19, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ባካሄደውና ህግ የማስከበር ዘመቻ ባለው ርምጃ ዙሪያ በዓለም አቀፍ ተቋማትና በተለያዩ ሚዲያዎች የሚወጡ የተሳሳቱ መረጃዎች፣ ህብረተሰቡን እያሳሳቱና ውዥምብር ውስጥ እየከተቱ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት የተሰኘ ተቋም አስታወቀ። ጥምረቱ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮችን የሚገመግሙ ፅሁፎችን ለተለያዩ የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች በድህረ-ገፅ አማካኝነት ባቀረቡበት ወቅት ነው።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5705695.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5705695.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 19 Dec 2020 08:36:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ባካሄደውና ህግ የማስከበር ዘመቻ ባለው ርምጃ ዙሪያ በዓለም አቀፍ ተቋማትና በተለያዩ ሚዲያዎች የሚወጡ የተሳሳቱ መረጃዎች፣ ህብረተሰቡን እያሳሳቱና ውዥምብር ውስጥ እየከተቱ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት የተሰኘ ተቋም አስታወቀ። ጥምረቱ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮችን የሚገመግሙ ፅሁፎችን ለተለያዩ የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች በድህረ-ገፅ አማካኝነት ባቀረቡበት ወቅት ነው።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:09</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, media, social media, Tigray conflict, Ethiopian Civic organizations, misinformation, International organizations</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/19/f47208cc-58fb-4ae6-ba4e-2e4d27afa649_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3373056" />
</item><item>
            <title>የኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ሁኔታ በሱዳን - ዲሴምበር 18, 2020</title>
            <description>በትግራይ ክልል ሃይል እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኃላ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች መጠጊያ ያደረጓት ሱዳንን ነው። ለመሆኑ ስደተኞቹ  በሱዳን ያሉበት ሁኔታ ምን ይመስላል?ሀብታሙ ስዩም ሱዳን ውስጥ የምትገኘውን  የቪኦኤ የስደተኞች ጉዳይ ዘጋቢ ሄይዘር መርዶክን በስልክ አግኝቶ ጠይቋታል። በመቀጠል ይሰማል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5705095.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5705095.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 18 Dec 2020 22:19:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary>በትግራይ ክልል ሃይል እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኃላ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች መጠጊያ ያደረጓት ሱዳንን ነው። ለመሆኑ ስደተኞቹ  በሱዳን ያሉበት ሁኔታ ምን ይመስላል?ሀብታሙ ስዩም ሱዳን ውስጥ የምትገኘውን  የቪኦኤ የስደተኞች ጉዳይ ዘጋቢ ሄይዘር መርዶክን በስልክ አግኝቶ ጠይቋታል። በመቀጠል ይሰማል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:46</itunes:duration>
                <itunes:keywords>refugee, Ethioiap</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/18/ba403d33-3716-488f-9807-97f982ff6b19_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2863104" />
</item><item>
            <title>በግጭት ቀጠና ውስጥ በበጎ ፈቃደኝነት ያገለገለች የህክምና ባለሙያ - ዲሴምበር 17, 2020</title>
            <description>በትግራይ ክልልና በፌደራል መንግስቱ መሀከል የተከሰተውን ውጊያ ተከትሎ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው በርካታ ዜጎች ህክምና ለመስጠት የህክምና ባለሙያዎች ተንቀሳቃሽ የህክምና ቡድን በማቋቋምና ግጭቱ ወደተከሰተባቸው በመሄድ የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ሲሰጡ ቆይተዋል። ከነዚህ መሀል በጋንዲ ሆስፒታል የአንስቴዥያ ባለሙያ የሆነችውና ከሌሎች የህክምና አጋሮቿ ጋር በመሆን በወልዲያ ሆስፒታል ለተለያዩ ቁስለኞች የህክምና አገልግሎት ስትሰጥ የቆየችው መቅድም ባዬ አንዷ ናት።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5702919.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5702919.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 17 Dec 2020 09:47:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በትግራይ ክልልና በፌደራል መንግስቱ መሀከል የተከሰተውን ውጊያ ተከትሎ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው በርካታ ዜጎች ህክምና ለመስጠት የህክምና ባለሙያዎች ተንቀሳቃሽ የህክምና ቡድን በማቋቋምና ግጭቱ ወደተከሰተባቸው በመሄድ የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ሲሰጡ ቆይተዋል። ከነዚህ መሀል በጋንዲ ሆስፒታል የአንስቴዥያ ባለሙያ የሆነችውና ከሌሎች የህክምና አጋሮቿ ጋር በመሆን በወልዲያ ሆስፒታል ለተለያዩ ቁስለኞች የህክምና አገልግሎት ስትሰጥ የቆየችው መቅድም ባዬ አንዷ ናት።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:57</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Tigray conflict, Medical doctor, Mekdim Baye</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/17/58c230b8-742f-4d09-a5ca-cc8582c55b38_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2930688" />
</item><item>
            <title>&quot;የምሰራቸው ስራዎች ለሰዎች ስነ ልቦና ቅርብ ናቸው&quot; ዮሃንስ ባልቻ - ዲሴምበር 15, 2020</title>
            <description>ዮሃንስ ባልቻ የ&apos;ጄ አይ ኒድ አርትስ&apos; መስራች ነው ፡፡የግራፊክስ እና አኒሜሽን ባለሞያ ሲሆን ስራዎቹ ልዩ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ስዕሎች እና የከተማ ሕይወትን የሚያስቃኙ ናቸው፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህም በማሕበራዊ ሚዲያው ላይ ብዙ ተከታይ እያፈሩ መጥተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5699300.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5699300.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 15 Dec 2020 00:45:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዮሃንስ ባልቻ የ&apos;ጄ አይ ኒድ አርትስ&apos; መስራች ነው ፡፡የግራፊክስ እና አኒሜሽን ባለሞያ ሲሆን ስራዎቹ ልዩ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ስዕሎች እና የከተማ ሕይወትን የሚያስቃኙ ናቸው፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህም በማሕበራዊ ሚዲያው ላይ ብዙ ተከታይ እያፈሩ መጥተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:40</itunes:duration>
                <itunes:keywords>entrepreneurship, art, culture, Graphics design, urban culture, Ethiopian Paintings</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/14/60ff551b-4313-4b51-bd9d-f93484628ddb_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1720320" />
</item><item>
            <title>የሃያ ዓመታት የትግል ጉዞ እና ስኬት- ዋስ ምጣድ - ዲሴምበር 09, 2020</title>
            <description>ዋሴ ሙሉጌታ የዋስ ምጣድ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ነው፡፡ ዋስ ምጣድ በኢትዮጵያ፣ በሰሜን አሜሪካ፣ በካናዳ፣ በስዊድን እና በጀርመን ሃገር የሚሽጥ ሲሆን ከመደበኛው ምጣድ በሶስት እጅ ያነሰ ሃይል እንደሚጠቀምም ዋሴ ይናገራል፡፡ በዓመት ከአንድ ሚሊየን ዶላር በላይ የንግድ ሽያጭ ያለው የዋስ ምጣድ በአሁን ሰዓት በደብረብርሃን ከተማ የማምረቻ ፍቃድ ወስዶ ፋብሪካ በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡ ኤደን ገረመው ከዋሴ ሙልጌታ ጋር የነበራትን ቆይታ በተከታዩ ዘገባ ታሰማናለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5697600.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5697600.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 09 Dec 2020 08:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዋሴ ሙሉጌታ የዋስ ምጣድ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ነው፡፡ ዋስ ምጣድ በኢትዮጵያ፣ በሰሜን አሜሪካ፣ በካናዳ፣ በስዊድን እና በጀርመን ሃገር የሚሽጥ ሲሆን ከመደበኛው ምጣድ በሶስት እጅ ያነሰ ሃይል እንደሚጠቀምም ዋሴ ይናገራል፡፡ በዓመት ከአንድ ሚሊየን ዶላር በላይ የንግድ ሽያጭ ያለው የዋስ ምጣድ በአሁን ሰዓት በደብረብርሃን ከተማ የማምረቻ ፍቃድ ወስዶ ፋብሪካ በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡ ኤደን ገረመው ከዋሴ ሙልጌታ ጋር የነበራትን ቆይታ በተከታዩ ዘገባ ታሰማናለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:36</itunes:duration>
                <itunes:keywords>business, ethiopians in america, Wase Digital Mitad</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/13/5103bf12-b6a0-4b31-a136-d2c0ab6b115a_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2433024" />
</item><item>
            <title>በኮሮና ምክንያት በ&apos;ኦንላይን&apos; የሚሰጠው የድህረ ምረቃ ትምህርት - ዲሴምበር 08, 2020</title>
            <description>በኮሮና ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት ኢትዮጵያ አብዛኞቹን ትምህርት ቤቶቿን ዘግታ በቆየችባቸው ግዜያት በክፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚማሩ የሁለተኛና የሶስተኛ አመት ድህረ-ምረቃ ተማሪዎች ትምህርታቸውን በቴክኖሎጂ በመታገዝ ሲከታተሉ ቆይተዋል፣ ጥቂቶችም ትምህርታቸውን አጠናቀው ለመመረቅ በቅተዋል። ይህ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እየተካሄደ ያለው በቴክኖሎጂ የታገዘ የትምህርት ሂደት ምን ይመስላል፣ በትምህርት ጥራቱ ላይስ ያሳደረው ተፅእኖ አለ ወይ ስንል ጠይቀናል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5691918.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5691918.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 08 Dec 2020 22:05:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በኮሮና ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት ኢትዮጵያ አብዛኞቹን ትምህርት ቤቶቿን ዘግታ በቆየችባቸው ግዜያት በክፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚማሩ የሁለተኛና የሶስተኛ አመት ድህረ-ምረቃ ተማሪዎች ትምህርታቸውን በቴክኖሎጂ በመታገዝ ሲከታተሉ ቆይተዋል፣ ጥቂቶችም ትምህርታቸውን አጠናቀው ለመመረቅ በቅተዋል። ይህ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እየተካሄደ ያለው በቴክኖሎጂ የታገዘ የትምህርት ሂደት ምን ይመስላል፣ በትምህርት ጥራቱ ላይስ ያሳደረው ተፅእኖ አለ ወይ ስንል ጠይቀናል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:07</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Coronavirus, COVID 19, Online Education, የድህረ ምረቃ ትምህርት</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/08/c02d9f89-a086-44f6-99f1-5322e341a03f_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2623488" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያዊው የማር ወይን ነጋዴ የ750 ሺህ ዶላር አሸናፊ ሆነ - ዲሴምበር 05, 2020</title>
            <description>በካሊፎርኒያ ሶኖማ ግዛት የሚኖረው አየለ ሰለሞን የጠጅ ባህል በማጥናት የጠጅ ጣዕም እና ሽታ ያለው የማር ወይን መጥመቅ ችሏል፡፡ ላለፉት አምስት ዓመታትም ቢ ዲቫይን የተሰኘውን የማር ጠጅ በመሸጥ እና በዓለም ዙሪያ በማስተዋወቅ ላይ ቆይቷል፡፡ የኮቪድ 19 ወረሽኝ ከፍተኛ ወደሆነ ኪሳራ እና የገበያ መቀስዛቀዝ ያደረሰበት ሲሆን ይህን ችግሩን ለመቅረፍም በአሜሪካ ግዙፉ በሆነው የንግድ ውድድር ሻርክ ታንክ ውስጥ በምሳተፍ 750,000 ዶላር አሸናፊ ሆኗል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5687873.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5687873.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 05 Dec 2020 01:17:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በካሊፎርኒያ ሶኖማ ግዛት የሚኖረው አየለ ሰለሞን የጠጅ ባህል በማጥናት የጠጅ ጣዕም እና ሽታ ያለው የማር ወይን መጥመቅ ችሏል፡፡ ላለፉት አምስት ዓመታትም ቢ ዲቫይን የተሰኘውን የማር ጠጅ በመሸጥ እና በዓለም ዙሪያ በማስተዋወቅ ላይ ቆይቷል፡፡ የኮቪድ 19 ወረሽኝ ከፍተኛ ወደሆነ ኪሳራ እና የገበያ መቀስዛቀዝ ያደረሰበት ሲሆን ይህን ችግሩን ለመቅረፍም በአሜሪካ ግዙፉ በሆነው የንግድ ውድድር ሻርክ ታንክ ውስጥ በምሳተፍ 750,000 ዶላር አሸናፊ ሆኗል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:14</itunes:duration>
                <itunes:keywords>business, Ethiopian in America</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/04/9dc910da-e912-4d95-9863-f3b8826539b1_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2297856" />
</item><item>
            <title>ብርቱካናማ ዓለም የ16ቱ ቀናት ዘመቻ በድረገጾች ላይ እየተካሄደ ይገኛል - ዲሴምበር 03, 2020</title>
            <description>የጸረ ጾታዊ ጥቃት የ16 ቀናት የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕዳር 15 ቀን ተጀመሯል፡፡ ዘመቻው ዘንድሮ ድጋፍ፣ ምላሽ፣ መከላከል እና ማሰባሰብ የሚሉ መሪ ቃላትን  ይዟል፡፡ በዚህ ዘመቻ ላይ በየዓመቱ በሰፊው እንቅስቃሴ የሚያደርጉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የየሎው ሙቭመንት አባላት ዘንድሮ በኮቪድ 19 እና በተለያዩ ሃገራዊ ጉዳዮች ምክንያት ዘመቻውን በድረገጽ ላይ ብቻ ለማድረግ ተገደዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5686280.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5686280.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 03 Dec 2020 22:34:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የጸረ ጾታዊ ጥቃት የ16 ቀናት የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕዳር 15 ቀን ተጀመሯል፡፡ ዘመቻው ዘንድሮ ድጋፍ፣ ምላሽ፣ መከላከል እና ማሰባሰብ የሚሉ መሪ ቃላትን  ይዟል፡፡ በዚህ ዘመቻ ላይ በየዓመቱ በሰፊው እንቅስቃሴ የሚያደርጉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የየሎው ሙቭመንት አባላት ዘንድሮ በኮቪድ 19 እና በተለያዩ ሃገራዊ ጉዳዮች ምክንያት ዘመቻውን በድረገጽ ላይ ብቻ ለማድረግ ተገደዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:10</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Addis Ababa, Ethiopia, addis ababa university, 16 days activism, Covid-19, Yellow movement, Gender violnce, Anti-gender violence movement</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/03/c3397221-cc20-40cb-8d8f-203d5de05d7d_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1536000" />
</item><item>
            <title>ለኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የምስጋናና የድጋፍ ዝግጅት ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል - ዲሴምበር 03, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ መንግስት ህግ የማስከበር ዘመቻ ያለውንና በትግራይ ክልል ከህወሃት ጋር ሲያካሄድ የቆየውን ውጊያ በድል ማጠናቀቁን መግለፁን ተከትሎ፣ በእርምጃው ላይ ለተሳተፉ አካላት የተዘጋጀ ልዩ የምስጋና እና የድጋፍ ስነስርዐት ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል። አንጋፋው ድምፃዊ መሀሙድ አህመድን ጨምሮ በርካታ ድምፃውያን በዝግጅቱ ላይ እንደሚገኙም አዘጋጆቹ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5686248.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5686248.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 03 Dec 2020 22:19:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ መንግስት ህግ የማስከበር ዘመቻ ያለውንና በትግራይ ክልል ከህወሃት ጋር ሲያካሄድ የቆየውን ውጊያ በድል ማጠናቀቁን መግለፁን ተከትሎ፣ በእርምጃው ላይ ለተሳተፉ አካላት የተዘጋጀ ልዩ የምስጋና እና የድጋፍ ስነስርዐት ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል። አንጋፋው ድምፃዊ መሀሙድ አህመድን ጨምሮ በርካታ ድምፃውያን በዝግጅቱ ላይ እንደሚገኙም አዘጋጆቹ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:16</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Diaspora, Ethiopian Defense, የምስጋናና የድጋፍ ዝግጅት</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/03/23c7d963-b2ae-4288-961b-0e8848056bba_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2678784" />
</item><item>
            <title>በአንድ የስደተኛ ጣቢያ ውስጥ ብቻ 158 የሚሆኑ ከወላጆቻቸው ጋር የተጠፋፉ ሕጻናት አሉ - ዲሴምበር 03, 2020</title>
            <description>አንድ መቶ ሃምሳ ስምንት የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት ከወላጅ እና ከቅርብ ዘምዶቻቸው ተንጥለው በሱዳን  ኡም ራክባ የስደተኞች ጣቢያ ውስጥ  ለጥቃት እና ጉልበት ብዝበዛ ተጋላጭ በሆነ ሁኔታ ወስጥ መኖራቸውን ሴፍ ዘ ችልድረን አስታወቀ፡፡ ኤደን ገረመው በሱዳን  የሴቭ ዘ ችልድረን ዳይሬክተር አርሻድ ማሊክን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5686261.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5686261.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 03 Dec 2020 22:11:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>አንድ መቶ ሃምሳ ስምንት የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት ከወላጅ እና ከቅርብ ዘምዶቻቸው ተንጥለው በሱዳን  ኡም ራክባ የስደተኞች ጣቢያ ውስጥ  ለጥቃት እና ጉልበት ብዝበዛ ተጋላጭ በሆነ ሁኔታ ወስጥ መኖራቸውን ሴፍ ዘ ችልድረን አስታወቀ፡፡ ኤደን ገረመው በሱዳን  የሴቭ ዘ ችልድረን ዳይሬክተር አርሻድ ማሊክን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:02:46</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, sudan, unhcR, tigray, Save the Children, TPLF, Ethiopian refugees, unaccompanied children, UM Raqaba</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/03/320d4862-59b1-4534-9550-1030ba1727c4_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1019904" />
</item><item>
            <title>በኮቪድ 19 ዙሪያ ለሚሰሩ የጤና ዘርፍ ሰራተኞች የተፈቀደው አበል እስካሁን አልተከፈለም - ዲሴምበር 01, 2020</title>
            <description>የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በመከላከልና የህክምና አገልግሎት በመስጠት በቀጥታ ለሚሳተፉ የጤና ዘርፍ ሰራተኞች የተጋላጭነት ልዩ አበል እንዲከፈላቸው የሚያዘው አዋጅ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ፀድቆ ከወጣ ስድስት ወር ቢያልፈውም እስካሁን ክፍያው አልተፈፀመም።  ደሞዝም ግዜውን ጠብቆ ስለማይከፈል በኮቪድ 19 ዙሪያ የሚሰሩ ባለሙያዎች ለኢኮኖሚ ጫና መዳረጋቸውንም ተናግረዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5683411.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5683411.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 01 Dec 2020 22:41:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በመከላከልና የህክምና አገልግሎት በመስጠት በቀጥታ ለሚሳተፉ የጤና ዘርፍ ሰራተኞች የተጋላጭነት ልዩ አበል እንዲከፈላቸው የሚያዘው አዋጅ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ፀድቆ ከወጣ ስድስት ወር ቢያልፈውም እስካሁን ክፍያው አልተፈፀመም።  ደሞዝም ግዜውን ጠብቆ ስለማይከፈል በኮቪድ 19 ዙሪያ የሚሰሩ ባለሙያዎች ለኢኮኖሚ ጫና መዳረጋቸውንም ተናግረዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>COVID 19, Pandemic, Frontline workers, ኮቪድ 19, አበል</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/12/01/de154a22-7309-423e-9155-d21aac510dea_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3262464" />
</item><item>
            <title>ከኢትዮጵያ የተሰረቁ ቅርሶችን ተከታትሎ የሚያስመልስ ኮሚቴ ተቋቋመ - ኖቬምበር 29, 2020</title>
            <description>ከኢትዮጵያ በተለያዩ ዘመናት የተዘረፉ ቅርሶችን የሚያስመልስ አስራዘጠኝ ታዋቂ እና ተጽእኖም ፈጣሪ ሰዎች የተካተቱበት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቋመ፡፡ ኮሚቴው በዓለም ዙሪያ ያሉ የሃገሪቱን ቅርሶችን በማጥናት ከሃገራት ጋር በስምምነት እና በመግባባት ዓለም ዓቀፍ የቅርስ ጥበቃ ሕግን ባከበረ መልኩ ለመስራት ዓላማ እንዳለው የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5680030.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5680030.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 29 Nov 2020 01:09:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከኢትዮጵያ በተለያዩ ዘመናት የተዘረፉ ቅርሶችን የሚያስመልስ አስራዘጠኝ ታዋቂ እና ተጽእኖም ፈጣሪ ሰዎች የተካተቱበት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቋመ፡፡ ኮሚቴው በዓለም ዙሪያ ያሉ የሃገሪቱን ቅርሶችን በማጥናት ከሃገራት ጋር በስምምነት እና በመግባባት ዓለም ዓቀፍ የቅርስ ጥበቃ ሕግን ባከበረ መልኩ ለመስራት ዓላማ እንዳለው የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:33</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Italy, history, national treasure, Looted historical items, Meqdela, London Museum</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/28/8e42170c-ae28-4783-b9aa-45fd13812524_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2414592" />
</item><item>
            <title>የምስጋና በዓል በትልቁ የኢትዮጵያውያን ቤተሰብ - ኖቬምበር 27, 2020</title>
            <description>በየዓመቱ የሕዳር ወር ማብቂያ የመጨረሻው ሃሙስ ዕለት በአሜሪካዊያኑ ዘንድ የሚከበረው የታንክስ ጊቪኝ ወይም የምስጋና በዓል፤ ቤተሰቦች የሚሰባሰቡበት ትልቅ በዓል ነው፡፡ ኑሯቸውን በአሜሪካ ያደርጉ ኢትዮጵያውያንም ይህንን በዓል ተስባስበው በመገናኘት ያከብሩታል፡፡ጩኒ ሙላት እና አስራ አንድ  ወንድም እና እህቶቿ በየዓመቱ ይህንን ቀን፤ ከነልጆቻቸው ሰላሳ አምስት በመሆን በአንድነት ያከብሩታል፡፡  ይሁንና ዘንድሮ ግን በኮቪድ ምክንያት ይህን ማድረግ አልቻሉም፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5678034.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5678034.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 27 Nov 2020 02:06:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በየዓመቱ የሕዳር ወር ማብቂያ የመጨረሻው ሃሙስ ዕለት በአሜሪካዊያኑ ዘንድ የሚከበረው የታንክስ ጊቪኝ ወይም የምስጋና በዓል፤ ቤተሰቦች የሚሰባሰቡበት ትልቅ በዓል ነው፡፡ ኑሯቸውን በአሜሪካ ያደርጉ ኢትዮጵያውያንም ይህንን በዓል ተስባስበው በመገናኘት ያከብሩታል፡፡ጩኒ ሙላት እና አስራ አንድ  ወንድም እና እህቶቿ በየዓመቱ ይህንን ቀን፤ ከነልጆቻቸው ሰላሳ አምስት በመሆን በአንድነት ያከብሩታል፡፡  ይሁንና ዘንድሮ ግን በኮቪድ ምክንያት ይህን ማድረግ አልቻሉም፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:36</itunes:duration>
                <itunes:keywords>thanksgiving, family</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/26/b7e37c1c-a3b6-4540-8858-c9964bd4b773_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1695744" />
</item><item>
            <title>&quot;ጥበብ ለሃገር ክብር የአርቲስቶች ስብስብ በግጭቱ ለተጎዱ ወገኖች የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግብር አዘጋጀ&quot; - ኖቬምበር 26, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች፣ የመገናኛ ብዙሃን ባለሞያዎች እና ተጽእኖ ፈጣሪ ሰዎች ጥበብ ለሃገር ክብር በሚል ስያሜ በሃገሪቱ እየተካሄዱ ላሉ ለውጦች የተደራጀ አበርክቶት ለማድረግ መንቀሳቀሳቸውን አስታውቀዋል፡፡ አርቲስቶቹ በነገው ዕለትም በግጭቱ የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳት ለአንድ ቀን የሚውል &apos;የሃገር ልጅ የማር እጅ&apos; የተሰኘ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግብር አሰናድተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5677051.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5677051.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 26 Nov 2020 03:05:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች፣ የመገናኛ ብዙሃን ባለሞያዎች እና ተጽእኖ ፈጣሪ ሰዎች ጥበብ ለሃገር ክብር በሚል ስያሜ በሃገሪቱ እየተካሄዱ ላሉ ለውጦች የተደራጀ አበርክቶት ለማድረግ መንቀሳቀሳቸውን አስታውቀዋል፡፡ አርቲስቶቹ በነገው ዕለትም በግጭቱ የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳት ለአንድ ቀን የሚውል &apos;የሃገር ልጅ የማር እጅ&apos; የተሰኘ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግብር አሰናድተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:01</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Humanitarian Aid, Art for Dignity</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/26/7246623d-1a43-4d4e-8692-33339a16be1a_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1849344" />
</item><item>
            <title>ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ግብረሰናይ ተቋማት እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ - ኖቬምበር 23, 2020</title>
            <description>ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ከጾታ ጋር የሚሠሩ ግብረሰናይ ተቋማት በፌደራል መንግሥትና እና በትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ ህወሓት መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ፡፡ ከተቋማቱ ሁለቱ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5673639.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5673639.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 23 Nov 2020 23:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ከጾታ ጋር የሚሠሩ ግብረሰናይ ተቋማት በፌደራል መንግሥትና እና በትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ ህወሓት መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ፡፡ ከተቋማቱ ሁለቱ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:57</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, politics, TPLF, setaweet, Pact, Call for peace</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/23/69e3de00-6d08-4820-937c-003dc3e4d7bc_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2193408" />
</item><item>
            <title>በቀን ከአራት ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር እየተሻገሩ መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ገለጸ - ኖቬምበር 19, 2020</title>
            <description>የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር ሱዳን ባለፈው አንድ ሳምንት ውስጥ በቀን ከ4000 በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞችን እየቀበለ መሆኑን እና አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል ባለው የመሰረታዊ ዕቃ አቅርቦት ችግር እና የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ትልቅ ሰብዓዊ ቀውስ እየተፈጠረ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ኤደን ገረመው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ሶፊያ ጄንሰንን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5668399.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5668399.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 19 Nov 2020 03:16:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር ሱዳን ባለፈው አንድ ሳምንት ውስጥ በቀን ከ4000 በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞችን እየቀበለ መሆኑን እና አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል ባለው የመሰረታዊ ዕቃ አቅርቦት ችግር እና የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ትልቅ ሰብዓዊ ቀውስ እየተፈጠረ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ኤደን ገረመው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ሶፊያ ጄንሰንን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:33</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, UN, sudan, refugee, TPLF, UNHCR Sudan, gadaraf</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/19/1854fb95-a9ad-4fea-a1d3-11ea35bf748c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2045952" />
</item><item>
            <title>የዘምቢል መልስ ዘመቻ ኢትዮጵያን ከፕላስቲክ ማጽዳት - ኖቬምበር 14, 2020</title>
            <description>ኤልሻዳይ ግርማ በአትላንታ ጆርጂያ የቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት የሶስተኛ ዓመት የአካባቢያዊ ምህንድስና ተማሪ እና የግሪን ኢትዮጵያ የድረገጽ እንቅስቃሴ መስራች ናት፡፡ የዘምቢል መልስ ኢትዮጵያን ከፕላስቲክ ከረጢቶች እና ምርቶች ነጻ በማውጣት አካባቢን የማጽዳት ዓላማ ይዞ የሚንቀሳቀሰ ሲሆን፤ ዘንቢልን የመሳሰሉ በድጋሚ ጥቅም ላይ የሚውሉ እንዲሁም አርጅተው ሲጣሉ አካባቢን የማይበክሉ መገበያያዎችን ሰዎች እንዲጠቀሙ እያስተዋወቀ ይገኛል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5660871.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5660871.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 14 Nov 2020 22:43:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኤልሻዳይ ግርማ በአትላንታ ጆርጂያ የቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት የሶስተኛ ዓመት የአካባቢያዊ ምህንድስና ተማሪ እና የግሪን ኢትዮጵያ የድረገጽ እንቅስቃሴ መስራች ናት፡፡ የዘምቢል መልስ ኢትዮጵያን ከፕላስቲክ ከረጢቶች እና ምርቶች ነጻ በማውጣት አካባቢን የማጽዳት ዓላማ ይዞ የሚንቀሳቀሰ ሲሆን፤ ዘንቢልን የመሳሰሉ በድጋሚ ጥቅም ላይ የሚውሉ እንዲሁም አርጅተው ሲጣሉ አካባቢን የማይበክሉ መገበያያዎችን ሰዎች እንዲጠቀሙ እያስተዋወቀ ይገኛል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:12</itunes:duration>
                <itunes:keywords>GERD, Environmental Protection, Green Ethiopia, Kezembil Melse</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/14/e54e1fd3-fb22-4ea4-b984-7b003aed065d_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2285568" />
</item><item>
            <title>በአራት ቀናት ውስጥ ከ14 ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ተሰደው ወደ ሱዳን ገቡ - ኖቬምበር 14, 2020</title>
            <description>በፌደራል መንግስት እና በህውሃት መሃከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ሽሽተው ወደ ሱዳን የሚዘልቁ ሰዎች ቁጥር እለት እለት እየጨምረ መሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከማክሰኞ እለት እስከ ትላንት አርብ ጠዋት ድረስ ባሉት አራት ቀናት ውስጥም ከ14000 በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር አልፈው እንደገቡ የመንግስታቱ ድርጀት የስደተኞች ኮሚሽን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5660812.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5660812.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 14 Nov 2020 20:50:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በፌደራል መንግስት እና በህውሃት መሃከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ሽሽተው ወደ ሱዳን የሚዘልቁ ሰዎች ቁጥር እለት እለት እየጨምረ መሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከማክሰኞ እለት እስከ ትላንት አርብ ጠዋት ድረስ ባሉት አራት ቀናት ውስጥም ከ14000 በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር አልፈው እንደገቡ የመንግስታቱ ድርጀት የስደተኞች ኮሚሽን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:54</itunes:duration>
                <itunes:keywords>UNHCR Ethiopia, TPLF, UNHCR Sudan, Ethiopian refugees</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/14/42b88a69-7293-4d4a-9fb0-2f4a40d4dc30_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2174976" />
</item><item>
            <title>&quot;እያንዳንዱ ሰው ሃገራዊ ሰላም ለማምጣት ትልቅ ሚና አለው&quot; ዶ/ር ተካልኝ ነጋ - ኖቬምበር 10, 2020</title>
            <description>ባልንጀራዬ እንቅስቃሴ ጎረቤትን መውደድን እና የሰውን ልጅ ክቡርነት በማመንን ማኅበራዊ ችግሮችን በውይይት እና በፍትሃዊነት መፍታት እንዲቻል እየጣረ ይገኛል፡፡ ይህን እቅስቃሴ ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች እየተፈጸሙ ያሉ ግድያዎችን እና ጥፋቶችን እንዲሁም የሰዎችን ሕልፈት የመቃወም የድጋፍ ፊርማዎችን እያሰባሰበ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከእንቅስቃሴው አጋር ዳይሬክተር ዶ/ር ተካልኝ ነጋ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5654462.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5654462.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 10 Nov 2020 02:50:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ባልንጀራዬ እንቅስቃሴ ጎረቤትን መውደድን እና የሰውን ልጅ ክቡርነት በማመንን ማኅበራዊ ችግሮችን በውይይት እና በፍትሃዊነት መፍታት እንዲቻል እየጣረ ይገኛል፡፡ ይህን እቅስቃሴ ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች እየተፈጸሙ ያሉ ግድያዎችን እና ጥፋቶችን እንዲሁም የሰዎችን ሕልፈት የመቃወም የድጋፍ ፊርማዎችን እያሰባሰበ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከእንቅስቃሴው አጋር ዳይሬክተር ዶ/ር ተካልኝ ነጋ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:29</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/09/a93add45-17cb-4695-860e-b1ed198b6654_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2758656" />
</item><item>
            <title>ኢትዮ ኤርትራዊያን ሴቶች ድምጻቸውን ከምን አኳያ ሰጡ? - ኖቬምበር 05, 2020</title>
            <description>አርባ ስደስተኛው የአሜሪካ ምርጫ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀርቶታል፡፡ በዓለም ዙሪያ በጉጉት የሚጠበቀው ይሄ ምርጫ ለሁሉም ሰው የተለያየ ትርጉም አለው፡፡ በምርጫው የተሳተፉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኤርትራዊያን ሴቶች ለ46ኛው ፐሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጻቸውን በምን መመዘኛ ሰጡ? የአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ታሰማናለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5648452.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5648452.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 05 Nov 2020 00:50:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>አርባ ስደስተኛው የአሜሪካ ምርጫ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀርቶታል፡፡ በዓለም ዙሪያ በጉጉት የሚጠበቀው ይሄ ምርጫ ለሁሉም ሰው የተለያየ ትርጉም አለው፡፡ በምርጫው የተሳተፉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኤርትራዊያን ሴቶች ለ46ኛው ፐሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጻቸውን በምን መመዘኛ ሰጡ? የአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ታሰማናለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:44</itunes:duration>
                <itunes:keywords>republican, democrat, Foreign Policy, 2020 election, women voters, African voters, Immigrant voters, Health care policy, Immigrant Policy</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/04/f70c8bd4-9f0c-4260-aa9c-9618b1ad2be8_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2113536" />
</item><item>
            <title>የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መንግስት በጥፋት ሃይሎች ላይ እርምጃ እንዲወስድ እና መከላከያ ማብራሪያ እንዲሰጥ ጠየቀ፡፡ - ኖቬምበር 05, 2020</title>
            <description>ምክር ቤቱ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞነ ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ቃንቃ ቀበሌ የአማራ ብሄርን ለይቶ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ እና አሰቃቂ ግድያ አስመልክቶ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮቹ በእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በመተው በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ለመወያየት ጥያቄ በማቅረባቸው እና ጥያቄያቸው ተቀባይነት በማግኘቱ ውይይት አድርገዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5648436.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5648436.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 05 Nov 2020 00:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ምክር ቤቱ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞነ ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ቃንቃ ቀበሌ የአማራ ብሄርን ለይቶ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ እና አሰቃቂ ግድያ አስመልክቶ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮቹ በእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በመተው በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ለመወያየት ጥያቄ በማቅረባቸው እና ጥያቄያቸው ተቀባይነት በማግኘቱ ውይይት አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:49</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, oromiya, House of people representative, Amhara genocide, Gura Ferda gawa qanqa</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/11/04/0eb9cf84-be84-4569-83ff-4c9d1091056e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3250176" />
</item><item>
            <title>&quot;ኢትዮጵያ ጾታዊ ጥቃት ፈጻሚዎችን እስከ እድሜልክ ድረስ ተወቃሽ የሚያደርግ የምዝገባ ስርዓት ልትጀምር ነው&quot; - ኦክቶበር 29, 2020</title>
            <description>በኢትዮጵያ የጾታዊ ጥቃት ቁጥር ለመቀነስ በፍርድ ቤት ወንጀልኝነታቸው የተረጋገጡ ጥቃት አድራሾችን ማዕከላዊ በሆነ መልኩ የሚመዝግብ እና ከተመረጡ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎች ለማግለል የሚረዳ የብሄራዊ የጾታዊ ጥቃት አድራሾች ምዝገባ ሊጀመር ነው ተባለ፡፡ኤደን ገረመው በሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬተር የሆኑት አቶ አድነው አበራን እና የኢትዮጵያን ሴቶች ማህበራት ንቅናቄ ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳባ ገ/መድህንን አነጋራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5640089.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5640089.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 29 Oct 2020 14:49:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያ የጾታዊ ጥቃት ቁጥር ለመቀነስ በፍርድ ቤት ወንጀልኝነታቸው የተረጋገጡ ጥቃት አድራሾችን ማዕከላዊ በሆነ መልኩ የሚመዝግብ እና ከተመረጡ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎች ለማግለል የሚረዳ የብሄራዊ የጾታዊ ጥቃት አድራሾች ምዝገባ ሊጀመር ነው ተባለ፡፡ኤደን ገረመው በሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬተር የሆኑት አቶ አድነው አበራን እና የኢትዮጵያን ሴቶች ማህበራት ንቅናቄ ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳባ ገ/መድህንን አነጋራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:22</itunes:duration>
                <itunes:keywords>gender violence, Ministry of Women, children and youth, Criminal records, change rape culture</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/29/81dee726-14e3-4a5e-801a-a757e75b550d_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3084288" />
</item><item>
            <title>ሀምሳ አመት ያስቆጠረው የባቢሌ ዝሆኖች መጠለያ ህልውና አደጋ ላይ ነው - ኦክቶበር 29, 2020</title>
            <description>ከኢትዮጵያ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት 8.5 በመቶ የሚሸፍኑት ብሄራዊ ፓርኮች ውስጥ የሚገኙት የተፈጥሮ ሀብትና የዱር እንስሳት እየተመናመኑ መሆናቸውን የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል። በተለይ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች መሃል በሚገኘው የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ህገ-ወጥ ሰፈራ በመስፋፋቱ መጠለያው በሁለት አመት ግዜ ውስጥ ሊጠፋ እንደሚችል የመጠለያው ሀላፊዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ሀምሳ-አመት-ያስቆጠረው-የባቢሌ-ዝሆኖች-መጠለያ-ህልውና-አደጋ-ላይ-ነው-elephant-ethiopia/5639949.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ሀምሳ-አመት-ያስቆጠረው-የባቢሌ-ዝሆኖች-መጠለያ-ህልውና-አደጋ-ላይ-ነው-elephant-ethiopia/5639949.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 29 Oct 2020 08:40:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ከኢትዮጵያ ጠቅላላ የቆዳ ስፋት 8.5 በመቶ የሚሸፍኑት ብሄራዊ ፓርኮች ውስጥ የሚገኙት የተፈጥሮ ሀብትና የዱር እንስሳት እየተመናመኑ መሆናቸውን የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል። በተለይ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች መሃል በሚገኘው የባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ህገ-ወጥ ሰፈራ በመስፋፋቱ መጠለያው በሁለት አመት ግዜ ውስጥ ሊጠፋ እንደሚችል የመጠለያው ሀላፊዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:17</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/29/23e6141d-c199-4f30-aff1-0d2454f0a334_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3053568" />
</item><item>
            <title>ዩኒቨርስቲዎች ሲከፈቱ ሊከሰቱ የሚችሉ ግጭቶችን ታሳቢ በማድረግ ለግቢ ጥበቃዎች በፌደራል ፖሊስ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ - ኦክቶበር 28, 2020</title>
            <description>ለፈው ግማሽ ዓመት ተፈጥረው የነበሩ የተማሪዎች ግጭት እና የትምህርት መስተጓጎል  ተሞክሮ በመነሳት እና መጪው የምርጫ ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ለግቢ ጥበቃ አባላት  በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሚነሱ የብሄር እና የፖለቲካ ግጭቶችን ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልጠና በሃገር አቀፍ ደረጃ መስጠት ጀምሯል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5638661.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5638661.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 28 Oct 2020 14:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ለፈው ግማሽ ዓመት ተፈጥረው የነበሩ የተማሪዎች ግጭት እና የትምህርት መስተጓጎል  ተሞክሮ በመነሳት እና መጪው የምርጫ ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ለግቢ ጥበቃ አባላት  በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሚነሱ የብሄር እና የፖለቲካ ግጭቶችን ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልጠና በሃገር አቀፍ ደረጃ መስጠት ጀምሯል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:43</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ministry of Higher Education, Conflicts in universities</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/28/cb7c7353-d9e9-4286-b342-3eb949bdeae6_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2476032" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያውያን ለኮሮና ቫይረስ ያላቸው ምላሽ ምን እንደሚመስል እና አመጋገባቸው አግዟቸው እንደሆን የሚያጠና ጥናት ይፋ ሆነ - ኦክቶበር 24, 2020</title>
            <description>የጤና ሚኒስተር ለአንድ ዓመት የሚቆይ የምርምር መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡ ኮቪድ 19 ከሌሎች የአውሮፓ ሃገራቶች አንጻር በአፍሪካ እና በኢትዮጵያ ያለው ጉዳት እንዴት ሊቀንስ ቻለ? ባህላዊ ሕክምና? የዓየር ንብረት? አመጋገብ ወይስ ሌላ የሚለውን ጥናቱ እንደሚያካትት እና ከ6 ሺ በላይ ሰዎች ላይ እንደሚካሄድ የጤና ሚኒስተር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ድጉማ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገረዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5633922.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5633922.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 24 Oct 2020 04:43:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የጤና ሚኒስተር ለአንድ ዓመት የሚቆይ የምርምር መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡ ኮቪድ 19 ከሌሎች የአውሮፓ ሃገራቶች አንጻር በአፍሪካ እና በኢትዮጵያ ያለው ጉዳት እንዴት ሊቀንስ ቻለ? ባህላዊ ሕክምና? የዓየር ንብረት? አመጋገብ ወይስ ሌላ የሚለውን ጥናቱ እንደሚያካትት እና ከ6 ሺ በላይ ሰዎች ላይ እንደሚካሄድ የጤና ሚኒስተር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ድጉማ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገረዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:18</itunes:duration>
                <itunes:keywords>health, Ethiopian Ministry of Health, COVID 19, Longitudinal research</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/24/2f4614f3-d152-4aba-a383-eb5a474538c8_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2691072" />
</item><item>
            <title>ፈተናን ወደ መልካም የህይወት ትምህርት የቀየረው “ዳዊት ድሪምስ” - ኦክቶበር 23, 2020</title>
            <description>ዳዊት ድሪምስ ከህይወት ውጣወረድ የተማረውን ለበርካታ ወጣቶች በማጋራት የተሻለ የህይወት ግብ እንዲኖራቸው የሚያግዝ ወጣት ነው።በመጽሃፍ እና በምስሎች ከሚያቀርባቸው  አነቃቂ ሀሳቦች በተጨማሪ የክህሎት ስልጠናዎችን ይሰጣል።ከ1 ሚሊየን በላይ ወጣቶች የሙያ ክፍሎት ትምህርቶች እንዲደርሳቸው እንዳደረገም ይናገራል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5632603.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5632603.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 23 Oct 2020 04:56:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary>ዳዊት ድሪምስ ከህይወት ውጣወረድ የተማረውን ለበርካታ ወጣቶች በማጋራት የተሻለ የህይወት ግብ እንዲኖራቸው የሚያግዝ ወጣት ነው።በመጽሃፍ እና በምስሎች ከሚያቀርባቸው  አነቃቂ ሀሳቦች በተጨማሪ የክህሎት ስልጠናዎችን ይሰጣል።ከ1 ሚሊየን በላይ ወጣቶች የሙያ ክፍሎት ትምህርቶች እንዲደርሳቸው እንዳደረገም ይናገራል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:11:11</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Youth, Inspirational</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/23/52482419-378e-45a4-a387-39e6560edf50_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4122624" />
</item><item>
            <title>ጉዳይ-ኦን - አገልግሎት ሰጪዎችን በቴክኖሎጂ የሚያግዝ የሞባይል መተግበሪያ - ኦክቶበር 21, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ አገልግሎት ሰጪዎችንና ተጠቃሚዎችን በቀላሉ ለማገናኘት የሚረዳ የሞባይል መተግበሪያ የፈጠረ ወጣት እንግዳ አርገን ጋብዘናል። እንግዳው አለም አብርሃ ይባላል። የቴክኖሎጂ ባለሙያ ሲሆን ለ 15 አመታት ያክል አሜሪካ ውስጥ በተለያዩ የቴክኖሎጂ ካምፓኒ ውስጥ ሲሰራ ቆይቷል። ከአለም ጋር በፈጠራ ስራውና የዲጂታል ማርኬቲግ ጠቀሜታ ዙሪያ ቆይታ አርገናል</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ጉዳይ-ኦን---አገልግሎት-ሰጪዎችን-በቴክኖሎጂ-የሚያግዝ-የሞባይል-መተግበሪያ/5630020.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ጉዳይ-ኦን---አገልግሎት-ሰጪዎችን-በቴክኖሎጂ-የሚያግዝ-የሞባይል-መተግበሪያ/5630020.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 21 Oct 2020 17:40:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ አገልግሎት ሰጪዎችንና ተጠቃሚዎችን በቀላሉ ለማገናኘት የሚረዳ የሞባይል መተግበሪያ የፈጠረ ወጣት እንግዳ አርገን ጋብዘናል። እንግዳው አለም አብርሃ ይባላል። የቴክኖሎጂ ባለሙያ ሲሆን ለ 15 አመታት ያክል አሜሪካ ውስጥ በተለያዩ የቴክኖሎጂ ካምፓኒ ውስጥ ሲሰራ ቆይቷል። ከአለም ጋር በፈጠራ ስራውና የዲጂታል ማርኬቲግ ጠቀሜታ ዙሪያ ቆይታ አርገናል</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:28</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/21/68e9bf8f-fcf4-4230-8ef5-a3842050c8fb_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3121152" />
</item><item>
            <title>&quot;በሰባት ወር ጊዜ ውስጥ ከ 5 ሚሊየን ብር በላይ እርዳታ መለገስ የቻለው የኢንስታግራም ገጽ&quot; የእምቧ ቤተሰብ - ኦክቶበር 15, 2020</title>
            <description>የእምቧ ቤተሰብ ባለፉት 7 ወራት ውስጥ የተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦችን በመጋበዝ እምቧ ማለት፣ መደነስ፣ ጥሬ ሽንኩርት መብላት የመሳሰሉ አዝናኝ እና አስቂኝ የሆኑ ፈተናዎችን በመፈተን ውርርድ እየተወራረዱ ገቢ ያሰባስባሉ፡፡ ገንዘቡም ተሰባስቦ ለተለያዩ ጉዳዮች እና ችግሮች መፍትሄ እንዲሆን ይደረጋል፡፡ በገጹ ገቢ ከተሰባሰበላቸው ግለሰቦች መሃከል አንዷ የሆነችውን መቅደስ ወ/ሚካኤል እና የቡድኑን መስራች ያሬድ ነጋሽ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5621758.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5621758.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 15 Oct 2020 01:58:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የእምቧ ቤተሰብ ባለፉት 7 ወራት ውስጥ የተለያዩ ታዋቂ ግለሰቦችን በመጋበዝ እምቧ ማለት፣ መደነስ፣ ጥሬ ሽንኩርት መብላት የመሳሰሉ አዝናኝ እና አስቂኝ የሆኑ ፈተናዎችን በመፈተን ውርርድ እየተወራረዱ ገቢ ያሰባስባሉ፡፡ ገንዘቡም ተሰባስቦ ለተለያዩ ጉዳዮች እና ችግሮች መፍትሄ እንዲሆን ይደረጋል፡፡ በገጹ ገቢ ከተሰባሰበላቸው ግለሰቦች መሃከል አንዷ የሆነችውን መቅደስ ወ/ሚካኤል እና የቡድኑን መስራች ያሬድ ነጋሽ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገው ነበር፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:00</itunes:duration>
                <itunes:keywords>COVID 19, instagram</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/14/d27bd3bc-4aa5-42d0-89fa-23ec79aae2b9_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2949120" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ ሴት ተማሪዎች ከወንድ አቻዎቻቸው በበለጠ ትምህርታቸውን ያቋርጣሉ - ኦክቶበር 13, 2020</title>
            <description>በኢትዮጵያ ትምህርት ቤት የሚገቡ ሴት ህፃናት ቁጥር ከግዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቢሄድም አሁንም ሴት ተማሪዎች አስቸጋሪ በሆኑ ሁኔታዎች የሚማሩ በመሆናቸው ከወንድ አቻዎቻቸው በበለጠ ትምህርታቸውን ያቋርጣሉ። ቀድመው ከነበሩት በሴቶች ትምህርት ዙሪያ ግንዛቤ ማነስ፣ የአቅም ውሱንነት፣ ያለእድሜ ጋብቻና የመሳሰሉት ተግዳሮቶች በተጨማሪም፣ ከቅርብ ግዜ ወዲህ በብዛት የሚስተዋለው ህገወጥ ስደት ለሴት ተማሪዎች ትምህርት ማቋረጥ ምክንያት መሆኑን የትምህርት ባለሙያዎች ያስረዳሉ።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/በኢትዮጵያ-ሴት-ተማሪዎች-ከወንድ-አቻዎቻቸው-በበለጠ-ትምህርታቸውን-ያቋርጣሉ/5618724.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/በኢትዮጵያ-ሴት-ተማሪዎች-ከወንድ-አቻዎቻቸው-በበለጠ-ትምህርታቸውን-ያቋርጣሉ/5618724.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 13 Oct 2020 00:26:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያ ትምህርት ቤት የሚገቡ ሴት ህፃናት ቁጥር ከግዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቢሄድም አሁንም ሴት ተማሪዎች አስቸጋሪ በሆኑ ሁኔታዎች የሚማሩ በመሆናቸው ከወንድ አቻዎቻቸው በበለጠ ትምህርታቸውን ያቋርጣሉ። ቀድመው ከነበሩት በሴቶች ትምህርት ዙሪያ ግንዛቤ ማነስ፣ የአቅም ውሱንነት፣ ያለእድሜ ጋብቻና የመሳሰሉት ተግዳሮቶች በተጨማሪም፣ ከቅርብ ግዜ ወዲህ በብዛት የሚስተዋለው ህገወጥ ስደት ለሴት ተማሪዎች ትምህርት ማቋረጥ ምክንያት መሆኑን የትምህርት ባለሙያዎች ያስረዳሉ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:15:30</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/12/e966d668-407a-4cdf-aca0-a3ca79aa5701_original.mp3" type="audio/mpeg" length="5713920" />
</item><item>
            <title>&quot;በጥበብ ውስጥ ያለው ደስታ በገንዘብ የሚመጣው ሳይሆን በስራው ላይ ያለው ነው&quot; እያሱ ተላይነህ - ኦክቶበር 12, 2020</title>
            <description>እያሱ ተላይነህ የሙሉ ጊዜ ሰዓሊ ነው፡፡ በቅርቡም በአፍሪካን ኢመርጂንግ ፔይንቲንግ ኢንቪቴሽናል(EPI) ካለፉት ሶስት ኢትዮጵያውያን መሃከል አንዱ ሆኗል፡፡ በጥበብ ውስጥ ያለው ደስታ ገንዘብ ሳይሆን ጥበብን መስራቱ ነው የሚለው ወጣቱ ሰዓሊ ሕይወት ቀላል አለመሆኗንም ያጋራል፡፡ ኤደን ገረመው ከእያሱ ጋር የነበራትን ቆይታ እንዲህ አሰናድታዋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5618683.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5618683.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 12 Oct 2020 23:44:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>እያሱ ተላይነህ የሙሉ ጊዜ ሰዓሊ ነው፡፡ በቅርቡም በአፍሪካን ኢመርጂንግ ፔይንቲንግ ኢንቪቴሽናል(EPI) ካለፉት ሶስት ኢትዮጵያውያን መሃከል አንዱ ሆኗል፡፡ በጥበብ ውስጥ ያለው ደስታ ገንዘብ ሳይሆን ጥበብን መስራቱ ነው የሚለው ወጣቱ ሰዓሊ ሕይወት ቀላል አለመሆኗንም ያጋራል፡፡ ኤደን ገረመው ከእያሱ ጋር የነበራትን ቆይታ እንዲህ አሰናድታዋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:49</itunes:duration>
                <itunes:keywords>EPI, Emerging painting Invitational, Young Entrepreneur</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/12/587d2436-eb8c-4c7d-939a-73bbbe7a2d21_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2512896" />
</item><item>
            <title>ሰዓሊ ሰሎሜ ሙለታ በአፍሪካ ካሉ ተስፋ የተጣለባቸው ምርጥ ሰዓሊያን ውድድር EPI የመጨረሻው ዙር እጩዎች መሃከል ገባች - ኦክቶበር 11, 2020</title>
            <description>ሰሎሜ ሙለታ በማደግ ላይ ያለች የአሁነኛ ወይም ኮንቴምፖራሪ ሰዓሊ ናት፡፡ በቅርቡም በመላው አፍሪካ በሚካሄደው በአፍሪካን ኢመርጂንግ ፔይንቲንግ ኢንቪቴሽናል (EPI) ላይ  ከ17 ምርጥ የመጨረሻ ዙር እጩዎች መሃከል አንዷ ሆናለች፡፡ ከኤደን ገረመው ጋር የነበራት ቆይታ እንዲህ ተሰናድቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5616953.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5616953.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 11 Oct 2020 06:38:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ሰሎሜ ሙለታ በማደግ ላይ ያለች የአሁነኛ ወይም ኮንቴምፖራሪ ሰዓሊ ናት፡፡ በቅርቡም በመላው አፍሪካ በሚካሄደው በአፍሪካን ኢመርጂንግ ፔይንቲንግ ኢንቪቴሽናል (EPI) ላይ  ከ17 ምርጥ የመጨረሻ ዙር እጩዎች መሃከል አንዷ ሆናለች፡፡ ከኤደን ገረመው ጋር የነበራት ቆይታ እንዲህ ተሰናድቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:03</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Art and Culture, EPI</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/11/7b96e31a-3047-4e06-8e96-7f9133586269_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2230272" />
</item><item>
            <title>&quot;ሕጻናት የንግግር ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ መምህራን እና ወላጆች ሃላፊነት አለባቸው&quot; ሃና አበበ - ኦክቶበር 11, 2020</title>
            <description>ሲናገሩ መንተባተብ/መጎላድፍ  ያላባቸው ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ በቁምነገር የመደመጥ እድላቸው በጣም አናሳ ነው በዚhም የተነሳ  ብዙዎቹ ለስነልቦና ችግሮች ይዳረጋሉ፡፡ በዚህ ዙሪያ ይበልጥ ግንዛቤ ለመጨበጥ እና በኢትዮጵያስ ያለው ሁኔታ ምን ይመስላል የሚለውን ለመቃኘት በመደበኛነት በኖርዌይ ኦስሎ ነዋሪ የሆኑትን የስነልሳን እና የቋንቋ ሃኪም ወ/ሮ ሃና አበበን ጋብዘናል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5616951.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5616951.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 11 Oct 2020 06:25:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ሲናገሩ መንተባተብ/መጎላድፍ  ያላባቸው ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ በቁምነገር የመደመጥ እድላቸው በጣም አናሳ ነው በዚhም የተነሳ  ብዙዎቹ ለስነልቦና ችግሮች ይዳረጋሉ፡፡ በዚህ ዙሪያ ይበልጥ ግንዛቤ ለመጨበጥ እና በኢትዮጵያስ ያለው ሁኔታ ምን ይመስላል የሚለውን ለመቃኘት በመደበኛነት በኖርዌይ ኦስሎ ነዋሪ የሆኑትን የስነልሳን እና የቋንቋ ሃኪም ወ/ሮ ሃና አበበን ጋብዘናል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:57</itunes:duration>
                <itunes:keywords>language, culture, Healthy living, AAU, stetering</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/11/f1d569c1-6c5b-4c4b-8a4e-20c788366c27_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2930688" />
</item><item>
            <title>&quot;የሕዋ ሳይንስ ትምህርት እና ኢንደስትሪው ትይዩ መገንባት አለባቸው&quot; ትንሳኤ አለማየሁ - ኦክቶበር 11, 2020</title>
            <description>ትንሳኤ አለማየሁ የአራተኛ ዓመት የመቀሌ ዩኒቨርስቲ የመካኒካል ምህንድስና ተማሪ፤ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ህዋ ሳይንስ ማኅብረሰብ ምክትል ሊቀመንበር እና በተባበሩት መንግስታት የስፔስ ጄኔሬሽን አማካሪ ቢሮ የኢትዮጵያ ተጠሪ ነው፡፡ ከሰሞኑም ሃገሩን ወክሎ የአፍሪካ ወጣቶች በህዋስ ሳይንሱ በሰፊው እንዲሳተፉ ምን መደረግ እንዳለበት ረቂቅ ጽሁፍ የህዋ ጠበብት በሚያዘጋጀው ስብሰባ ላይ ሊያካፍል ዝግጅቱን ጨርሷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5616947.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5616947.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 11 Oct 2020 06:09:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ትንሳኤ አለማየሁ የአራተኛ ዓመት የመቀሌ ዩኒቨርስቲ የመካኒካል ምህንድስና ተማሪ፤ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ህዋ ሳይንስ ማኅብረሰብ ምክትል ሊቀመንበር እና በተባበሩት መንግስታት የስፔስ ጄኔሬሽን አማካሪ ቢሮ የኢትዮጵያ ተጠሪ ነው፡፡ ከሰሞኑም ሃገሩን ወክሎ የአፍሪካ ወጣቶች በህዋስ ሳይንሱ በሰፊው እንዲሳተፉ ምን መደረግ እንዳለበት ረቂቅ ጽሁፍ የህዋ ጠበብት በሚያዘጋጀው ስብሰባ ላይ ሊያካፍል ዝግጅቱን ጨርሷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:59</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Mekelle University, ETRSS- 1, Ethiopian Space science societ, International Aeronautical Con</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/11/890077aa-e6ec-4263-a9de-81146a3f01aa_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2574336" />
</item><item>
            <title>“ወደ ዴሞክራሲ  ለመሸጋገር የነበረው ተስፋ ተጨናግፏል” - ኦፌኮ - ኦክቶበር 02, 2020</title>
            <description>ብልፅግና በጥሩ መንገድ ላይ ነው ብሏል</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5605992.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5605992.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 02 Oct 2020 07:21:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>መለስካቸው አምሃ</itunes:author>
                <itunes:summary>ብልፅግና በጥሩ መንገድ ላይ ነው ብሏል</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:10:03</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/02/c7b542e2-9c52-48cf-82ac-c50f14671abc_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3704832" />
</item><item>
            <title>ኢዘዲን ካሚል በቴክኖሎጂው ዘርፍ የኢትዮጵያ አምባሳደር እንዲሆን በአፍሪካን ኢኖቬሽን ዊክ ተመረጠ - ኦክቶበር 01, 2020</title>
            <description>የ12 ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ የሆነው ኢዘዲን 34 የቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎችን አበርክቷል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም በጸሃይ ሃይል በመጠቀም ከ60 ኪሎሜትር በላይ መጓዝ የሚችል ባለ3 እግር ተሽከርካሪ፣ ከሩቅ በመሆን ሌባን መቆጣጠሪያ፣ እንዲሁም ከንክኪ ውጪ ፈሳሽ ሳሙና የሚረጭ መሳሪያ እና በእጃችን ፊታችንን እንዳንነካ የሚያስታውስ የእጅ ብራስሌት/ጌጥ ሰርቷል፡፡ አፍሪካን ኢኖቬሽን ዊክ ይህን ወጣት የኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ አምባሳደር ይሆን ዘንድ መርጦታል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5604382.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5604382.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 01 Oct 2020 03:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የ12 ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ የሆነው ኢዘዲን 34 የቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎችን አበርክቷል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም በጸሃይ ሃይል በመጠቀም ከ60 ኪሎሜትር በላይ መጓዝ የሚችል ባለ3 እግር ተሽከርካሪ፣ ከሩቅ በመሆን ሌባን መቆጣጠሪያ፣ እንዲሁም ከንክኪ ውጪ ፈሳሽ ሳሙና የሚረጭ መሳሪያ እና በእጃችን ፊታችንን እንዳንነካ የሚያስታውስ የእጅ ብራስሌት/ጌጥ ሰርቷል፡፡ አፍሪካን ኢኖቬሽን ዊክ ይህን ወጣት የኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ አምባሳደር ይሆን ዘንድ መርጦታል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:23</itunes:duration>
                <itunes:keywords>technology, COVID 19, Innovation, African Innovation week</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/10/01/663d5403-77a8-4278-8841-621b4c3ed45a_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1984512" />
</item><item>
            <title>በብዛት እየተመረቁ የሚወጡት ወጣት ሀኪሞች ሥራ ማግኘት አልቻሉም - ሴፕቴምበር 30, 2020</title>
            <description>ከፍተኛ የሀኪሞች እጥረት ካሉባቸው ሀገሮች አንዷ በሆነችው ኢትዮጵያ የህክምና ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ሀኪሞች ተመርቀው ሥራ ማግኘት እንዳልቻሉና አንዳንዶቹም ተስፋ ቆርጠው ሥራ ለመቀየር መገደዳቸውን እየገለፁ ይገኛሉ።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/recent-medical-college-graduates-cant-find-jobs-9-29-2020/5602502.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/recent-medical-college-graduates-cant-find-jobs-9-29-2020/5602502.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 30 Sep 2020 00:44:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>ከፍተኛ የሀኪሞች እጥረት ካሉባቸው ሀገሮች አንዷ በሆነችው ኢትዮጵያ የህክምና ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ሀኪሞች ተመርቀው ሥራ ማግኘት እንዳልቻሉና አንዳንዶቹም ተስፋ ቆርጠው ሥራ ለመቀየር መገደዳቸውን እየገለፁ ይገኛሉ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:54</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/09/29/ee865940-f099-4fbb-bdbd-584050630614_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3280896" />
</item><item>
            <title>ፈለክ የፊት ማስክ የብቃት ማረጋገጫ አገኘ - ሴፕቴምበር 26, 2020</title>
            <description>ፈለክ ኖትቡክ ባለፉት አራት ዓመታት ከማተሚያ ቤቶች የሚጣሉ ወረቀቶችን መልሶ በጥቅም ላይ በማዋል ስራ ላይ ያተኮረ ተቋም ነው፡፡ ኖት ቡኮቹ ተወዳጅ ቢሆኑም ኮቪድ 19 እንደማንኛው የስራ ዘርፍ የራሱን ጫና አሳርፎበታል፡፡ ይህንን ጫና ለመቋቋም እና ለኮቪድ 19 መከላከል ላይ የራሳቸውን አስተዋጻኦ ለማበርከት ማምረት የጀመሩት የፊት ማስክ የብቃት ማረጋገጫ አግኝቷል፡፡ ኤደን ገረመው የድርጅቱን መስራች አቶ ሱሌማን ዳዊትን አነጋራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5598561.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5598561.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 26 Sep 2020 04:28:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ፈለክ ኖትቡክ ባለፉት አራት ዓመታት ከማተሚያ ቤቶች የሚጣሉ ወረቀቶችን መልሶ በጥቅም ላይ በማዋል ስራ ላይ ያተኮረ ተቋም ነው፡፡ ኖት ቡኮቹ ተወዳጅ ቢሆኑም ኮቪድ 19 እንደማንኛው የስራ ዘርፍ የራሱን ጫና አሳርፎበታል፡፡ ይህንን ጫና ለመቋቋም እና ለኮቪድ 19 መከላከል ላይ የራሳቸውን አስተዋጻኦ ለማበርከት ማምረት የጀመሩት የፊት ማስክ የብቃት ማረጋገጫ አግኝቷል፡፡ ኤደን ገረመው የድርጅቱን መስራች አቶ ሱሌማን ዳዊትን አነጋራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:52</itunes:duration>
                <itunes:keywords>health, entrepreneurship, COVID 19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/09/26/e4189949-66f3-46ef-9cc3-4b2bdc21dc60_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2899968" />
</item><item>
            <title>&quot;ወደ ውድድሮች የገባሁት ለስራ ማስኬጃ ገንዘብ ስላስፈለገኝ ነው&quot; የፈጠራ ባለሞያ ቃለዳዊት - ሴፕቴምበር 05, 2020</title>
            <description>ቃለዳዊት እስመለዓለም በባህርዳር ከተማ የሚኖር ወጣት የኮምፒውተር ሳይንስ መምህር እና የፈጠራ ባለሞያ ነው፡፡ ከቃለዳዊት ፈጠራ ስራዎች መሃከል በዋናነት የሚነሱት የዶሮ እንቁላል ማስፈልፈያ ኢንኩቤተር፤ የትራፊክ መብራት እና ሙሉ ለሙሉ በሃገር ውስጥ የተመረተ የጸሃይ ሃይል መሰብስቢያ ሶላር ናቸው፡፡ ቃለዳዊት በተለያዩ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ ሽልማቶችን አግኝቷል፡፡ በውድድሮቹ ላይ የሚሳተፈውም ያለበትን የበጀት እጥረት ለሟሟላት እንደሆነ ይናገራል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5571861.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5571861.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 05 Sep 2020 06:56:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ቃለዳዊት እስመለዓለም በባህርዳር ከተማ የሚኖር ወጣት የኮምፒውተር ሳይንስ መምህር እና የፈጠራ ባለሞያ ነው፡፡ ከቃለዳዊት ፈጠራ ስራዎች መሃከል በዋናነት የሚነሱት የዶሮ እንቁላል ማስፈልፈያ ኢንኩቤተር፤ የትራፊክ መብራት እና ሙሉ ለሙሉ በሃገር ውስጥ የተመረተ የጸሃይ ሃይል መሰብስቢያ ሶላር ናቸው፡፡ ቃለዳዊት በተለያዩ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ ሽልማቶችን አግኝቷል፡፡ በውድድሮቹ ላይ የሚሳተፈውም ያለበትን የበጀት እጥረት ለሟሟላት እንደሆነ ይናገራል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:13</itunes:duration>
                <itunes:keywords>entrepreneurship, Science and Technology, Total start Upper</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/09/05/f4844edf-c31b-481a-bb86-fb8afcdc8b32_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2660352" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያዊቷ እድሜያቸው ከ30 በታች ሆነው በአፍሪካ ሕዋ ላይ ተጽዕኖ እየፈጠሩ ያሉ ምርጥ 10 ዝርዝር ውስጥ ገባች - ሴፕቴምበር 03, 2020</title>
            <description>ሊዲያ ረዘነ በቱርክ እና በቻይና የሕዋ ምሕንድስና እንዲሁም በማላዊ የቴክኖሎጂ ማዕከል ውስጥ የሰው አልባ በራሪ ድሮን መግጠም ስልጠና ለ 3 ወራት ወስዳለች:: በቅርቡም የአፍሪካን የሕዋ ሳይንስ መረጃ መተንተኛ ድረ ገጽ እድሜያቸው ከ 30 ዓመት በታች የሆኑ እና በአፍሪካ ሕዋ ላይ ተጽእኖ እያሳደሩ ካሉ ምርጥ አስሮች ውስጥ አካቷታል፡፡ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5569016.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5569016.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 03 Sep 2020 11:13:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ሊዲያ ረዘነ በቱርክ እና በቻይና የሕዋ ምሕንድስና እንዲሁም በማላዊ የቴክኖሎጂ ማዕከል ውስጥ የሰው አልባ በራሪ ድሮን መግጠም ስልጠና ለ 3 ወራት ወስዳለች:: በቅርቡም የአፍሪካን የሕዋ ሳይንስ መረጃ መተንተኛ ድረ ገጽ እድሜያቸው ከ 30 ዓመት በታች የሆኑ እና በአፍሪካ ሕዋ ላይ ተጽእኖ እያሳደሩ ካሉ ምርጥ አስሮች ውስጥ አካቷታል፡፡ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:48</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, UNCIEF, Aeronautical engineering, ETRSS 1, Malawi Drone and DAta school</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/09/03/1b7d761a-2154-4734-8a5d-e4a15b3bf391_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2506752" />
</item><item>
            <title>ለኮሮና ያልተበገረው ወጣቱ የቴክኖሎጂ ፈጣሪ - ሴፕቴምበር 03, 2020</title>
            <description>ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ከበሽታው ጋር ተያይዘው ለሚመጡ ሌሎች የጎንዮሽ ችግሮች እንደሚጋለጡ በጤናው ዘርፍ የሚወጡ የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ethiopian-covid-survivor-becomes-tech-entrepreneur-9-2-2020/5568303.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethiopian-covid-survivor-becomes-tech-entrepreneur-9-2-2020/5568303.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 03 Sep 2020 00:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ከበሽታው ጋር ተያይዘው ለሚመጡ ሌሎች የጎንዮሽ ችግሮች እንደሚጋለጡ በጤናው ዘርፍ የሚወጡ የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:56</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/09/02/db2bf368-81f6-4b95-8332-eb5ff0811af1_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2555904" />
</item><item>
            <title>በ2012 ዓ.ም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የተከሰቱ የተማሪዎችን ግጭት የብሔር መልክ ለማስያዝ ማህበራዊ ሚዲያው ሰፊ ሚና ተጫውቷል- ጥናት - ኦገስት 26, 2020</title>
            <description>የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል በዛሬው ዕለት፤ በ 2012 ዓ.ም ከመስከረም እስከ የካቲት ወር ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ማዕከላት ውስጥ የተፈጠሩትን ግጭቶች በተመለከተ 54 ገጽ ያለው ጥናት ይፋ አድርጓል፡፡  በዚህም መስረት ጥናቱ ባተኮረባቸው 6 ወራት ውስጥ ብቻ የ12 ተማሪዎች ሕይወት ማለፉን፣ 57 ተማሪዎች ከባድ እና ቀላል እንደደረሰባቸው እና የትምህርት መስተጓጎል መፈጠሩ ተገልጿል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5558170.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5558170.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 26 Aug 2020 02:56:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል በዛሬው ዕለት፤ በ 2012 ዓ.ም ከመስከረም እስከ የካቲት ወር ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ማዕከላት ውስጥ የተፈጠሩትን ግጭቶች በተመለከተ 54 ገጽ ያለው ጥናት ይፋ አድርጓል፡፡  በዚህም መስረት ጥናቱ ባተኮረባቸው 6 ወራት ውስጥ ብቻ የ12 ተማሪዎች ሕይወት ማለፉን፣ 57 ተማሪዎች ከባድ እና ቀላል እንደደረሰባቸው እና የትምህርት መስተጓጎል መፈጠሩ ተገልጿል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>conflict resolution, Higher education, CARD, University conflict, ethnic conflicts</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/08/26/331f0cb1-26d7-4895-8854-c84c2e066816_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3262464" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያ በመጪው ጥቅምት ሁለተኛ ሳተላይት ልታመጥቅ ነው፡፡ - ኦገስት 25, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ጥቂት ወራት ውስጥ ከቻይና ጋር በመተባበር ሁለተኛ ሳተላይት ወደ ህዋ ለማመንጠቅ ዝግጅቷን እያጠናቀቀች መሆኑን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ቲክኖሎጂ ኢኒስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ኤደን ገረመው የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰለሞን በላይ አነጋገራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5556971.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5556971.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 25 Aug 2020 14:35:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ጥቂት ወራት ውስጥ ከቻይና ጋር በመተባበር ሁለተኛ ሳተላይት ወደ ህዋ ለማመንጠቅ ዝግጅቷን እያጠናቀቀች መሆኑን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ቲክኖሎጂ ኢኒስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ኤደን ገረመው የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰለሞን በላይ አነጋገራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:23</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopian Satellite, ETRSS- 1, Ethio China relations, Ethiopian Space science techno</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/08/25/f7174bf9-efd6-4bea-b9ad-9a3028b5d4bd_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1984512" />
</item><item>
            <title>&quot;ሁሉም በተሰኘው ዘመቻ በሁለት ሳምንት ከ200,000 ሰው በላይ መመርመር ተችሏል&quot; ዶ/ር ኤባ አባተ - ኦገስት 25, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ የሕብረተስብ ጤና ሳይንስ ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኤባ አባተ ከ17 ሚሊየን ቤቶችን ለመድረስ እና ከ 200,000 በላይ ሰዎችን ለመምርመር ታቅዶ የነበረው ዘመቻ ግቡን መምታቱን እና እስከ ነሃሴ ማብቂያ ድረስ መቀጠሉንም ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም በተለያዩ ክልሎች እና እንዲሁም በእስር ቤቶች ስላለው የቫይረሱ ስርጭት እና ከለይቶ ማቆያ ጋር ተያይዘው ስለሚነሱ ቅሬታዎች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስረድተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5556937.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5556937.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 25 Aug 2020 13:37:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ የሕብረተስብ ጤና ሳይንስ ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኤባ አባተ ከ17 ሚሊየን ቤቶችን ለመድረስ እና ከ 200,000 በላይ ሰዎችን ለመምርመር ታቅዶ የነበረው ዘመቻ ግቡን መምታቱን እና እስከ ነሃሴ ማብቂያ ድረስ መቀጠሉንም ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም በተለያዩ ክልሎች እና እንዲሁም በእስር ቤቶች ስላለው የቫይረሱ ስርጭት እና ከለይቶ ማቆያ ጋር ተያይዘው ስለሚነሱ ቅሬታዎች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስረድተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:20:39</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ministry of Health, COVID 19, Hulum Campaign, Ethiopian Public health Instit, Covid-19 prisoners</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/08/25/9beb001e-7570-4f6a-a6fd-058cafc091d0_original.mp3" type="audio/mpeg" length="7612416" />
</item><item>
            <title>ከለላ ለልጆች ህጻናት ከጾታዊ ጥቃት ለመታደግ የሚውል ነጻ መርጃ - ኦገስት 19, 2020</title>
            <description>በኢትዮጵያ በሕጻናት እና በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶችን ለመከላከል እና በወላጆች ፣ በአሳዳጊዎች ፣ በመምህራን እንዲሁም በአጠቃላይ በኅብረተሰቡ ዘንድ ያለውን ንቃት ለመጨመር የሚያስችል ከለላ የተሰኘ መምሪያ በበጎ ፈቃደኞች ተዘጋጅቶ ለህዝብ ቀርቧል፡፡ ኤደን ገረመው የከለላ ለልጆች መስራች እና አዘጋጅ የተግባቦት ባለሞያ እና አማካሪ የሆነችውን ሰላም ሙሴን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5548732.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5548732.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 19 Aug 2020 01:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያ በሕጻናት እና በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶችን ለመከላከል እና በወላጆች ፣ በአሳዳጊዎች ፣ በመምህራን እንዲሁም በአጠቃላይ በኅብረተሰቡ ዘንድ ያለውን ንቃት ለመጨመር የሚያስችል ከለላ የተሰኘ መምሪያ በበጎ ፈቃደኞች ተዘጋጅቶ ለህዝብ ቀርቧል፡፡ ኤደን ገረመው የከለላ ለልጆች መስራች እና አዘጋጅ የተግባቦት ባለሞያ እና አማካሪ የሆነችውን ሰላም ሙሴን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:36</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#Kelela, Gender Based Violence</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/08/18/84038253-2426-4293-a0c9-166f30fca63f_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2801664" />
</item><item>
            <title>የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ - ኦገስት 15, 2020</title>
            <description>የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡  በኢትዮጵያ በጥር 2012 የህገ ወጥ መሳሪያ ቁጥጥርን ለማስተዳደር በወጣው አዋጅ መስረት በቀጣይ ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ዜጎች የጦር መሳሪያቸውን እንዲያስመዘግቡ ይጠበቃልም ተብሏል፡፡  ኤደን ገረመው በሰላም ሚኒስተር የሚኒስተር አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃ አነጋገራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5544785.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544785.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 15 Aug 2020 10:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡  በኢትዮጵያ በጥር 2012 የህገ ወጥ መሳሪያ ቁጥጥርን ለማስተዳደር በወጣው አዋጅ መስረት በቀጣይ ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ዜጎች የጦር መሳሪያቸውን እንዲያስመዘግቡ ይጠበቃልም ተብሏል፡፡  ኤደን ገረመው በሰላም ሚኒስተር የሚኒስተር አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃ አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:48</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ehtiopia, Gun Control, Ministry of peace, Article 1177 2020, Nairobi protocol 2004</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/08/15/964405ba-3023-4e22-8a17-6e59226b643a_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1769472" />
</item><item>
            <title>ቄሮ፣ ፋኖ፣ ኤጀቶ፣ ዘርማ እና ሌሎችም የወጣት እንቅስቃሴዎች ከጥፋት ወደ መፍትሄ እንዴት መምጣት ይችላሉ? - ኦገስት 14, 2020</title>
            <description>ፋኖ፣ ቄሮ፣ ዘርማ፣ ኤጀቶ፣ ፈንቅል እንዲሁም በየክልሉ ያሉ የወጣት እንቅስቃሴዎች በአብዛኛው በሰላማዊ መንገድ ትግል የማድረግ አላማ ያላቸው ናቸው፡፡ ይሁንና በሰላማዊ መንገድ የጀመሩት ትግል በተለያዩ ጊዜያት ወደ ጥፋት ሲቀየር ታይቷል፡፡ እነዚህ የወጣት ቡድኖች ስለሚያነሷቸው ጥያቄዎች አንድነት እና ልዩነት፣ አካሄድ እና አደረጃጀት ዙሪያ ኤደን ገረመው በመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ በፍቃዱ ሃይሉን ጋብዛ አነጋገራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5542811.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5542811.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 14 Aug 2020 01:23:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ፋኖ፣ ቄሮ፣ ዘርማ፣ ኤጀቶ፣ ፈንቅል እንዲሁም በየክልሉ ያሉ የወጣት እንቅስቃሴዎች በአብዛኛው በሰላማዊ መንገድ ትግል የማድረግ አላማ ያላቸው ናቸው፡፡ ይሁንና በሰላማዊ መንገድ የጀመሩት ትግል በተለያዩ ጊዜያት ወደ ጥፋት ሲቀየር ታይቷል፡፡ እነዚህ የወጣት ቡድኖች ስለሚያነሷቸው ጥያቄዎች አንድነት እና ልዩነት፣ አካሄድ እና አደረጃጀት ዙሪያ ኤደን ገረመው በመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ በፍቃዱ ሃይሉን ጋብዛ አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:15:59</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Youth political movements in E, Qerro, Fano, Zerma, Ejeto, CARD Ethiopia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/08/13/532832f5-653a-4d2e-9d81-56f1c5c6242e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="5892096" />
</item><item>
            <title>የህክምና ባለሞያዎች ዙሪያ ያለው የተሳሳተ አመለካከት ሊታረም ይገባል - ዶ/ር አብርሃም አርኣያ - ኦገስት 06, 2020</title>
            <description>ሃኪም የፌስ ቡክ ገጽ ባለፉት 3 ዓመታት በህክምናው ዙሪያ ያሉ ባለሞያዎችን በማስተዋወቅ፣ የጤናውን ዘርፍ የሚመለከቱ መመሪያዎች ሲወጡ ለውይይት በማቅረብ ላይ ይገኛል፡፡ የዚህ ገጽ መስራች ዶ/ር አብርሃም አርኣያን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር የነበረው ቆይታ እንደሚከተለው ተሰናድቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5532075.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5532075.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 06 Aug 2020 00:13:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ሃኪም የፌስ ቡክ ገጽ ባለፉት 3 ዓመታት በህክምናው ዙሪያ ያሉ ባለሞያዎችን በማስተዋወቅ፣ የጤናውን ዘርፍ የሚመለከቱ መመሪያዎች ሲወጡ ለውይይት በማቅረብ ላይ ይገኛል፡፡ የዚህ ገጽ መስራች ዶ/ር አብርሃም አርኣያን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር የነበረው ቆይታ እንደሚከተለው ተሰናድቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:35</itunes:duration>
                <itunes:keywords>health, social media, youth empoewerment</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/08/05/0793cd56-c759-44de-9cd7-f770f6a63cb9_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1689600" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከምዝገባ እስከ ምረቃ ድረስ በድረገጽ ትምህርት መስጠት የሚያስችላቸው አሰራር ይፋ ሆነ፡፡ - ኦገስት 05, 2020</title>
            <description>በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሙሉ ጊዜ የድረገጽ (ኦን ላይን) ትምህርት ማካሄድ እንዲችሉ የሚፈቅድ መመሪያ በከፍተኛ የትምህርት አግባብነት ጥራት ኤጀንሲ እና በሳይንስ እና በከፈተኛ ትምህርት ሚኒስተር በዛሬው ዕለት ይፋ አድርገዋል፡፡በዚህ ጉዳይ ላይ ኤደን ገረመው በከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ የእውቅና አሰጣጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አብይ ዲባይን ያደረገችው ቆይታ እንደሚከተለው ይሰማል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5532050.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5532050.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 05 Aug 2020 23:26:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሙሉ ጊዜ የድረገጽ (ኦን ላይን) ትምህርት ማካሄድ እንዲችሉ የሚፈቅድ መመሪያ በከፍተኛ የትምህርት አግባብነት ጥራት ኤጀንሲ እና በሳይንስ እና በከፈተኛ ትምህርት ሚኒስተር በዛሬው ዕለት ይፋ አድርገዋል፡፡በዚህ ጉዳይ ላይ ኤደን ገረመው በከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ የእውቅና አሰጣጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አብይ ዲባይን ያደረገችው ቆይታ እንደሚከተለው ይሰማል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:29</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Higher education, Online Education, Ministry of Education Ethiopia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/08/05/abc7af6a-759c-4fde-b30e-19bb6427efc5_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2758656" />
</item><item>
            <title>የሃገር ዓቀፍ የኮቪድ ምርመራ ንቅናቄ በቀጣይ ሃገሪቱ በኢኮኖሚው እና በፖለቲካው ላይ የሚኖራትን ዕቅዶች ለመወሰን ያግዛል ተባለ - ኦገስት 05, 2020</title>
            <description>የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ያለውን የኮቪድ 19 ስርጭት ለመቀስ እና ለመከላከል የማኅበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ ለመጀመር ዘግጅት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀምር በተገለጸው ይህ ዘመቻ ኅብረተስቡን ከማስተማር እና የኮቪድ ስርጭትን ከመቆጣጠር ባለፈ በቀጣይ የሃገሪቱ መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ የሚያስይዝም ይሆናል ተብሏል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ ዶ/ር ተገኔ ረጋሳን አነጋገራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5531980.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5531980.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 05 Aug 2020 22:28:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ያለውን የኮቪድ 19 ስርጭት ለመቀስ እና ለመከላከል የማኅበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ ለመጀመር ዘግጅት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀምር በተገለጸው ይህ ዘመቻ ኅብረተስቡን ከማስተማር እና የኮቪድ ስርጭትን ከመቆጣጠር ባለፈ በቀጣይ የሃገሪቱ መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ የሚያስይዝም ይሆናል ተብሏል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ ዶ/ር ተገኔ ረጋሳን አነጋገራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:30</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, covid -19, Everyone Campaign</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/08/05/c1ecb061-7a1a-4fb9-9226-224a06cbc14a_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2027520" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያዊው የሃርማን ጄምነርን ሽልማት አሸነፈ - ኦገስት 01, 2020</title>
            <description>በኤስ ኦ ኤስ ማሳደጊያ ውስጥ ያደገው ኢትዮጵያዊው ገብረእግዚአብሄር ገብረ በዛሬው ዕለት የሃርማን ጄምነር ሽልማት አሸናፊ መሆኑ ይፋ ተደርጓል፡፡ገብረእግዚአብሄር ለውድድር የቀረበው በልኡል ግርማይ መታሰቢያ ድርጅት በኩል ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት ለሚያደርገው የትምህርት ድጋፍ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ገ/እግዚአብሔርን እና የኤስ ኦ ኤስ እናቱን ወ/ሮ መድህን መሃሪን አነጋግራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5526184.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5526184.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 01 Aug 2020 02:26:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በኤስ ኦ ኤስ ማሳደጊያ ውስጥ ያደገው ኢትዮጵያዊው ገብረእግዚአብሄር ገብረ በዛሬው ዕለት የሃርማን ጄምነር ሽልማት አሸናፊ መሆኑ ይፋ ተደርጓል፡፡ገብረእግዚአብሄር ለውድድር የቀረበው በልኡል ግርማይ መታሰቢያ ድርጅት በኩል ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት ለሚያደርገው የትምህርት ድጋፍ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ገ/እግዚአብሔርን እና የኤስ ኦ ኤስ እናቱን ወ/ሮ መድህን መሃሪን አነጋግራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:35</itunes:duration>
                <itunes:keywords>SOS Mekelle, Herman Giemner Award, SOS Ethiopia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/31/fd5d1d2a-6d4f-4d54-a9b8-b0163976e3af_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1689600" />
</item><item>
            <title>ተደጋጋሚ የፖለቲካ አለመረጋጋትና ግጭቶች ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ቀውስ እያስከተሉ ነው - ጁላይ 31, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የፖለቲካ አለመረጋጋትና፣ የሰላም እጦት፣ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ እያደረሰ ካለው ቀላል የማይባል ጥፋት ባለፈ በህብረተሰቡ ውሰጥ ጥሎት የሚያልፈው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና የስነ-ልቦና ቀውስ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የኢኮኖሚና ማህበራዊ ኑሮ ተንታኞች ገልጸዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5525433.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5525433.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 31 Jul 2020 19:42:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው የፖለቲካ አለመረጋጋትና፣ የሰላም እጦት፣ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ እያደረሰ ካለው ቀላል የማይባል ጥፋት ባለፈ በህብረተሰቡ ውሰጥ ጥሎት የሚያልፈው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና የስነ-ልቦና ቀውስ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የኢኮኖሚና ማህበራዊ ኑሮ ተንታኞች ገልጸዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:08</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/31/298a581c-f2bf-404f-8383-f77f89fdb7ee_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2629632" />
</item><item>
            <title>የሊባኖስ ቀውስ የውጭ ሀገር ሰራተኞችን አውላላ ሜዳ ላይ ጥሏቸዋል - ጁላይ 31, 2020</title>
            <description>ከቅርብ ወራት ወዲህ ሊባኖስ በተለያየ ቀውስ ውስጥ ትገኛለች። ህዝባዊ አመፆች፣ የኢኮኖሚ ቀውስና አሁን ደግሞ በኮሮና ምክንያት የተጣለው የእንቅስቃሴ ገደብ አገሪቱን አስጊ ሁኔታ ውስጥ ከቷቷል። በዚህም ምክንያት ከተለያየ የዓለም ክፍል የመጡ በመቶዎችና በሺዎች የሚቆጠሩ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ስደተኞች ችግር ላይ ወድቀዋል፣ በሊባኖስ ጎዳና ላይ የሚወድቁትም ስደተኞች ቁጥር ቀን በቀን እየጨመረ ነው። ጃኮብ ራስል ከቤሩት የላከውን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ አጠናቅራዋለች።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5525267.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5525267.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 31 Jul 2020 17:46:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ከቅርብ ወራት ወዲህ ሊባኖስ በተለያየ ቀውስ ውስጥ ትገኛለች። ህዝባዊ አመፆች፣ የኢኮኖሚ ቀውስና አሁን ደግሞ በኮሮና ምክንያት የተጣለው የእንቅስቃሴ ገደብ አገሪቱን አስጊ ሁኔታ ውስጥ ከቷቷል። በዚህም ምክንያት ከተለያየ የዓለም ክፍል የመጡ በመቶዎችና በሺዎች የሚቆጠሩ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ስደተኞች ችግር ላይ ወድቀዋል፣ በሊባኖስ ጎዳና ላይ የሚወድቁትም ስደተኞች ቁጥር ቀን በቀን እየጨመረ ነው። ጃኮብ ራስል ከቤሩት የላከውን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ አጠናቅራዋለች።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:04</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/31/7ef3c2e6-c6da-4d8d-95d0-009c37e9b4bc_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1130496" />
</item><item>
            <title>የትምህርት ስርዓት መሻሻል ዘረኝነትን ለመዋጋት እንደሚያግዝ ባለሙያዎች ገለፁ - ጁላይ 31, 2020</title>
            <description>ባለፈው ግንቦት ወር ላይ በሚኒያፖሊስ ግዛት በፖሊስ እጅ ውስጥ እንዳለ የተገደለው የጆርጅ ፍሎይድ ሞት ለዘመናት በኖረው ዘረኝነት ዙሪያ የሚደረጉ ውይይቶችንና ዘረኝነትን ለመዋጋት የሚደረጉ ጥረቶችን እንደአዲስ ቀስቅሷል። አንዳንድ ባለሙያዎች ደግሞ ዘረኝነትን ለማስቆም ብቸኛው መንገድ ትምህርት ነው ይላሉ። በዚህ ዙሪያ ማክሲም ማስካሎቭ ያጠናቀረውን ሪፖርት ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5525237.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5525237.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 31 Jul 2020 17:24:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ባለፈው ግንቦት ወር ላይ በሚኒያፖሊስ ግዛት በፖሊስ እጅ ውስጥ እንዳለ የተገደለው የጆርጅ ፍሎይድ ሞት ለዘመናት በኖረው ዘረኝነት ዙሪያ የሚደረጉ ውይይቶችንና ዘረኝነትን ለመዋጋት የሚደረጉ ጥረቶችን እንደአዲስ ቀስቅሷል። አንዳንድ ባለሙያዎች ደግሞ ዘረኝነትን ለማስቆም ብቸኛው መንገድ ትምህርት ነው ይላሉ። በዚህ ዙሪያ ማክሲም ማስካሎቭ ያጠናቀረውን ሪፖርት ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:19</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/31/22bc918d-8a54-4d1e-958b-1e3fc430edce_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1591296" />
</item><item>
            <title>የዩቱብ ንግድ ከመጀመራችን ምን ማወቅ አለብን?-ቆይታ ከቴክኖሎጂ ባለሞያው አዱኛ በቀለ ጋር - ጁላይ 30, 2020</title>
            <description>የቴክኖሎጂው ዘርፍ ለብዙዎች የስራ ዕድል እየፈጠረ ነው፡፡ ከእነዚህ መሃል የዩቱብ ቢዝነስ አንደኛው ነው፡፡ በመረጃ ቴክኖሎጂው ዘርፍ የረጅም ዓመታት ልምድ ያለው አዱኛ በቀለ ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የዩቱብ ላይ ንግድ አጀማመር እና ማወቅ ስለሚገቡ ነገሮች ምጥን ቆይታ አድርጓል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5522840.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5522840.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 30 Jul 2020 02:03:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የቴክኖሎጂው ዘርፍ ለብዙዎች የስራ ዕድል እየፈጠረ ነው፡፡ ከእነዚህ መሃል የዩቱብ ቢዝነስ አንደኛው ነው፡፡ በመረጃ ቴክኖሎጂው ዘርፍ የረጅም ዓመታት ልምድ ያለው አዱኛ በቀለ ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የዩቱብ ላይ ንግድ አጀማመር እና ማወቅ ስለሚገቡ ነገሮች ምጥን ቆይታ አድርጓል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:10:41</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/29/e7d29d9a-7ac2-466d-adb0-8ed7afc15c08_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3938304" />
</item><item>
            <title>ከ70 በመቶ በላይ የሚሆኑት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ከአዲስ አበባ ናቸው- የጤና ሚኒስተር - ጁላይ 25, 2020</title>
            <description>የጤና ሚኒስተር የኮሚኒኬሽን ሃላፊ ዶ ር ተገኔ ረጋሳ  የኮቪድ19 ስርጭት በአዲስ አበባ ብቻ 70.5 ደርሷል ሲሉ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል፡፡በአጠቃላይ እያጨመረ ስላለው የኮቪድ 19 ስርጭት እና የመከላከል ሁኔታ ኤደን ገረመው አነጋግራቸዋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5517344.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5517344.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 25 Jul 2020 16:35:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የጤና ሚኒስተር የኮሚኒኬሽን ሃላፊ ዶ ር ተገኔ ረጋሳ  የኮቪድ19 ስርጭት በአዲስ አበባ ብቻ 70.5 ደርሷል ሲሉ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል፡፡በአጠቃላይ እያጨመረ ስላለው የኮቪድ 19 ስርጭት እና የመከላከል ሁኔታ ኤደን ገረመው አነጋግራቸዋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:34</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Addis Ababa, Ministry of Health, Covid-19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/25/83c762a1-dddd-4c75-9e1c-608ea32238e5_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1314816" />
</item><item>
            <title>በአሁኑ ሰዓት ከ10 ሺ በላይ ሰዎች የእኛን ሰብዓዊ ድጋፍ ይሻሉ - ያሬድ ሹመቴ - ጁላይ 25, 2020</title>
            <description>ባለፉት ሳምንታት በነብሩ ሁከቶች ሳቢያ ብዙዎች ከመኖሪያ ቤት ተፈናቅለው ንብረታቸውንም በማጣት አስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍን ይሻሉ፡፡ ጥምረት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሃገር ፍቅር ትያትር ቤት ግቢ ውስጥ በመገኘት የቁሳቁስ ድጋፎችን ለማሰባሰብ ጥሪ አድርጓል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5517087.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5517087.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 25 Jul 2020 02:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ባለፉት ሳምንታት በነብሩ ሁከቶች ሳቢያ ብዙዎች ከመኖሪያ ቤት ተፈናቅለው ንብረታቸውንም በማጣት አስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍን ይሻሉ፡፡ ጥምረት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሃገር ፍቅር ትያትር ቤት ግቢ ውስጥ በመገኘት የቁሳቁስ ድጋፎችን ለማሰባሰብ ጥሪ አድርጓል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:52</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Internal Displacement, humanitarian action, youth involvment, Hager Fiker Theater, Yared Shumete</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/25/f116d913-a0e4-4338-8306-ab16722f930a_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2162688" />
</item><item>
            <title>ጉንፋን ወይስ ኮሮና? - ጁላይ 25, 2020</title>
            <description>ኮቪድ 19ን ከጉንፋን እና ከሌሎች የመተንፈሻ ችግሮች እንዴት መለየት ይቻላል? በአሜሪካ ሃገር በዊስኮንሲን ግዛት የሳምባ፣ እና የጽኑ ሕሙማን ስፔሻሊስት የሆኑትን ዶ/ር ይሄነው አለምን ኤደን ገረመው አነጋግራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5516804.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5516804.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 25 Jul 2020 02:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኮቪድ 19ን ከጉንፋን እና ከሌሎች የመተንፈሻ ችግሮች እንዴት መለየት ይቻላል? በአሜሪካ ሃገር በዊስኮንሲን ግዛት የሳምባ፣ እና የጽኑ ሕሙማን ስፔሻሊስት የሆኑትን ዶ/ር ይሄነው አለምን ኤደን ገረመው አነጋግራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19, Ask The Dr</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/24/bcbbdd40-b00b-4724-ae33-2b0e97ad0bfc_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1787904" />
</item><item>
            <title>በመጪው ነሃሴ ከኬኒያ ወደኢትዮጵያ በሚገባው አንበጣ ምክንያት እስከ 1 ሚሊየን ሰው ሊራብ ይችላል- ፋኦ - ጁላይ 25, 2020</title>
            <description>የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ)ባለፈው ሳምንት ያወጣው ሪፖርት፤ ደግሞ በቀጣዩ ነሃሴ ከኬኒያ ወደ ኢትዮጵያ የሚገባ የበርሃ አንበጣ በቶሎ በቁጥጥር ስር ካልዋለ ከ1 ሚሊየን በላይ የሚሆን ህዝብ ሊራብ እንድሚችል አመላክቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5516777.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5516777.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 25 Jul 2020 01:52:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ)ባለፈው ሳምንት ያወጣው ሪፖርት፤ ደግሞ በቀጣዩ ነሃሴ ከኬኒያ ወደ ኢትዮጵያ የሚገባ የበርሃ አንበጣ በቶሎ በቁጥጥር ስር ካልዋለ ከ1 ሚሊየን በላይ የሚሆን ህዝብ ሊራብ እንድሚችል አመላክቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:31</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, FAO, Locust in East Africa, Ministry of Agriculture</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/24/5e1d0121-0fd3-4828-bd94-d6231c1120e9_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1665024" />
</item><item>
            <title>በአዲስ አበባ ከ65,000 በላይ መምህራን የሚሳተፉበት የክረምት ጥናት መርሃግብር ተጀመረ - ጁላይ 25, 2020</title>
            <description>የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በኮቪድ 19 ሳቢያ ትምህርት አቋርጠው የተቀመጡ የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን ለማገዝ 65,000 የሚሆኑ በጎፍቃድኛ መምህራንን አስተባብሮ &apos;ት/ቤቴ በቤቴ&apos; የሚል የክረምት የጥናት መርሃግብር መጀመሩን አስታውቋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5516749.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5516749.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 25 Jul 2020 01:32:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በኮቪድ 19 ሳቢያ ትምህርት አቋርጠው የተቀመጡ የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን ለማገዝ 65,000 የሚሆኑ በጎፍቃድኛ መምህራንን አስተባብሮ &apos;ት/ቤቴ በቤቴ&apos; የሚል የክረምት የጥናት መርሃግብር መጀመሩን አስታውቋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:49</itunes:duration>
                <itunes:keywords>education, Addis Ababa Education bureau, volnteerism</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/24/8297c96e-a50a-4168-8d10-01b506f223c7_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1775616" />
</item><item>
            <title>ስለ ጸረ-ጥላቻ ንግግር መረብ ፣ ምጥን ቆይታ ከዮሐንስ ሞላ ጋር - ጁላይ 23, 2020</title>
            <description>የጸረ-ጥላቻ ንግግር መረብ የተሰኘ የበጎ ፈቃደኞች ስብስብ  ኢትዮጵያዊያን በሚያዘወትሯቸው የማህበራዊ መገናኛዎች ላይ መስመር የለቀቁ ናቸው ያላቸውን መረጃዎች በመንቀስ ርምጃ እንዲወሰድባቸው እያደረገ ስለመሆኑ ተሰምቷል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ስለ-ጸረ-ጥላቻ-ንግግር-መረብ-ምጥን-ቆይታ-ከዮሐንስ-ሞላ-ጋር-/5514138.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ስለ-ጸረ-ጥላቻ-ንግግር-መረብ-ምጥን-ቆይታ-ከዮሐንስ-ሞላ-ጋር-/5514138.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 23 Jul 2020 03:13:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary>የጸረ-ጥላቻ ንግግር መረብ የተሰኘ የበጎ ፈቃደኞች ስብስብ  ኢትዮጵያዊያን በሚያዘወትሯቸው የማህበራዊ መገናኛዎች ላይ መስመር የለቀቁ ናቸው ያላቸውን መረጃዎች በመንቀስ ርምጃ እንዲወሰድባቸው እያደረገ ስለመሆኑ ተሰምቷል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:10:06</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Youth, Hate speech</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/23/b190010e-ce57-4e90-a2ae-a0cf5623c227_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="3723264" />
</item><item>
            <title>&quot;ማስታወቂያዎቻችን እና የጥበብ ስራዎቻችን የሴቶችን ጥቃት የሚያበረታቱ ናቸው&quot; ወ/ሮ መዓዛ አክሊሉ - ጁላይ 21, 2020</title>
            <description>አፍሪካን ክርኤቲቭ ማይንድስ የተሰኘው ተቋም ከሰሞኑ ሴቶች በስነ ጽሁፍ ውስጥ የሚገለጹበትን አውድ ገመግሟል፡፡ የአፍሪካን ክርኤቲቭ ማይንድስ መስራች እና ዳይሬክተር ወ/ሮ መዓዛ አክሊሉ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር የነበራቸውን ቆይታ፤ ዘገባ ያድምጡ፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5510932.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5510932.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 21 Jul 2020 03:43:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>አፍሪካን ክርኤቲቭ ማይንድስ የተሰኘው ተቋም ከሰሞኑ ሴቶች በስነ ጽሁፍ ውስጥ የሚገለጹበትን አውድ ገመግሟል፡፡ የአፍሪካን ክርኤቲቭ ማይንድስ መስራች እና ዳይሬክተር ወ/ሮ መዓዛ አክሊሉ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር የነበራቸውን ቆይታ፤ ዘገባ ያድምጡ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:29</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, Gender advocacy, women in litrature, African Creative minds</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/21/c2d22877-f8ba-430c-b478-057106f5c6ee_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3127296" />
</item><item>
            <title>&quot;በቀጣይ ዓመት ተመራቂ እና ክ4ኛ ዓመት በላይ ያሉ ተማሪዎች ቀድመው ወደ ትምህርት ይመለሳሉ&quot;  ደቻሳ ጉርሙ - ጁላይ 17, 2020</title>
            <description>የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር ከጤና ሚኒስተር በሚወጣው መረጃን መሰረት በማድረግ ተማሪዎች በሁለት ዙር ወደ ዩኒቨርስቲዎች የመለሳሉ ብሏል፡፡ በቅድሚያ የሚገቡትም ተመራቂ እና ከ4ኛ ዓመት በላይ ያሉ ተማሪዎች ናቸው፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5507184.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5507184.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 17 Jul 2020 21:31:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር ከጤና ሚኒስተር በሚወጣው መረጃን መሰረት በማድረግ ተማሪዎች በሁለት ዙር ወደ ዩኒቨርስቲዎች የመለሳሉ ብሏል፡፡ በቅድሚያ የሚገቡትም ተመራቂ እና ከ4ኛ ዓመት በላይ ያሉ ተማሪዎች ናቸው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:45</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Youth, education, Covid-19, ministry of Science &amp;education, online learning</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/17/63d49a7c-44a5-4136-8647-ac20eb42c5c2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1382400" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ የድንገተኛ አደጋዎች ቅድመ ማስጠንቀቂያ አገልግሎት ሊጀመር ነው - ጁላይ 16, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ የሰላም በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ በሆነ መልኩ ሊከሰቱ የሚችሉ አደጋዎችን ቀድሞ ለኅብረተሰቡ ለማሳወቅ የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት ዝርጋታ እየጨረስኩ ነው ሲል አስታውቋል፡፡ ማስጠንቀቂያ ሲኖር በስልክ እንድሚላክ ተገልጿል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5505914.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5505914.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 16 Jul 2020 23:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ የሰላም በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ በሆነ መልኩ ሊከሰቱ የሚችሉ አደጋዎችን ቀድሞ ለኅብረተሰቡ ለማሳወቅ የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት ዝርጋታ እየጨረስኩ ነው ሲል አስታውቋል፡፡ ማስጠንቀቂያ ሲኖር በስልክ እንድሚላክ ተገልጿል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:53</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopian Ministry of Peace, Emergency alert system, natural disaster</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/16/13960146-7d94-4e39-bc01-e0f355e0b279_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1431552" />
</item><item>
            <title>የሕዳሴው ግድብን ለዓለም ማስተዋወቅ እየጣረች ያለች የኢትዮጵያ ወዳጅ- አና ሆይኒትዝካ - ጁላይ 16, 2020</title>
            <description>ለ 4 ዓመታት ኢትዮጵያ ኖራለች፡፡ ሁለተኛ ቤቴ ብላ በምትጠራት ሃገር ላይ የሕዳሴው ግድብ ሲያልቅ ትልቅ ለውጥ ያመጣል ብላ ታምናለች፡፡ በሙዝ ላይ በምትስላቸው ስዕሎች፣ በማህበራዊ ድረገጾቿ እና በተጋበዝችባቸው ሚዲያዎች ላይ ሁሉም ታነሳዋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5504501.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5504501.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 16 Jul 2020 01:38:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ለ 4 ዓመታት ኢትዮጵያ ኖራለች፡፡ ሁለተኛ ቤቴ ብላ በምትጠራት ሃገር ላይ የሕዳሴው ግድብ ሲያልቅ ትልቅ ለውጥ ያመጣል ብላ ታምናለች፡፡ በሙዝ ላይ በምትስላቸው ስዕሎች፣ በማህበራዊ ድረገጾቿ እና በተጋበዝችባቸው ሚዲያዎች ላይ ሁሉም ታነሳዋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:12</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, UK, GERD, Covid-19, Banana Art, Reach for Change, Social enterprises</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/15/a179367c-c146-4af1-97e5-decdc7eba47b_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1548288" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያዊው ገብረእግዚአብሔር ገብረ ለሃርማን ጄምነር ሽልማት እጩ ሆነ - ጁላይ 16, 2020</title>
            <description>በ1977 ድርቅ ወላጆቹን ያጣው ገ/እግዚአብሔር ገብረ በመቀሌ ኤስ.ኦ.ኤስ የሕጻናት መንደር ውስጥ ነው ያደገው፡፡ የሃርቫርድ ዩኒቨርስቲ ምሩቅ ሲሆን የኢትዮጵያ ህጻናት እንዲማሩ ለሚያደርገው አበርክቶት ለሽልማት እጩ ሆኗል፡፡ ቆይታውን ያዳምጡ፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5504481.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5504481.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 16 Jul 2020 01:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በ1977 ድርቅ ወላጆቹን ያጣው ገ/እግዚአብሔር ገብረ በመቀሌ ኤስ.ኦ.ኤስ የሕጻናት መንደር ውስጥ ነው ያደገው፡፡ የሃርቫርድ ዩኒቨርስቲ ምሩቅ ሲሆን የኢትዮጵያ ህጻናት እንዲማሩ ለሚያደርገው አበርክቶት ለሽልማት እጩ ሆኗል፡፡ ቆይታውን ያዳምጡ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:32</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopians in USA, SOS, Herman Gimener Award</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/15/96baef23-8e9e-495f-8169-95452e9fe66a_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1671168" />
</item><item>
            <title>ባለፉት ሶስት ዓመታት 4.5 ሚሊየን ህጻናት ለኩፍኝ ተጋልጠዋል ብለን እንገምታለን- ዶ/ር መሰረት ዘላለም - ጁላይ 15, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስተር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከሰሞኑ ለሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ባለፉት አራት ወራት በኢትዮጵያ ሁሉም ክልሎች የኩፍኝ በሽታ ወረርሽኝ መገኘቱን አስታውቀዋል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስተር መስሪያ ቤቱ የእናቶች እና ሕጻናት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር መሰረት ዘላለምን አነጋገራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5502927.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5502927.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 15 Jul 2020 01:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስተር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከሰሞኑ ለሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ባለፉት አራት ወራት በኢትዮጵያ ሁሉም ክልሎች የኩፍኝ በሽታ ወረርሽኝ መገኘቱን አስታውቀዋል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስተር መስሪያ ቤቱ የእናቶች እና ሕጻናት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር መሰረት ዘላለምን አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:11</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Ministry of Health, Measles, Pandemic</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/14/66d29b70-1e93-41d1-9451-c494fd99d8de_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1910784" />
</item><item>
            <title>የብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ የሙከራ መርሃግብር መጀመሩን የሰላም ሚኒስተር ይፋ አደረገ - ጁላይ 15, 2020</title>
            <description>የሰላም ሚኒስተር የብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ መርሃግብር በመላው ሃገሪቱ በተግባር ላይ ከማዋሉ በፊት ለስምንት ወራት የሚቆይ የሙከራ እና የስልጠና ፕሮግራም መጀመሩን ከሳምንታት በፊት ይፋ አድርጓል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስተር መስሪያቤቱ አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5502920.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5502920.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 15 Jul 2020 00:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የሰላም ሚኒስተር የብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ መርሃግብር በመላው ሃገሪቱ በተግባር ላይ ከማዋሉ በፊት ለስምንት ወራት የሚቆይ የሙከራ እና የስልጠና ፕሮግራም መጀመሩን ከሳምንታት በፊት ይፋ አድርጓል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስተር መስሪያቤቱ አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:10</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/14/eda912fa-de9f-45ea-8bc7-76a70a24c6f8_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1904640" />
</item><item>
            <title>በደቡብ ኢትዮጵያ የፆታ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶችና ህፃናት ፍትህ ይፈልጋሉ - ጁላይ 10, 2020</title>
            <description>[Intro] የኮሮና ቫይረስ ስርጭት መዛመትን ተከትሎ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶች ማሻቀብ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኗል። በቤት ውስጥ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶች መባባስ እንዳለ ሆኖ ኢትዮጵያ ውስጥ ከኖሩት ጎጂ ባህላዊ ልማዶች መሃል የሆኑት ጠለፋና በለጋ እድሜ የሚፈፀሙ ጋብቻዎችም በደቡብ ክልል በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ መሆናቸውን የክልሉ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ አልማዝ ከፍታው ገልፀዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5497361.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5497361.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 10 Jul 2020 13:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>[Intro] የኮሮና ቫይረስ ስርጭት መዛመትን ተከትሎ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶች ማሻቀብ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኗል። በቤት ውስጥ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶች መባባስ እንዳለ ሆኖ ኢትዮጵያ ውስጥ ከኖሩት ጎጂ ባህላዊ ልማዶች መሃል የሆኑት ጠለፋና በለጋ እድሜ የሚፈፀሙ ጋብቻዎችም በደቡብ ክልል በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ መሆናቸውን የክልሉ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ አልማዝ ከፍታው ገልፀዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:31</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/10/0ee3267b-f3fe-4ed4-8c21-8a5d69f0bad9_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3508224" />
</item><item>
            <title>&quot;ከፍተኛ ግጭት በነበረባቸው ከተሞች ላይ የምንወስደውን የኮቪድ 19 የናሙና ምርመራ ቁጥር ልንጨምር ነው&quot; ዶ/ር ተገኔ ረጋሳ - ጁላይ 08, 2020</title>
            <description>ከሃጫሉ ሁንዴሳ ህልፈት በኋላ በነበረው ከፍተኛ የሆን ግጭት እና የተቃውሞ ስልፍ ሳቢያ በመጪዎቹ ሳምንታት ውስጥ የኮቪድ 19 ተጠቂዎች ቁጥር የጨምራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የጤና ሚኒስተር አስታወቀ፡፡ በነበረው አለመረጋጋት የኮሮና ምርመራው ከግማሽ በላይ ቀንሶ የነበረ መሆኑን ጠቁሞ አሁን የምርመራ ቁጥሩን በተለይም ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች ጨምሮ ለመስራት መወሰኑን አስታውቋል፡፡ የሚኒስተር መ/ቤቱን የኮሚኒኬሽን ሃላፊ ዶ/ር ተገኔ ረጋሳን ኤደን ገረመው አነጋግራቸዋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5494418.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5494418.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 08 Jul 2020 15:00:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከሃጫሉ ሁንዴሳ ህልፈት በኋላ በነበረው ከፍተኛ የሆን ግጭት እና የተቃውሞ ስልፍ ሳቢያ በመጪዎቹ ሳምንታት ውስጥ የኮቪድ 19 ተጠቂዎች ቁጥር የጨምራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የጤና ሚኒስተር አስታወቀ፡፡ በነበረው አለመረጋጋት የኮሮና ምርመራው ከግማሽ በላይ ቀንሶ የነበረ መሆኑን ጠቁሞ አሁን የምርመራ ቁጥሩን በተለይም ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች ጨምሮ ለመስራት መወሰኑን አስታውቋል፡፡ የሚኒስተር መ/ቤቱን የኮሚኒኬሽን ሃላፊ ዶ/ር ተገኔ ረጋሳን ኤደን ገረመው አነጋግራቸዋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:02</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Oromo Protest, hachalu hundessa, Ministry of Health, Covid-19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/07/08/0df45f2d-f2ab-486c-b4d2-b19711672558_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1855488" />
</item><item>
            <title>&quot;ጾታዊ ጥቃትን በተመለከተ የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ከትርጓሜ ጀምሮ ብዙ ክፍተት አለው&quot; ወ/ት ሌንሳ ቢየና - ጁን 27, 2020</title>
            <description>ባለፉት ሳምታት ጾታዊ ጥቃትን የሚፈጽሙ ሰዎች ላይ የቅጣት ሕጉ እንዲጠብቅ የሚጠይቅ ዝም አልልም የሚል የማሕበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ ኤደን ገረመው በዚህ ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ ሴቶች ማሕበር ስራአስፈጻሚ ዳይሬክተር የሆኑትን ወ/ት ሌንሳ ቢየናን ከሕግ አንጻር ያለው ክፍተት ምን ይመስላል? ሕጉስ በምን መልኩ ነው መሻሻል ያለበት? ስትል ጠይቃለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5480099.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5480099.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 27 Jun 2020 22:35:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ባለፉት ሳምታት ጾታዊ ጥቃትን የሚፈጽሙ ሰዎች ላይ የቅጣት ሕጉ እንዲጠብቅ የሚጠይቅ ዝም አልልም የሚል የማሕበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ ኤደን ገረመው በዚህ ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ ሴቶች ማሕበር ስራአስፈጻሚ ዳይሬክተር የሆኑትን ወ/ት ሌንሳ ቢየናን ከሕግ አንጻር ያለው ክፍተት ምን ይመስላል? ሕጉስ በምን መልኩ ነው መሻሻል ያለበት? ስትል ጠይቃለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:11</itunes:duration>
                <itunes:keywords>equality, Gender right, Ethiopian Women LawyerAssocian</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/27/19dff36a-01de-4add-b283-c27983bf38b5_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1910784" />
</item><item>
            <title>&apos;ሁሌም ስራ የምሰራው ዓለም አቀፉን ደረጃ ተከትዬ ነው&apos;- ማሕሌት አፈወርቅ ማፊ - ጁን 25, 2020</title>
            <description>ማሕሌት አፈወርቅ ማፊ፣ &apos;ማፊ ማፊ&apos; በሚለው የልብስ ዲዛይኗ ትታወቃለች፡፡ ማፊ በኒውዮርክ በፓሪስ፣ በበርሊን እና በተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት ስራዎቿ የታዩላት ዓለም አቀፍ ዲዛይነር ናት፡፡ አሁን ላይ ከኮቪድ19 ተከተሎ የፊት መሸፈኛ ጭምብል እያመረተች ትገኛለች፡፡ ከኤደን ገረመው ጋር የነበራት ቆይታ እንደሚከተለው ተሰናድቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/mahelet-afework-mafi-mafi-design/5477136.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/mahelet-afework-mafi-mafi-design/5477136.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 25 Jun 2020 16:44:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ማሕሌት አፈወርቅ ማፊ፣ &apos;ማፊ ማፊ&apos; በሚለው የልብስ ዲዛይኗ ትታወቃለች፡፡ ማፊ በኒውዮርክ በፓሪስ፣ በበርሊን እና በተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት ስራዎቿ የታዩላት ዓለም አቀፍ ዲዛይነር ናት፡፡ አሁን ላይ ከኮቪድ19 ተከተሎ የፊት መሸፈኛ ጭምብል እያመረተች ትገኛለች፡፡ ከኤደን ገረመው ጋር የነበራት ቆይታ እንደሚከተለው ተሰናድቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:11</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19, Mafi Mafi, Creative design, Gender empowerment, young Entrepreneurship</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/25/3ddc51e8-9f6e-4531-aff8-a760294268fc_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2648064" />
</item><item>
            <title>ማስተርካርድ ፋውንዴሽን ለአስራ አንድ የንግድ ተቋማት የ3.2 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ - ጁን 23, 2020</title>
            <description>ማስተርካርድ ፋንዴሽን ከኮቪድ 19 ምክንያት ሊዘጉ ለደረሱ 11 አነስተኛ እና መሃከለኛ ደረጃ አምራቾች የአገልግሎት ዘርፋቸውን በመቀየር፤ ለኮቪድ 19 መከላከያ የሚሆኑ ጭምብሎች ለህክምና ባለሞያዎች እና ለሕብረተሰቡ እንዲያመርቱ  የ3.2 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የማስተርካርድ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር አቶ አለማየሁ ኮንዴ እና የካባና ሌዘር መስራች እና ስራ አስኪያጅ ሰምሃል ጉሽ ጋር ቆይታ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5473046.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5473046.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 23 Jun 2020 00:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ማስተርካርድ ፋንዴሽን ከኮቪድ 19 ምክንያት ሊዘጉ ለደረሱ 11 አነስተኛ እና መሃከለኛ ደረጃ አምራቾች የአገልግሎት ዘርፋቸውን በመቀየር፤ ለኮቪድ 19 መከላከያ የሚሆኑ ጭምብሎች ለህክምና ባለሞያዎች እና ለሕብረተሰቡ እንዲያመርቱ  የ3.2 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የማስተርካርድ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር አቶ አለማየሁ ኮንዴ እና የካባና ሌዘር መስራች እና ስራ አስኪያጅ ሰምሃል ጉሽ ጋር ቆይታ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:10</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19, Youth Employment, MAstercard foundation Ehtiopia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/22/64a5e209-a181-41d8-bafa-38621731eff6_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1904640" />
</item><item>
            <title>የአባቶች ቀን ትዝታ - ጁን 22, 2020</title>
            <description>ዛሬ የአባቶች ቀን ነው፡፡ አባትነት እምነት ነው፡፡ በጋቢና መሰናዶችን አባቶቻቸሁ በሕይወታቹ ላይ ምን አይነት አሻራ አሳርፈዋል ስትል የአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጠይቃ ነበር፡፡ ከብዙ በጥቂቱ ተከታዩን ምላሽ አግኝታለች፡፡ ክብር ለአባቶች እያልን ተከታዩን ትሰሙት ዘንድ እንጋብዛለን፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5471652.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5471652.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 22 Jun 2020 01:29:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዛሬ የአባቶች ቀን ነው፡፡ አባትነት እምነት ነው፡፡ በጋቢና መሰናዶችን አባቶቻቸሁ በሕይወታቹ ላይ ምን አይነት አሻራ አሳርፈዋል ስትል የአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጠይቃ ነበር፡፡ ከብዙ በጥቂቱ ተከታዩን ምላሽ አግኝታለች፡፡ ክብር ለአባቶች እያልን ተከታዩን ትሰሙት ዘንድ እንጋብዛለን፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:38</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Fathers day</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/21/63756dec-6404-4f0d-a058-044492e57dda_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2076672" />
</item><item>
            <title>&apos;ይሄ ወቅት አንዳችን ለአንዳችን የምንኖርበት ነው&apos; መላከጸሃይ መሰለ - ጁን 22, 2020</title>
            <description>ከተለያዩ የሙያ ዘርፍ የተውጣጡ ወጣቶች የኔሰው የተሰኘ ተቋም መስርተው በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ኑሮ ለከበደባቸው የቤተሰብ አካላት የምግብ፣ የንጽሕና እና የፊት መሸፈኛ ጭምብል ያካተተ ጥቅል በአዲስ አበባ የተለያዩ ክፍለ ከተማዎች እያደርሱ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከቡድኑ የብራንድ/መለዮ ስራአስኪያጅ መላከጸሃይ መሰለ ጋር ቆይታ አድርጋ ተከታዩን አዘጋጅታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5471628.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5471628.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 22 Jun 2020 00:04:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከተለያዩ የሙያ ዘርፍ የተውጣጡ ወጣቶች የኔሰው የተሰኘ ተቋም መስርተው በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ኑሮ ለከበደባቸው የቤተሰብ አካላት የምግብ፣ የንጽሕና እና የፊት መሸፈኛ ጭምብል ያካተተ ጥቅል በአዲስ አበባ የተለያዩ ክፍለ ከተማዎች እያደርሱ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከቡድኑ የብራንድ/መለዮ ስራአስኪያጅ መላከጸሃይ መሰለ ጋር ቆይታ አድርጋ ተከታዩን አዘጋጅታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:19</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Volunteerism, COVID 19, Youth movement</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/21/d3435538-d307-443c-9f2b-f8f1b990db24_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1591296" />
</item><item>
            <title>&quot;ኮቪድ 19 ያባባሰው የሕጻናትን ጥቃት ሰምቼ ዝም አልልም&quot; - ጁን 17, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች እና ተጽእኖ ፈጣሪዎች &quot;ዝም አልልም&quot; በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና ማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሴቶችን እና የሕጻናትን ጾታዊ ጥቃት እየተቃወሙ ይገኛሉ፡፡ በአንጻሩ የአዲስ አበባ የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ቢሮም በከተማው ውስጥ ጾታዊ ጥቃቶች ከመፈጸማቸው በፊት ለመከላከል እየተንቀሳቀስኩ ነው ብሏል፡፡ ኤደን ገረመው ድምጻዊት ጸደኒያ ገብረማርቆስን እና የአዲስ አበባ ሴቶች እና ሕጻናት ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ አልማዝ አብርሃን አነጋገራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5466728.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5466728.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 17 Jun 2020 22:34:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች እና ተጽእኖ ፈጣሪዎች &quot;ዝም አልልም&quot; በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና ማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሴቶችን እና የሕጻናትን ጾታዊ ጥቃት እየተቃወሙ ይገኛሉ፡፡ በአንጻሩ የአዲስ አበባ የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ቢሮም በከተማው ውስጥ ጾታዊ ጥቃቶች ከመፈጸማቸው በፊት ለመከላከል እየተንቀሳቀስኩ ነው ብሏል፡፡ ኤደን ገረመው ድምጻዊት ጸደኒያ ገብረማርቆስን እና የአዲስ አበባ ሴቶች እና ሕጻናት ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ አልማዝ አብርሃን አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:55</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/17/0c29e3be-d014-4c47-a57a-9ee7fbea2eee_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2549760" />
</item><item>
            <title>ሳበኝ ሃሳባዊ መደብር ሲዳሰስ - ጁን 15, 2020</title>
            <description>ሳበኝ ሃሳባዊ መደብር ኢትዮጵያዊ የእደ ጥበብ፣ የፋሽን እና የስነ፟ጥበብ ውጤቶችን፤ ወደ ዓለም ዓቀፍ ገበያው እያቀረበ ያለ ተቋም ነው፡፡ ይህ መደብር ከ70 በላይ ለሆኑ የእደጥበብ ባለሞያዎችም ዓለም አቀፍ የገበያ ዕድልን እና የንግድ ምልክት/ብራንድ እንዲፈጥሩም በማገዙ ረገድ የራሱን ሚና እየተጫወተ ያለ ድርጀት ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከድርጅቱ የስትራቴጂ ስራአስኪያጅ አቶ አብርሃም መራሳ ቆይታ አድርጋ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5463722.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5463722.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 15 Jun 2020 22:38:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ሳበኝ ሃሳባዊ መደብር ኢትዮጵያዊ የእደ ጥበብ፣ የፋሽን እና የስነ፟ጥበብ ውጤቶችን፤ ወደ ዓለም ዓቀፍ ገበያው እያቀረበ ያለ ተቋም ነው፡፡ ይህ መደብር ከ70 በላይ ለሆኑ የእደጥበብ ባለሞያዎችም ዓለም አቀፍ የገበያ ዕድልን እና የንግድ ምልክት/ብራንድ እንዲፈጥሩም በማገዙ ረገድ የራሱን ሚና እየተጫወተ ያለ ድርጀት ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከድርጅቱ የስትራቴጂ ስራአስኪያጅ አቶ አብርሃም መራሳ ቆይታ አድርጋ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:43</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/15/f75184c9-d4cf-4752-b05b-18fd5defca86_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2107392" />
</item><item>
            <title>ሁለት የንግድ ቤታቸውን በቃጥሎ ያጡት ቤተሰቦች - ጁን 13, 2020</title>
            <description>የአፍሪካ አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድ ኢ- ሰብዓዊ አሟሟት ተከተሎ በተደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ በአሜሪካን ሃገር ሚኒሶታ ግዛት ሜኒያፖሊስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የቦሌ ሬስቶራንት ባለቤቶች ሁለት የንግድ ቤቶቻቸውን በቃጠሎ አጥተዋል፡፡ ይሁን እንጂ &quot;ምንም እንኳን የዘመናት የላባችን ውጤት በመውደሙ ሃዘን ቢሰማንም በምንም ዓይነት ግን ከሰው ሕይወት ጋር አይወዳደርም&quot; ይላሉ፡፡
ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የነበራቸውን ቆይታ ይከታተሉ፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5461539.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5461539.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 13 Jun 2020 18:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የአፍሪካ አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድ ኢ- ሰብዓዊ አሟሟት ተከተሎ በተደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ በአሜሪካን ሃገር ሚኒሶታ ግዛት ሜኒያፖሊስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የቦሌ ሬስቶራንት ባለቤቶች ሁለት የንግድ ቤቶቻቸውን በቃጠሎ አጥተዋል፡፡ ይሁን እንጂ &quot;ምንም እንኳን የዘመናት የላባችን ውጤት በመውደሙ ሃዘን ቢሰማንም በምንም ዓይነት ግን ከሰው ሕይወት ጋር አይወዳደርም&quot; ይላሉ፡፡
ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የነበራቸውን ቆይታ ይከታተሉ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:53</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ethiopians in america, BLM, Black Live Matter</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/13/62882811-8118-4392-8812-69fb104bbb71_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2537472" />
</item><item>
            <title>በኮቪድ ሳቢያ እየጨመረ የመጣው ያለእድሜ ጋብቻ ጉዳይ - ጁን 12, 2020</title>
            <description>የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ትምህርት ቤቶች ከተዘጉ በኋላ፥ የታዳጊ ሴቶች ያለዕድሜ ጋብቻ እና ጾታዊ ጥቃት ጨምሯል፡፡ በተለይም በቅርቡ የአማራ ክልል ያወጣው መረጃ ይህንኑ ያጠናከራል፡:  ይህንን በተመለከተ ጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ በሚል ዓላማ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማሕበር ባለፈው ቅዳሜ የድረገጽ ውይይት (ዌቢናር)አሰናድቶ ነበር፡፡  ኤደን ገረመው ውይይቱን ተከታተላ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/webinar-on-early-child-marriage-by-card/5460751.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/webinar-on-early-child-marriage-by-card/5460751.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 12 Jun 2020 23:18:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ትምህርት ቤቶች ከተዘጉ በኋላ፥ የታዳጊ ሴቶች ያለዕድሜ ጋብቻ እና ጾታዊ ጥቃት ጨምሯል፡፡ በተለይም በቅርቡ የአማራ ክልል ያወጣው መረጃ ይህንኑ ያጠናከራል፡:  ይህንን በተመለከተ ጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ በሚል ዓላማ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማሕበር ባለፈው ቅዳሜ የድረገጽ ውይይት (ዌቢናር)አሰናድቶ ነበር፡፡  ኤደን ገረመው ውይይቱን ተከታተላ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:52</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Amhara region, gender equality, gender violence, setaweet, Early  marriage, Feminist movement, CARD</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/12/7717db4c-e470-433a-8968-a58cf512b0c2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2899968" />
</item><item>
            <title>‘እነሆ ለልጆች’ - በኃይሉ ገ/እግዚአብሔር - ጁን 12, 2020</title>
            <description>ህፃናት በስነ-ምግባር ታንፀው አድገው ነገ በሀገራዊና በራሳቸው ጉዳይ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ከትምህርት ቤት በቀጥታ ከሚቀስሙት ትምህርት ባሻገር፣ ከመፃህፍት፣ ፊልሞችና ከመገናኛ ብዙሃን የሚያገኟቸው መልእክቶች ትልቅ ሚና አላቸው። በተለይ ታሪክን ለልጆች በማስተማርና ማህበራዊ እሴቶችን በማስተላለፍ ረገድ ደግሞ ተረቶች ትልቅ ቦታ ይሰጣቸዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5459945.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5459945.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 12 Jun 2020 06:38:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>ህፃናት በስነ-ምግባር ታንፀው አድገው ነገ በሀገራዊና በራሳቸው ጉዳይ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ከትምህርት ቤት በቀጥታ ከሚቀስሙት ትምህርት ባሻገር፣ ከመፃህፍት፣ ፊልሞችና ከመገናኛ ብዙሃን የሚያገኟቸው መልእክቶች ትልቅ ሚና አላቸው። በተለይ ታሪክን ለልጆች በማስተማርና ማህበራዊ እሴቶችን በማስተላለፍ ረገድ ደግሞ ተረቶች ትልቅ ቦታ ይሰጣቸዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:38</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/12/cd65afbe-71ad-4dc9-87c8-bac64ffdf778_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2813952" />
</item><item>
            <title>ገደብ የለሽ ፈጠራ እና አስተሳሰብ የተዋሃዱበት- ዘላን ማዕከል - ጁን 11, 2020</title>
            <description>ዘላን የፈጠራ እና የባህል ማዕከል በወጣት የፈጠራ ባለሞያዎች የተከፈተ እና ከ500 ሰዎች በላይ ማስተናገድ የሚችል ማዕከል ነው፡፡ ማዕከሉ ለአሁናዊ ወይም ኮንቴምፖራሪ ጥበብ ባለሞያዎች እና ለጀማሪ አርቲስቶች እድሉን በመስጠት ባህልን እና ጥበብን በመጠቀም ኢኮኖሚን ለማሳደግ ታልሞ የተከፈተ ነው፡፡ ኤደን ገረመው የማዕከሉን መስራች ሃና ሃይሌ ጋር ቆይታ አድርጋ ነበር እንድሚከተለው ይደመጣል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/zellan-creative-and-cultural-center-/5459120.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/zellan-creative-and-cultural-center-/5459120.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 11 Jun 2020 22:06:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዘላን የፈጠራ እና የባህል ማዕከል በወጣት የፈጠራ ባለሞያዎች የተከፈተ እና ከ500 ሰዎች በላይ ማስተናገድ የሚችል ማዕከል ነው፡፡ ማዕከሉ ለአሁናዊ ወይም ኮንቴምፖራሪ ጥበብ ባለሞያዎች እና ለጀማሪ አርቲስቶች እድሉን በመስጠት ባህልን እና ጥበብን በመጠቀም ኢኮኖሚን ለማሳደግ ታልሞ የተከፈተ ነው፡፡ ኤደን ገረመው የማዕከሉን መስራች ሃና ሃይሌ ጋር ቆይታ አድርጋ ነበር እንድሚከተለው ይደመጣል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:14</itunes:duration>
                <itunes:keywords>culture, Creative art</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/11/fcfd65ff-eeeb-459c-a692-c2d6ee3cf286_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1560576" />
</item><item>
            <title>ለኮቪድ 19 ተጋልጠው እንደሆነ አስቀድሞ የሚናገር የስልክ መተግበሪያ የሰራው ወጣት - ጁን 06, 2020</title>
            <description>የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር አዳጋች ካደርጉት ነገሮች አንዱ በሽታው ምልክት የሚያሳየው ከ 14 ቀናት በኋላ መሆኑ ነው፡፡ ብሩክ ሃብቴ በቀላሉ በስልክ ላይ የሚጫን አፕልኬሽን/መተገበሪያ ሰርቷል፡፡ መተገበሪያው በኮሮና ቫይረስ ከተያዘ ወይም ምልክቱ እንዳለበት ከሚጠራጠር ሰው ጋር ተገናኝተው ከነበር ተጋላጭ ሆነዋል ሲል የጽሁፍ የማስጠንቀቂያ ይልካል፡፡ ኤደን ገረመው ከብሩክ ሃብቴ ጋር የነበራትን ቆይታ እንድሚከተለው ታቀርበዋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5452142.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5452142.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 06 Jun 2020 18:42:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር አዳጋች ካደርጉት ነገሮች አንዱ በሽታው ምልክት የሚያሳየው ከ 14 ቀናት በኋላ መሆኑ ነው፡፡ ብሩክ ሃብቴ በቀላሉ በስልክ ላይ የሚጫን አፕልኬሽን/መተገበሪያ ሰርቷል፡፡ መተገበሪያው በኮሮና ቫይረስ ከተያዘ ወይም ምልክቱ እንዳለበት ከሚጠራጠር ሰው ጋር ተገናኝተው ከነበር ተጋላጭ ሆነዋል ሲል የጽሁፍ የማስጠንቀቂያ ይልካል፡፡ ኤደን ገረመው ከብሩክ ሃብቴ ጋር የነበራትን ቆይታ እንድሚከተለው ታቀርበዋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:25</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19, Techonology, Covid-19 Tracer mobie app</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/06/cfb52f15-40c6-4823-af96-da8c378742e2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1259520" />
</item><item>
            <title>የከፍተኛ ትምሕርት እና ስልጠና ተማሪዎች፣ መምህራን ያለክፍያ በዲጂታል ላይብራሪ እንዲጠቀሙ ተወሰነ - ጁን 03, 2020</title>
            <description>የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስተር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመሆን ከ 80,000 በላይ የትምሕርት መርጃ መጽሃፍት እና ሞጁሎች ያሉበት የኦን ላይን ቤተ፟ መጻሕፍት ይፋ አድርጓል፡፡ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስተር ኮሚኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክትር አቶ ደቻሳ ጉርሙ ለአሜሪካ ድምጽ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5447015.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5447015.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 03 Jun 2020 03:10:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስተር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመሆን ከ 80,000 በላይ የትምሕርት መርጃ መጽሃፍት እና ሞጁሎች ያሉበት የኦን ላይን ቤተ፟ መጻሕፍት ይፋ አድርጓል፡፡ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስተር ኮሚኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክትር አቶ ደቻሳ ጉርሙ ለአሜሪካ ድምጽ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:58</itunes:duration>
                <itunes:keywords>technology, Covid-19, Higher education, e learning, Ministry of Science and Higher</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/03/9a87537c-da51-448c-8a1c-856d0e3c895f_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1462272" />
</item><item>
            <title>&quot;ጥቃትን ለማስቆም መጀመሪያ የታመመን ቤተሰብ ማከም አለብን&quot; ትእግስት ዋልተንጉስ - ጁን 03, 2020</title>
            <description>&quot;የሴቶች ጥቃትን ለማስቆም በየጊዜው በመገናኛ ብዙሃን ከመነጋገር እና ሕጋዊ ቅጣቶችን ከመበየን ባለፈ ቤተሰብ ላይ እና ያለፈ ታሪክን ማስተካከል ላይ መስራት አለብን&quot; ትላለች ትእግስት ዋልተንጉስ፤ የስነ ልቦና ሃኪም እና ቤተሰብን በማማከር ዙሪያ በሚያተኩረው &apos;የእርቅ ማዕድ&apos; የሬዲዮ ፕሮግራም አጋር መስራች ናት፡፡ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር አጭር ቆይታ አድርጋ ነበር፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/tigist-waltenigus-trauma-psychologist/5446547.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/tigist-waltenigus-trauma-psychologist/5446547.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 03 Jun 2020 00:37:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>&quot;የሴቶች ጥቃትን ለማስቆም በየጊዜው በመገናኛ ብዙሃን ከመነጋገር እና ሕጋዊ ቅጣቶችን ከመበየን ባለፈ ቤተሰብ ላይ እና ያለፈ ታሪክን ማስተካከል ላይ መስራት አለብን&quot; ትላለች ትእግስት ዋልተንጉስ፤ የስነ ልቦና ሃኪም እና ቤተሰብን በማማከር ዙሪያ በሚያተኩረው &apos;የእርቅ ማዕድ&apos; የሬዲዮ ፕሮግራም አጋር መስራች ናት፡፡ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር አጭር ቆይታ አድርጋ ነበር፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:01</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, family, social Psychology</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/02/4c66db60-1113-48d5-a219-cd09009dbce1_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2217984" />
</item><item>
            <title>በቴክኖሎጂ ሙያ ራሷን ያወጣች ኢትዮጵያዊት - ጁን 01, 2020</title>
            <description>በቴክኖሎጂ ሙያ ላይ የሚሰማሩ ሴቶች ቁጥር ከወንዶቹ ጋር ሲነፃፀር 26 በመቶ ብቻ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ ጥቁር ሴቶች 3 በመቶ ብቻ ናቸው። የዛሬዋ እንግዳችን እሴተ ስዩም ግን እጅግ በጣም ትንሽ ጥቁር ሴቶች በሚገኙበት በዚህ የሙያ ዘርፍ ውስጥ እራሷን አሳድጋ በአለማችን ግዙፍ ከሚባሉት የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች መሀከል፣ ማይክሮሶፍት ካምፓኒ ውስጥ በአመራርነት ታገለግላለች። ባልደረባችን ስመኝሽ የቆየ ከእሴተ ጋር ቆይታ አርጋለች።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/technology-women-microsoft/5444632.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/technology-women-microsoft/5444632.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 01 Jun 2020 21:23:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በቴክኖሎጂ ሙያ ላይ የሚሰማሩ ሴቶች ቁጥር ከወንዶቹ ጋር ሲነፃፀር 26 በመቶ ብቻ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ ጥቁር ሴቶች 3 በመቶ ብቻ ናቸው። የዛሬዋ እንግዳችን እሴተ ስዩም ግን እጅግ በጣም ትንሽ ጥቁር ሴቶች በሚገኙበት በዚህ የሙያ ዘርፍ ውስጥ እራሷን አሳድጋ በአለማችን ግዙፍ ከሚባሉት የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች መሀከል፣ ማይክሮሶፍት ካምፓኒ ውስጥ በአመራርነት ታገለግላለች። ባልደረባችን ስመኝሽ የቆየ ከእሴተ ጋር ቆይታ አርጋለች።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:59</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/06/01/ead2005b-a354-458b-8476-c1d4ce83fc3d_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2942976" />
</item><item>
            <title>ለትምሕርትና ለሕክምና ህንድ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ኮቪድ- 19 ያሳደረው ጫና - ሜይ 28, 2020</title>
            <description>በኮሮና ቫይረስ ምክኒያት በእንቅስቃቄ ላይ ገደብ ከተጣለ በኋላ በትምሕርት እና በሕክምና ምክኒያት ሕንድ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በየዕለቱ ተደራራቢ ችግር እየደረሰባቸው መሆኑን ገለፁ። 16 የሚሆኑ ተማሪዎች ፤ ከሙምባይ የሚደረግ ልዩ በረራ እንደሚኖር ሰምተው 36 ሰዓት በመኪና ተጉዘው ሲደርሱ፤ የተባለውን ባለማግኘታቸው ለከፍተኛ ችግር መዳረጋቸውን ተናግረዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5439612.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5439612.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 28 May 2020 21:05:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ጽዮን ግርማ</itunes:author>
                <itunes:summary>በኮሮና ቫይረስ ምክኒያት በእንቅስቃቄ ላይ ገደብ ከተጣለ በኋላ በትምሕርት እና በሕክምና ምክኒያት ሕንድ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በየዕለቱ ተደራራቢ ችግር እየደረሰባቸው መሆኑን ገለፁ። 16 የሚሆኑ ተማሪዎች ፤ ከሙምባይ የሚደረግ ልዩ በረራ እንደሚኖር ሰምተው 36 ሰዓት በመኪና ተጉዘው ሲደርሱ፤ የተባለውን ባለማግኘታቸው ለከፍተኛ ችግር መዳረጋቸውን ተናግረዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:54</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/28/53f919c8-190e-45bd-874b-5bdd88523648_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2543616" />
</item><item>
            <title>የደም ለጋሾች ቁጥር መሻሻል የደም ባንኩን ከስጋት አውጥቶታል - ሜይ 23, 2020</title>
            <description>በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት እጅጉን ተመናምኖ የነበረው የደም ለጋሾች ቁጥር መሻሻል እያሳየ መሆኑን የብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት አስታውቋል። በደም እጥረት ምክንያት በቀጠሮ የሚሠሩ ቀዶ ጥገናዎችን ሰርዘው የነበሩ የህክምና ተቋማትም በቂ ደም ማግኘት በመጀመራቸው ያ ቋረጧቸውን አገልግሎቶች መልሰው መስጠት ጀምረዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5432779.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5432779.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 23 May 2020 14:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት እጅጉን ተመናምኖ የነበረው የደም ለጋሾች ቁጥር መሻሻል እያሳየ መሆኑን የብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት አስታውቋል። በደም እጥረት ምክንያት በቀጠሮ የሚሠሩ ቀዶ ጥገናዎችን ሰርዘው የነበሩ የህክምና ተቋማትም በቂ ደም ማግኘት በመጀመራቸው ያ ቋረጧቸውን አገልግሎቶች መልሰው መስጠት ጀምረዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:08</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/23/d872cba0-aff9-483d-b19d-23c0def2267e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2998272" />
</item><item>
            <title>ከ40 በላይ የፎቶግራፍ ባለሞያዎች የጎዳና ተዳዳሪዎችን ለመደገፍ የተሳተፉበት ድረ ገጽ- ፕሪንትስ ፎር ኢትዮጵያ - ሜይ 21, 2020</title>
            <description>ከተመሰረተ ሶስት ሳምንታት ያሰቆጠረ ከ40 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የፎቶግራፍ አርቲስቶች እየተሳተፉበት ያለው &apos;ፕሪንትስ ፎር ኢትዮጵያ&apos;ገቢውን ሙሉ ለሙሉ ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ችገረኞችን ቢያንስ በቀን አንዴ ለመመገብ ይውላል፡፡ ከመስራቾቹ አንዷ የሆነችውን ገላኔ ዲሳሳ ከአሜርካ ድምጽ ጋር የነበራት ቆየታ በአጭሩ ተሰናድቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5430311.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5430311.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 21 May 2020 19:54:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከተመሰረተ ሶስት ሳምንታት ያሰቆጠረ ከ40 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የፎቶግራፍ አርቲስቶች እየተሳተፉበት ያለው &apos;ፕሪንትስ ፎር ኢትዮጵያ&apos;ገቢውን ሙሉ ለሙሉ ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ችገረኞችን ቢያንስ በቀን አንዴ ለመመገብ ይውላል፡፡ ከመስራቾቹ አንዷ የሆነችውን ገላኔ ዲሳሳ ከአሜርካ ድምጽ ጋር የነበራት ቆየታ በአጭሩ ተሰናድቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:17</itunes:duration>
                <itunes:keywords>photography, Covid-19, Print for Ethiopia, Temsalet Kitchen</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/21/c01af9dc-8bc4-47c5-8600-b780c1d38ec9_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1579008" />
</item><item>
            <title>በሆቴሎች ገበያ ማጣት ምከንያት ጦማቸውን የሚያደሩ የጎዳና ተዳዳሪዎችን የመመገብ ጥረት በተምሳሌት ኪችን - ሜይ 21, 2020</title>
            <description>ተምሳሌት ኪችን ሙሉ ለሙሉ በሴቶች የሚመራ እና የሚያገኘውን ትርፍ በሙሉ ሴቶችን ለማስተማር እና በንግድ እራሳቸውን እንዲችሉ ለማቋቋም የሚጠቀም ከ5 ዓመት በፊት የተመሰረተ ሬስቶራንት ነው፡፡ አሁን ላይ ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ላደረጉ ችግረኞች ምግብ የማብላት ፕሮግራም ጀምሯል፡፡ ከተምሳሌት ኪችን መስራቾች መሃከል አንዷ የሆነችውን ሳምራዊት ጴጥሮስን ከአሜሪካን ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋ ነበር፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/feeding-homeless-people-during-covid-19-pandemic/5430226.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/feeding-homeless-people-during-covid-19-pandemic/5430226.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 21 May 2020 19:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ተምሳሌት ኪችን ሙሉ ለሙሉ በሴቶች የሚመራ እና የሚያገኘውን ትርፍ በሙሉ ሴቶችን ለማስተማር እና በንግድ እራሳቸውን እንዲችሉ ለማቋቋም የሚጠቀም ከ5 ዓመት በፊት የተመሰረተ ሬስቶራንት ነው፡፡ አሁን ላይ ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ላደረጉ ችግረኞች ምግብ የማብላት ፕሮግራም ጀምሯል፡፡ ከተምሳሌት ኪችን መስራቾች መሃከል አንዷ የሆነችውን ሳምራዊት ጴጥሮስን ከአሜሪካን ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋ ነበር፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:44</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, photography, Covid-19, humanitarian act, Print for Ethiopia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/21/ad1c75c1-21fd-45b7-bce3-dcb7dc2c6408_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2113536" />
</item><item>
            <title>ከ1 ሚሊየን ሕዝብ በላይ በሚተዳደርበት ጭስ አልባ ኢንደስትሪ ላይ ኮቪድ 19 ያሳደረው ጫና - ሜይ 19, 2020</title>
            <description>ኮቪድ 19 በሆቴል ፣ በቱር ኦፕሬተሮች እና በአጠቃልይ በቱሪዝሙ ዘርፍ ከፍተኛ የሆነ ኪሳራ አሳድሯል፡፡ በአዲስ አበባ ባሉ ከ1 በላይ ኮከብ ሆቴሎች ብቻ ከየካቲት ወር ጀምሮ በየወሩ 35 ሚሊየን ዶላር ሃገሪቱ እያጣች ነው፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ከወርርሽኙ በኋላም ዘርፉ በቶሎ ቀድሞ ወደነበረበት ላይመለስ ይችላል የሚለው ሃሳብ ትልቅ ስጋትን ፈጥሯል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5426606.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5426606.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 19 May 2020 21:11:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኮቪድ 19 በሆቴል ፣ በቱር ኦፕሬተሮች እና በአጠቃልይ በቱሪዝሙ ዘርፍ ከፍተኛ የሆነ ኪሳራ አሳድሯል፡፡ በአዲስ አበባ ባሉ ከ1 በላይ ኮከብ ሆቴሎች ብቻ ከየካቲት ወር ጀምሮ በየወሩ 35 ሚሊየን ዶላር ሃገሪቱ እያጣች ነው፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ከወርርሽኙ በኋላም ዘርፉ በቶሎ ቀድሞ ወደነበረበት ላይመለስ ይችላል የሚለው ሃሳብ ትልቅ ስጋትን ፈጥሯል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:19</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19, Ethiopian Tourism</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/19/3c68a422-b27e-41be-8d7c-109b1984b735_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3434496" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያ በ50 ሚሊየን ዶላር ወጪ የሳተላይት መገጣጥሚያ ልትገነባ ነው - ሜይ 19, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያ ከመጪው ሃምሌ ወር ተጀምሮ በ 30 ወራት ውስጥ የሚጠናቀቅ የሳተላይ መገጣጠሚያ ፋብሪካ ለመገንባት ዝግጅቷን አጠናቃለች፡፡ ይህ ፕሮጀክት በፈረንሳይ መንግስት እና በአውሮፓ ሕብረት የገንዘብ ድጋፍ የሚሰራ ሲሆን ስለፕሮጀክቱ የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ እና ቲክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰለሞን በላይ ለአሜሪካን ድምጽ አስረድተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5426548.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5426548.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 19 May 2020 20:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ከመጪው ሃምሌ ወር ተጀምሮ በ 30 ወራት ውስጥ የሚጠናቀቅ የሳተላይ መገጣጠሚያ ፋብሪካ ለመገንባት ዝግጅቷን አጠናቃለች፡፡ ይህ ፕሮጀክት በፈረንሳይ መንግስት እና በአውሮፓ ሕብረት የገንዘብ ድጋፍ የሚሰራ ሲሆን ስለፕሮጀክቱ የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ እና ቲክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰለሞን በላይ ለአሜሪካን ድምጽ አስረድተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:01</itunes:duration>
                <itunes:keywords>science and techonology, Ethiopian Satellite</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/19/aa880acf-b3e6-4a10-b3cd-81892b1e3710_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1480704" />
</item><item>
            <title>በሮማናት አደባባይ የፈጠራ ስራውን ለመሞከር የሚያልመው ጣዕመ ተስፋዬ - ሜይ 18, 2020</title>
            <description>ጣዕመ ተስፋዬ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የበርካታ ፈጠራ ውጤቶች ባለቤት ነው። በአካባቢው የሚገኙ ችግሮችን ከሚያቀሉ ነባር ፈጠራዎች በተጨማሪ በቅርቡ ለተከሰተው የኮቪድ 19 ወረርሽ መከላከያ የሚሆኑ የፈጠራ ስራዎችን ለማገባደድ እየጣረ ይገኛል። የሙከራ ጊዜያቸውን ከሚጠብቁ የፈጠራ ስራዎቹ አንዱ ተዋስ ማስወገጃ ሳጥን ( Disinfection booth)ነው። ይህ የፈጠራ ስራው ሲጠናቀቅ በመቀሌ ሮማናት አደባባይ እንዲሞከር እንደሚፈልግም ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ተናግሯል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/በሮማናት-አደባባይ-የፈጠራ-ስራውን-ለመሞከር-የሚያልመው-ጣዕመ-ተስፋዬ-/5423679.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/በሮማናት-አደባባይ-የፈጠራ-ስራውን-ለመሞከር-የሚያልመው-ጣዕመ-ተስፋዬ-/5423679.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 18 May 2020 00:15:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሙሉጌታ አጽብሃ</itunes:author>
                <itunes:summary>ጣዕመ ተስፋዬ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የበርካታ ፈጠራ ውጤቶች ባለቤት ነው። በአካባቢው የሚገኙ ችግሮችን ከሚያቀሉ ነባር ፈጠራዎች በተጨማሪ በቅርቡ ለተከሰተው የኮቪድ 19 ወረርሽ መከላከያ የሚሆኑ የፈጠራ ስራዎችን ለማገባደድ እየጣረ ይገኛል። የሙከራ ጊዜያቸውን ከሚጠብቁ የፈጠራ ስራዎቹ አንዱ ተዋስ ማስወገጃ ሳጥን ( Disinfection booth)ነው። ይህ የፈጠራ ስራው ሲጠናቀቅ በመቀሌ ሮማናት አደባባይ እንዲሞከር እንደሚፈልግም ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ተናግሯል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:30</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/17/8842e67f-0076-4cd2-bf38-d9212f32a340_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2027520" />
</item><item>
            <title>&quot;ይሄን ወቅት በበጎ ካየነው እራሳችንን እንድናንጽ ብዙ መልካም ነገሮችን ይዟል&quot; ዮፍታሄ ማንያዘዋል - ሜይ 13, 2020</title>
            <description>የክሁል ማዕከል መስራች የሕይወት ክህሎት እና የዮጋ አሰልጣኝ እንዲሁም የሰብዓዊ ምሕንድስና ፖድካስት አዘጋጅ ዮፍታሄ ማን ያዘዋል ማሕበራዊ ፈቅቅታን በምንተገብርበት ሰዓት ወደ ውስጣችን በመመልከት እራሳችንን መለወጥ እንችላለን ይላል፡፡ ሰባት ነጥቦችንም አንስቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/yoftahe-manyazewal-on-self-engineering-during-covid-19/5418504.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/yoftahe-manyazewal-on-self-engineering-during-covid-19/5418504.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 13 May 2020 22:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የክሁል ማዕከል መስራች የሕይወት ክህሎት እና የዮጋ አሰልጣኝ እንዲሁም የሰብዓዊ ምሕንድስና ፖድካስት አዘጋጅ ዮፍታሄ ማን ያዘዋል ማሕበራዊ ፈቅቅታን በምንተገብርበት ሰዓት ወደ ውስጣችን በመመልከት እራሳችንን መለወጥ እንችላለን ይላል፡፡ ሰባት ነጥቦችንም አንስቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:12</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19, Self development, Social Distancing</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/13/775ec041-7572-4d31-afb9-f185e40e674f_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2285568" />
</item><item>
            <title>ሰብዓዊ ድጋፍ በኮቪድ 19 ለተጎዱ ቤተሰቦች በጉርድ ሾላ ልጆች - ሜይ 11, 2020</title>
            <description>እና ኮቪድ 19 ስርጭትን ለመከላከል በሚደረጉ ማሕበራዊ መራራቆች እና በተዘጉ የንግድ እና የተለያዩ የስራ ቦታዎች ሳቢያ በከተማ የሚኖሩ ብዙዎች ለችግር እየተጋለጡ ይገኛሉ፡፡ ይህን ችግር ለመቅረፍ በአዲስ አበባ የሚገኙ ወጣቶች በማሕበራዊ ሚዲያ ላይ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጋ ገንዘብ በማሰባሰብ በአካባቢያቸው የሚገኙ ችግረኛ ቤተሰቦችን ለመርዳት ተንቀሳቅሰዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-younge-pople-helping-the-needy-/5415120.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-younge-pople-helping-the-needy-/5415120.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 11 May 2020 20:23:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>እና ኮቪድ 19 ስርጭትን ለመከላከል በሚደረጉ ማሕበራዊ መራራቆች እና በተዘጉ የንግድ እና የተለያዩ የስራ ቦታዎች ሳቢያ በከተማ የሚኖሩ ብዙዎች ለችግር እየተጋለጡ ይገኛሉ፡፡ ይህን ችግር ለመቅረፍ በአዲስ አበባ የሚገኙ ወጣቶች በማሕበራዊ ሚዲያ ላይ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጋ ገንዘብ በማሰባሰብ በአካባቢያቸው የሚገኙ ችግረኛ ቤተሰቦችን ለመርዳት ተንቀሳቅሰዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:26</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/11/27545a7e-74e4-46c6-8879-8a6aae2ca361_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2371584" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ በቀጣይ ግንቦት ወር 21ሺ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ሊጠቁ ይችላሉ - ሜይ 07, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ በመጪው ግንቦት ወር ከ 21 ሺ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርሰባቸው እንደሚችል የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገልጿል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም 19 ሺ ያህሉ ከመኖሪያቸው ሊፈናቀሉ ይችላሉም ተብሏል፡፡ የብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ደበበ ዘውዴ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/more-than-21-thousand-people-are-expected-to-be-affected-by-flood-and-in-Ethiopia-by-the-month-of-may/5410477.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/more-than-21-thousand-people-are-expected-to-be-affected-by-flood-and-in-Ethiopia-by-the-month-of-may/5410477.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 07 May 2020 23:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ በመጪው ግንቦት ወር ከ 21 ሺ በላይ ዜጎች የጎርፍ አደጋ ሊደርሰባቸው እንደሚችል የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገልጿል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም 19 ሺ ያህሉ ከመኖሪያቸው ሊፈናቀሉ ይችላሉም ተብሏል፡፡ የብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ደበበ ዘውዴ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:01</itunes:duration>
                <itunes:keywords>flood, hunger</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/07/944d6ce3-0278-4aee-8c46-cb97b5b24234_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2217984" />
</item><item>
            <title>“በምዕራብ አፍሪካ የምግብ እጥረት ይገጥማል” - ተመድ - ሜይ 07, 2020</title>
            <description>የሀምሌና ነሀሴ ወራት በሚካሄደው መጪው የእርሻ ወቅት የምግብ ክምችት አናሳ መሆኑን ተከትሎ፣ በምዕራብ አፍሪካ የሚኖሩ ከ21 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የምግብ እጥረት እንደሚያጋጥማቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ገምቷል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/covid-wfp-west-africa-5-6-2020/5408990.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/covid-wfp-west-africa-5-6-2020/5408990.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 07 May 2020 01:18:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>የሀምሌና ነሀሴ ወራት በሚካሄደው መጪው የእርሻ ወቅት የምግብ ክምችት አናሳ መሆኑን ተከትሎ፣ በምዕራብ አፍሪካ የሚኖሩ ከ21 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የምግብ እጥረት እንደሚያጋጥማቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ገምቷል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:02:08</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/06/898c69eb-253a-436d-8149-239b99327414_original.mp3" type="audio/mpeg" length="786432" />
</item><item>
            <title>ህፃናትን ቋንቋ ማስተማሪያ መተግበሪያ (አፕ) - ሜይ 07, 2020</title>
            <description>ዓለማችንን በአስጨነቀው የኮሮናቫይረስ ምክንያት የዓለም መንግሥታት ሰዎች ከቤታቸው እንዳይወጡ እገዳ ጥለዋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/learining-mobile-app-for-children-5-6-2020/5408975.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/learining-mobile-app-for-children-5-6-2020/5408975.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 07 May 2020 01:06:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>ዓለማችንን በአስጨነቀው የኮሮናቫይረስ ምክንያት የዓለም መንግሥታት ሰዎች ከቤታቸው እንዳይወጡ እገዳ ጥለዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:27</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/06/646e3c8a-3d22-46cb-8c2f-e032a43ea42f_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1640448" />
</item><item>
            <title>ውይይት | የኮቪድ19 ስርጭትን ለመግታት የበጎ-ፈቃደኞች ሚና ሲመዘን - ሜይ 05, 2020</title>
            <description>ለጋቢና ውይይት አምድ የተመረጠው ርዕሰ ጉዳይ የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመቆጣጠር እየተደረገ ባለው ትግል ውስጥ የወጣቶች የበጎ -ፈቃድ ምላሽ የሚመለከት ነው። ዐበይት እንቅስቃሴዎችን ያነሳሱት፣ ለወደፊቱ ሊወሰዱ የሚገባቸውን ርምጃዎችም የጠቆሙት ተወያዮቻችን  በደዲ ሸንተማ፣አክመል ሽፋ፣ጂኔኑስ ፈቃዱ ናቸው።ውይይቱን የመራው ናኮር መልካ ነው።ውይይቱን እንድታዳምጡ ጋብዘናል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ውይይት-የኮቪድ19-ስርጭትን-ለመግታት-የበጎ-ፈቃደኞች-ሚና-ሲመዘን/5404986.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ውይይት-የኮቪድ19-ስርጭትን-ለመግታት-የበጎ-ፈቃደኞች-ሚና-ሲመዘን/5404986.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 05 May 2020 00:43:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ናኮር መልካ</itunes:author>
                <itunes:summary>ለጋቢና ውይይት አምድ የተመረጠው ርዕሰ ጉዳይ የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመቆጣጠር እየተደረገ ባለው ትግል ውስጥ የወጣቶች የበጎ -ፈቃድ ምላሽ የሚመለከት ነው። ዐበይት እንቅስቃሴዎችን ያነሳሱት፣ ለወደፊቱ ሊወሰዱ የሚገባቸውን ርምጃዎችም የጠቆሙት ተወያዮቻችን  በደዲ ሸንተማ፣አክመል ሽፋ፣ጂኔኑስ ፈቃዱ ናቸው።ውይይቱን የመራው ናኮር መልካ ነው።ውይይቱን እንድታዳምጡ ጋብዘናል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:13:47</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/04/152b77a3-de10-4207-9365-c9753efb3c7c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="5081088" />
</item><item>
            <title>በጎ ፈቃደኞች ለኤርትራዊያን ስደተኞች እገዛ እያደረጉ ነው - ሜይ 02, 2020</title>
            <description>በመቀሌ ከተማ የሚኖሩ ኤርትራውያን በመሰባሰብ  በስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች እንዲሁም በሌሎች ስፍራዎች የሚገኙ ወገኖቻቸውን ለመርዳት እየተንቀሳቀሱ ነው።ከሰሞኑም የኮቪድ 19 ቫይረስን ለመከላከል የሚጋለግሉ ቁሳቁሶች ድጋፍ  እያደረጉ ይገኛሉ:</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/በጎ-ፈቃደኞች-ለኤርትራዊያን-ስደተኞች-እገዛ-እያደረጉ-ነው/5401703.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/በጎ-ፈቃደኞች-ለኤርትራዊያን-ስደተኞች-እገዛ-እያደረጉ-ነው/5401703.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 02 May 2020 02:07:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሙሉጌታ አጽብሃ</itunes:author>
                <itunes:summary>በመቀሌ ከተማ የሚኖሩ ኤርትራውያን በመሰባሰብ  በስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች እንዲሁም በሌሎች ስፍራዎች የሚገኙ ወገኖቻቸውን ለመርዳት እየተንቀሳቀሱ ነው።ከሰሞኑም የኮቪድ 19 ቫይረስን ለመከላከል የሚጋለግሉ ቁሳቁሶች ድጋፍ  እያደረጉ ይገኛሉ:</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:11</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, refugees, COVID19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/05/01/3d193f08-def9-4b9b-9272-f7b23de4498d_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2279424" />
</item><item>
            <title>«(መንግስት)አስቸኳይ  የኢኮኖሚ ዕቅድ አውጥቶ ማስፈጸም ያለበት ይመስለኛል» ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገዳ - ኤፕሪል 30, 2020</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/አስቸኳይ-የኢኮኖሚ-አዋጅ-የሚያስፈልግ-ይመስለኛል-ፕሮፌሰር-ዓለማየሁ-ገዳ-/5398572.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/አስቸኳይ-የኢኮኖሚ-አዋጅ-የሚያስፈልግ-ይመስለኛል-ፕሮፌሰር-ዓለማየሁ-ገዳ-/5398572.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 30 Apr 2020 05:35:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:12:33</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia Economy</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/30/57f22929-8904-429d-b81b-a5c9ed1f9324_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4626432" />
</item><item>
            <title>«የሰራንበት ምክንያት አንድን  ሃይማኖት ለመወከል ሳይሆን መልካም መልዕክትን ለማስተላለፍ ነው» - ኤፕሪል 29, 2020</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5396835.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5396835.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 29 Apr 2020 05:29:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:49</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/29/93127d68-2293-47b9-9f51-5d3006a366b5_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="3250176" />
</item><item>
            <title>ተማሪዎች ከያሉበት ሆነው ትምህርታቸውን የሚቀጥሉበትን  መላ ማግኘቱን የወሎ ዩኒቨርስቲ አስታወቀ - ኤፕሪል 21, 2020</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ተማሪዎች-ከያሉበት-ሆነው-ትምህርታቸውን-የሚቀጥሉበትን-መላ-ማግኘቱን-የወሎ-ዩኒቨርስቲ-አስታወቀ/5383038.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ተማሪዎች-ከያሉበት-ሆነው-ትምህርታቸውን-የሚቀጥሉበትን-መላ-ማግኘቱን-የወሎ-ዩኒቨርስቲ-አስታወቀ/5383038.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 21 Apr 2020 03:15:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>መስፍን አራጌ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:57</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, education, COVID19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/21/8b3c51b9-2b04-43b4-8ff4-7323249a51e2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1824768" />
</item><item>
            <title>በኮቪድ-19 ዙሪያ የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኞችን ለማብቃት በሰሜን አሜሪካ ያሉ ሃኪሞች ጥረት - ኤፕሪል 20, 2020</title>
            <description>በአሜሪካን አገር በተለያዩ ግዛቶች የሚኖሩ ሰባት የሕክምና ባለሙያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የኮቪድ19ን ስርጭት ለመከላከል እና ድጋፍ ለማድረግ በሚል YGT በሚል ስያሜ ስለ ኮቪድ19 ለሕክምና ባለሞያዎች እና በተለያዩ የገጠር ከተሞች ለሚገኙ የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኞች በቪዲዮ የሚቀርቡ ትምህርቶች(ዊብናር)አዘጋጅተዋል፡፡ የቡድኑ አባል እና በካሊፎርኒያ ሳንዋኪን ሆስፒታል የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ታፈረ ንጋት ስለቡድኑ ለአሜሪካ ድምጽ አስረድተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-diaspora-doctors-preparing-webinars-in-multiple-languages-to-fight-covid-19/5381120.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-diaspora-doctors-preparing-webinars-in-multiple-languages-to-fight-covid-19/5381120.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 20 Apr 2020 20:56:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በአሜሪካን አገር በተለያዩ ግዛቶች የሚኖሩ ሰባት የሕክምና ባለሙያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የኮቪድ19ን ስርጭት ለመከላከል እና ድጋፍ ለማድረግ በሚል YGT በሚል ስያሜ ስለ ኮቪድ19 ለሕክምና ባለሞያዎች እና በተለያዩ የገጠር ከተሞች ለሚገኙ የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኞች በቪዲዮ የሚቀርቡ ትምህርቶች(ዊብናር)አዘጋጅተዋል፡፡ የቡድኑ አባል እና በካሊፎርኒያ ሳንዋኪን ሆስፒታል የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ታፈረ ንጋት ስለቡድኑ ለአሜሪካ ድምጽ አስረድተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:19</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19, Diaspora Doctors</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/20/ac781782-ee1d-4eba-8391-f33a0dce4a92_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1959936" />
</item><item>
            <title>ሽፉን በማለት ከኮሮና መከለል - ኤፕሪል 17, 2020</title>
            <description>ከኮቪድ 19 ለመጠበቅ መደረግ ካለባቸው ማሕበራዊ መራራቅ እና የእጅ ንጽህናንን መጠበቅ ቀጥሎ የፊት መሸፈኛን መጠቀም አንዱ ነው፡፡ ሽፉን ኢትዮጵያ የተሰኘ የፊት መሸፈኛ መርሃ ግብርም ከሰሞኑ የጤና ጥበቃ ሚኒስተር እውቅና ተሰጥቶት መጀመሩ ተበስሯል፡፡ ኤደን ገረመው ከእንቅስቃሴው መሪዎች አንዷ የሆነችውን ብርክታዊት ጥጋቡ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር አድርጋ ነበር፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5376730.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5376730.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 17 Apr 2020 19:24:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከኮቪድ 19 ለመጠበቅ መደረግ ካለባቸው ማሕበራዊ መራራቅ እና የእጅ ንጽህናንን መጠበቅ ቀጥሎ የፊት መሸፈኛን መጠቀም አንዱ ነው፡፡ ሽፉን ኢትዮጵያ የተሰኘ የፊት መሸፈኛ መርሃ ግብርም ከሰሞኑ የጤና ጥበቃ ሚኒስተር እውቅና ተሰጥቶት መጀመሩ ተበስሯል፡፡ ኤደን ገረመው ከእንቅስቃሴው መሪዎች አንዷ የሆነችውን ብርክታዊት ጥጋቡ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር አድርጋ ነበር፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:10</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19, Social Enterprise Ethiopia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/17/03b8b7be-9cb2-43bc-bc69-a60d86be427c_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1536000" />
</item><item>
            <title>ኮቪድ 19 ወቅት የጾታዊ ጥቃት ተጎጂዎች ልዩ መጠለያ - ኤፕሪል 16, 2020</title>
            <description>የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ተከትሎ በተደረገው የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ሴቶች የሕግ ድጋፍ እና ማረፊያ እያገኙ አይደለም በአሁኑ ሰዓት የሴቶች ማረፊያ ልማት ማሕበር ከተባበሩት መንግስታት የሴቶች ድጋፍ ድርጅት UNWOMEN) ጋር በመሆን ጾታዊ ጥቃት ለሚደርስባቸው ሴቶች በኮቪድ 19 ሳቢያ እንዳይጉላሉ የድንገተኛ ጊዜ መጠለያ ማዕከል አዘጋጅቶ አገልግሎት ጀምሯል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-women-right-/5375333.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-women-right-/5375333.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 16 Apr 2020 22:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ተከትሎ በተደረገው የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ሴቶች የሕግ ድጋፍ እና ማረፊያ እያገኙ አይደለም በአሁኑ ሰዓት የሴቶች ማረፊያ ልማት ማሕበር ከተባበሩት መንግስታት የሴቶች ድጋፍ ድርጅት UNWOMEN) ጋር በመሆን ጾታዊ ጥቃት ለሚደርስባቸው ሴቶች በኮቪድ 19 ሳቢያ እንዳይጉላሉ የድንገተኛ ጊዜ መጠለያ ማዕከል አዘጋጅቶ አገልግሎት ጀምሯል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:43</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, gender violence</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/16/6ace725f-8f18-48c9-8a8e-17fddbdfa473_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1738752" />
</item><item>
            <title>ውርድወት ሃገር በቀል የምርምር ፕሮግራም - ኤፕሪል 16, 2020</title>
            <description>የመብቶች እና የዴሞክራሲ እድገት ማሕበር(CARD) ውርድወት የምርምር ሥራ (ውርድወት ፌሌውሺፕ) በመጀመር  ለምርምር አድራጊዎች  የውድደር ጥሪ አቅርቧል፡፡ ይህ ምርምር ማኅበራዊ መበላለጦችን እንዲሁም በቁጥር አናሳ የሆኑ እና ለጥቃትና መድልዖ ተጋላጭ የሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎችን የእኩል ዕድል እና የእኩልነት መብት ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችሉ አገር በቀል ዕውቀቶች እና ተሞክሮዎች ላይ እንዲሠሩ ድጋፍ የሚያደርግ መርሐ ግብር መሆኑ ታውቋል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5375314.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5375314.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 16 Apr 2020 22:32:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የመብቶች እና የዴሞክራሲ እድገት ማሕበር(CARD) ውርድወት የምርምር ሥራ (ውርድወት ፌሌውሺፕ) በመጀመር  ለምርምር አድራጊዎች  የውድደር ጥሪ አቅርቧል፡፡ ይህ ምርምር ማኅበራዊ መበላለጦችን እንዲሁም በቁጥር አናሳ የሆኑ እና ለጥቃትና መድልዖ ተጋላጭ የሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎችን የእኩል ዕድል እና የእኩልነት መብት ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችሉ አገር በቀል ዕውቀቶች እና ተሞክሮዎች ላይ እንዲሠሩ ድጋፍ የሚያደርግ መርሐ ግብር መሆኑ ታውቋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:49</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, human right movement, Guragie culture</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/16/3cbfac75-e9d2-4567-81d6-3743ac82672f_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2144256" />
</item><item>
            <title>የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎችን በመጠገን የነፍስ አድን ትግል - ኤፕሪል 16, 2020</title>
            <description>የኮቪድ 19 ህመም ከሚያስከትላቸው ችግሮች ዋነኛው እና ለሞት የሚዳርገው የትንፋሽ እጥረት ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎች ያላቸው ሚና ትልቅ ቢሆንም በዓለም አቀፍ ደረጃ በአሁን ሰዓት የመተንፈሻ ማገዣ መሳሪያዎች እጥረት አጋጥሟል፡፡ በኢትዮጵያም ይህን ችግር ለመቅረፍ ሃያ የሚሆኑ ባዮ ኢንጂነሮች በተለያዩ ሆስፒታሎች ውስጥ ተበላሽተው የተቀመጡ መሳሪያዎችን በመጠገን እያሰረከቡ ይገኛሉ፡፡ ቤሉሱማ አንበሴ ስለእንቅስቃሴያቸው አስረድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-biomedical-engineers-volunteering-to-maximize-the-number-of-ventilators/5375273.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-biomedical-engineers-volunteering-to-maximize-the-number-of-ventilators/5375273.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 16 Apr 2020 22:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮቪድ 19 ህመም ከሚያስከትላቸው ችግሮች ዋነኛው እና ለሞት የሚዳርገው የትንፋሽ እጥረት ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎች ያላቸው ሚና ትልቅ ቢሆንም በዓለም አቀፍ ደረጃ በአሁን ሰዓት የመተንፈሻ ማገዣ መሳሪያዎች እጥረት አጋጥሟል፡፡ በኢትዮጵያም ይህን ችግር ለመቅረፍ ሃያ የሚሆኑ ባዮ ኢንጂነሮች በተለያዩ ሆስፒታሎች ውስጥ ተበላሽተው የተቀመጡ መሳሪያዎችን በመጠገን እያሰረከቡ ይገኛሉ፡፡ ቤሉሱማ አንበሴ ስለእንቅስቃሴያቸው አስረድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:19</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Covid-19, Bio medical volunteers</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/16/0efd38f0-3e96-446c-99a3-d994e97e86fb_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1959936" />
</item><item>
            <title>#ለነሱም - የበይነ-መረብ ጥሪ - ኤፕሪል 16, 2020</title>
            <description>ሃሽታግ ለእነሱም የተሰኘ የበይነ መረብ እንቅስቃሴ አዲስ አበባ ውስጥ ያሉ ችግረኛ ቤተሰቦች በዚህ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሳቢያ እንዳይጎዱ በማሰብ የምግብ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን በማሰባሰብ እሽጎችን በባልዲ እያደርገ እየለገሰ ይገኛል፡፡ የእንቅስቃሴው መስራች እንቁ እስጢፋኖስ ከአሜሪካን ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋ ነበር እንደሚከትለው ይደመጣል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/social-media-initiation-/5375231.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/social-media-initiation-/5375231.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 16 Apr 2020 22:03:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ሃሽታግ ለእነሱም የተሰኘ የበይነ መረብ እንቅስቃሴ አዲስ አበባ ውስጥ ያሉ ችግረኛ ቤተሰቦች በዚህ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሳቢያ እንዳይጎዱ በማሰብ የምግብ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን በማሰባሰብ እሽጎችን በባልዲ እያደርገ እየለገሰ ይገኛል፡፡ የእንቅስቃሴው መስራች እንቁ እስጢፋኖስ ከአሜሪካን ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋ ነበር እንደሚከትለው ይደመጣል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:40</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Covid-19, #lensum, Social media movement</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/16/b11d37c7-9212-405a-8ca8-036fe21f801b_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1720320" />
</item><item>
            <title>ማሕበራዊ መራራቅ እና እርግዝና - ኤፕሪል 14, 2020</title>
            <description>ኮቪድ 19 ስርጭትን ተከተሎ የተለያዩ ሃገራት የእንቅስቃሴ ገደብ ጥለዋል፡፡ በዚህም የተነሳ ሴቶች በተገቢው ሰዓት የእርግዝና መከላከያ ና የስነተዋልዶ አገልግሎቶችን እያገኙ አይደለም፡፡ በእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ በሚከሰቱ  ጾታዊ ጥቃቶችና የመከላከያ መድሃኒቶች እጥረት የሚፈጠርን ያለተፈለገ እርግዝና ሴቶችና እናቶች የረዥም ጊዜ የእግዝና መከላከያ እንዲጠቀሙ ሜሪ ስቶፕስ ኢንተርናሽናል እያበረታታ ነው፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5370769.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5370769.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 14 Apr 2020 03:15:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኮቪድ 19 ስርጭትን ተከተሎ የተለያዩ ሃገራት የእንቅስቃሴ ገደብ ጥለዋል፡፡ በዚህም የተነሳ ሴቶች በተገቢው ሰዓት የእርግዝና መከላከያ ና የስነተዋልዶ አገልግሎቶችን እያገኙ አይደለም፡፡ በእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ በሚከሰቱ  ጾታዊ ጥቃቶችና የመከላከያ መድሃኒቶች እጥረት የሚፈጠርን ያለተፈለገ እርግዝና ሴቶችና እናቶች የረዥም ጊዜ የእግዝና መከላከያ እንዲጠቀሙ ሜሪ ስቶፕስ ኢንተርናሽናል እያበረታታ ነው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:41</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, gender violence, Covid-19, pregnancy and Covid-19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/14/00067093-175f-4d6f-adfd-2d6e84d017f0_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2095104" />
</item><item>
            <title>በቻይና የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከሁለት ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ - ኤፕሪል 14, 2020</title>
            <description>በቻይና የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የኢትዮጵያ ኤምባሲና ቆንሰላ ጽ/ቤት ሰራተኞች እንዲህም ግለሰቦች ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የኮቪድ19 እንቅስቃሴ ለማገዝ እንዲረዳ በማለት በመጀመሪያው ዙር ሁለት ሚሊየን የኢትዮጵያ ብር እንዲሁም የፊት መሸፈኛ ማስኮች እና መርጃዎችን አሰባሰበው ወደ ኢትዮጵያ ልከዋል፡፡ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑትን አምባሳደር ተሾመ ቶጋን ይህንና በቻይና ያሉ ተማሪዎችን ገንዘብ ላይ ምላሻቸውን ሰጥተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ethiopians-in-china-fund-raise-for-covid-19-battle-back-home-/5370763.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethiopians-in-china-fund-raise-for-covid-19-battle-back-home-/5370763.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 14 Apr 2020 02:58:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በቻይና የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች የኢትዮጵያ ኤምባሲና ቆንሰላ ጽ/ቤት ሰራተኞች እንዲህም ግለሰቦች ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የኮቪድ19 እንቅስቃሴ ለማገዝ እንዲረዳ በማለት በመጀመሪያው ዙር ሁለት ሚሊየን የኢትዮጵያ ብር እንዲሁም የፊት መሸፈኛ ማስኮች እና መርጃዎችን አሰባሰበው ወደ ኢትዮጵያ ልከዋል፡፡ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑትን አምባሳደር ተሾመ ቶጋን ይህንና በቻይና ያሉ ተማሪዎችን ገንዘብ ላይ ምላሻቸውን ሰጥተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:37</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/14/fd601afc-3f1e-4d1c-9089-27d69c42bd33_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2070528" />
</item><item>
            <title>ስለኮቪድ 19 ከስልኮች ላይ በቀጥታ መረጃ የማግኛ መተግበሪያ በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች - ኤፕሪል 14, 2020</title>
            <description>ኮቪድ 19ን በቴክኖሎጂ ለመዋጋት ዓላማ ሰንቀው የተነሱ ስደስት የሶስተኛ ዓመት የባህርዳር ዩኒቨርስቲ የሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ተማሪዎች ከዓለም የጤና ድርጅት እና ከኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስተር የሚወጡ የኮቪድ 19 መረጃዎች እና በየክልሉ ያሉ የድንገተኛ ስልክቁጥሮች የተካተቱበት  ማንኛውም ሰው በቀላሉ ሊጠቀማቸው የሚችላቸው የስልክ መተግበሪያ ሰርተዋል፡፡ ቡድኑን ወክላ ዳያን የኔሰው ከአሜሪካን ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5370760.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5370760.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 14 Apr 2020 02:41:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኮቪድ 19ን በቴክኖሎጂ ለመዋጋት ዓላማ ሰንቀው የተነሱ ስደስት የሶስተኛ ዓመት የባህርዳር ዩኒቨርስቲ የሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ተማሪዎች ከዓለም የጤና ድርጅት እና ከኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስተር የሚወጡ የኮቪድ 19 መረጃዎች እና በየክልሉ ያሉ የድንገተኛ ስልክቁጥሮች የተካተቱበት  ማንኛውም ሰው በቀላሉ ሊጠቀማቸው የሚችላቸው የስልክ መተግበሪያ ሰርተዋል፡፡ ቡድኑን ወክላ ዳያን የኔሰው ከአሜሪካን ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:09</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/13/a0ac63fe-0b5e-4470-907c-14bbb83ed3c2_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1898496" />
</item><item>
            <title>እውን አፍሪካውያን ለቻይና የኮሮና ቫይረስ ስጋት ናቸውን? - ኤፕሪል 14, 2020</title>
            <description>የኮሮና ቫይረስ መነሻ የሆነችው ቻይና አሁን አሁን ከበሽታው አገግማ ወደ ነፍስ እየዘራች ነው፡፡ አሁን ላይ ቻይና ውስጥ ያለው የቫይረሱ ስጋት ቀንሶ ከወጪ ሃገራት የሚመጡ ዜጎችን መፈራት ተጀምሯል፡፡ ታዲያ አፍሪካውያን በተለየ መልኩ የመገለልና፣ ወደ ገበያ ቦታዎች እንዳይገቡ፣ የሆቴል ሆነ ቤት እንዳይከራዩ እየተከለከሉ ይገኛሉ፡፡ ይህ የመጤዎች ጥላቻ በመባል የሚታወቀው ማግለል ኢትዮጵያውያንም ላይ አጋጥሟል፡፡ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ምላሽ ሰጥተዋል፦</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/xenophobic-acts-on-africans-in-china/5370725.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/xenophobic-acts-on-africans-in-china/5370725.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 14 Apr 2020 02:15:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮሮና ቫይረስ መነሻ የሆነችው ቻይና አሁን አሁን ከበሽታው አገግማ ወደ ነፍስ እየዘራች ነው፡፡ አሁን ላይ ቻይና ውስጥ ያለው የቫይረሱ ስጋት ቀንሶ ከወጪ ሃገራት የሚመጡ ዜጎችን መፈራት ተጀምሯል፡፡ ታዲያ አፍሪካውያን በተለየ መልኩ የመገለልና፣ ወደ ገበያ ቦታዎች እንዳይገቡ፣ የሆቴል ሆነ ቤት እንዳይከራዩ እየተከለከሉ ይገኛሉ፡፡ ይህ የመጤዎች ጥላቻ በመባል የሚታወቀው ማግለል ኢትዮጵያውያንም ላይ አጋጥሟል፡፡ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ምላሽ ሰጥተዋል፦</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:35</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Covid-19, China xenophobia, African Students in China</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/13/97c290eb-ebbb-4261-a305-7b7914bce537_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2058240" />
</item><item>
            <title>«የጤና ወግ»- አሳሳች ጤና- ነክ መረጃዎችን ለማምከን የወጠነው አውታር - ኤፕሪል 11, 2020</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/የጤና-ወግ---አሳሳች-ጤና--ነክ-መረጃዎችን-ለማምከን-የተቋቋመው-አውታር/5368197.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/የጤና-ወግ---አሳሳች-ጤና--ነክ-መረጃዎችን-ለማምከን-የተቋቋመው-አውታር/5368197.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 11 Apr 2020 03:17:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:10:19</itunes:duration>
                <itunes:keywords>health, COVID 19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/11/02f9314c-3c3d-4e6d-bd43-b270c14382cd_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="3803136" />
</item><item>
            <title>በምዕራብ ወለጋ የግንኙነት መረብ መቋረጥ - የሂዩማን ራይትስ ወች መግለጫና የመንግስት ምላሽ - ኤፕሪል 02, 2020</title>
            <description>በምዕራብ ኦሮሚያ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ስልክና ኢንተርኔትስለተቋረጠባቸው ኮረና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችላቸውን መረጃ ከሌሎች ኢትዮጵያውያንእኩል እንዳያገኙ ተደርገዋል ሲል ሂዩማን ራይትስ ወች የኢትዮጵያ መንግስትን ወቀሰ።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5356733.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5356733.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 02 Apr 2020 13:33:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ጽዮን ግርማ</itunes:author>
                <itunes:summary>በምዕራብ ኦሮሚያ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ስልክና ኢንተርኔትስለተቋረጠባቸው ኮረና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችላቸውን መረጃ ከሌሎች ኢትዮጵያውያንእኩል እንዳያገኙ ተደርገዋል ሲል ሂዩማን ራይትስ ወች የኢትዮጵያ መንግስትን ወቀሰ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:51</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/04/02/4004f32f-1dcc-4ec8-a212-78fd7229c7c3_original.mp3" type="audio/mpeg" length="3262464" />
</item><item>
            <title>ቆይታ ከእጅ እንንሳ ሙዚቀኞች ጋር - ማርች 31, 2020</title>
            <description>በዚህ ባለንበት ወቅት ላይ እራስን ከኮሮና ቫይረስ ለመጠብቅ የሚረዱ መረጃዎች በብዛት እየወጡ ይገኛሉ፡፡  በኪነ፟ጥበብ ውስጥ ያሉ ባለሞያዎችም ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ እጅ እንንሳ የሚል ነጠላ ዜማ ለቀዋል፡፡ ሙዚቃው በአጭር ጊዜ ብዙ አድማጭንን እና አድናቆትን አግኝቷል፡፡ ኤደን ገረመው የዜማ እና የግጥም ጸሃፊውን አለማየሁ ደመቀን እና ሙዚቀኞቹን ሚሚ ሙሉቀን እና ትንሳኤ ጎበናን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ethiopian-artist-realsing-new-single-to-create-awareness-on-covid-19-/5354161.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethiopian-artist-realsing-new-single-to-create-awareness-on-covid-19-/5354161.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 31 Mar 2020 23:41:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በዚህ ባለንበት ወቅት ላይ እራስን ከኮሮና ቫይረስ ለመጠብቅ የሚረዱ መረጃዎች በብዛት እየወጡ ይገኛሉ፡፡  በኪነ፟ጥበብ ውስጥ ያሉ ባለሞያዎችም ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ እጅ እንንሳ የሚል ነጠላ ዜማ ለቀዋል፡፡ ሙዚቃው በአጭር ጊዜ ብዙ አድማጭንን እና አድናቆትን አግኝቷል፡፡ ኤደን ገረመው የዜማ እና የግጥም ጸሃፊውን አለማየሁ ደመቀን እና ሙዚቀኞቹን ሚሚ ሙሉቀን እና ትንሳኤ ጎበናን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:29</itunes:duration>
                <itunes:keywords>culture, entertainment, Covid-19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/31/b188210b-8794-4abc-b244-6be57787e0d0_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2758656" />
</item><item>
            <title>ኮቪድ-19 እና ስነልቦና - ከዛሃራ ለገሰ ካውፍማን ጋር - ማርች 31, 2020</title>
            <description>ኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ መሆኑ ከታወቀበት ሰዓት ጀምሮ በጤና ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በአኗኗር ዘይቤ እንዲሁም በዕለት ተዕለት ጉርስ ላይም ተጽእኖ አሳድሯል፡፡ በዚህም የተነሳ ሰዎች ለፍራቻ፣ ለጭንቀት እና ለስጋት ተጋልጠዋል፡፡ ወ/ሮ ዘሃራ ለገሰ የስነ-ልቦና ሃኪም፣ የሕይወት ክህሎት አሰልጣኝ እና የአስክ ዘሃራ የተሰኘ የማሕበራዊ ሚዲያ መድረክ አዘጋጅ ናት፡፡ ኮቪድ 19ን እንዴት በስነልቦና መቋቋም እንደሚቻል አንስታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5354119.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5354119.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 31 Mar 2020 23:07:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ መሆኑ ከታወቀበት ሰዓት ጀምሮ በጤና ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በአኗኗር ዘይቤ እንዲሁም በዕለት ተዕለት ጉርስ ላይም ተጽእኖ አሳድሯል፡፡ በዚህም የተነሳ ሰዎች ለፍራቻ፣ ለጭንቀት እና ለስጋት ተጋልጠዋል፡፡ ወ/ሮ ዘሃራ ለገሰ የስነ-ልቦና ሃኪም፣ የሕይወት ክህሎት አሰልጣኝ እና የአስክ ዘሃራ የተሰኘ የማሕበራዊ ሚዲያ መድረክ አዘጋጅ ናት፡፡ ኮቪድ 19ን እንዴት በስነልቦና መቋቋም እንደሚቻል አንስታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:35</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Covid-19, Emotional health</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/31/2b3d327f-9f43-4426-aa53-818c1b206660_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2058240" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች እና የኮቪድ 19 የማንቂያ ደወል - ማርች 28, 2020</title>
            <description>የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመግታት ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች በተለያዩ ማሕበራዊ ሚዲያዎች ግንዛቤ ለመፍጠር አጫጭር ማስታወቂያዎችን በመስራት እየተረባረቡ ይገኛሉ፡፡ሰውመሆን ይስማው እና አርቲስት ሚካኤል ሚሊዮን በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ቪዲዮ ቀርጸው በመልቀቅ ግንዛቤ እየፈጠሩ ይገኛሉ፡፡ በተመሳሳይ ሞዴል እና የፊልም ባለሙያዋ አምለሰት ሙጪም በራሷ የኢንስታግራም ገጾች ላይ በቤት ውስጥ በቀላሉ የሚዘጋጅ ሳኒታይዘር አቅርባለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-artist-against-covid-19/5349244.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-artist-against-covid-19/5349244.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 28 Mar 2020 01:33:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመግታት ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች በተለያዩ ማሕበራዊ ሚዲያዎች ግንዛቤ ለመፍጠር አጫጭር ማስታወቂያዎችን በመስራት እየተረባረቡ ይገኛሉ፡፡ሰውመሆን ይስማው እና አርቲስት ሚካኤል ሚሊዮን በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ቪዲዮ ቀርጸው በመልቀቅ ግንዛቤ እየፈጠሩ ይገኛሉ፡፡ በተመሳሳይ ሞዴል እና የፊልም ባለሙያዋ አምለሰት ሙጪም በራሷ የኢንስታግራም ገጾች ላይ በቤት ውስጥ በቀላሉ የሚዘጋጅ ሳኒታይዘር አቅርባለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:56</itunes:duration>
                <itunes:keywords>health, culture, Covid-19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/27/567ef8f0-a62a-48bd-9672-834f8ba30869_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2187264" />
</item><item>
            <title>የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ኮቪድ 19 እንዲቋቋም ምን ይደረግ? - ማርች 27, 2020</title>
            <description>በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሰጋት ሳቢያ ግለሰቦች በየቤታቸው እንዲቆዩ በሰፊው እየተመከረ እና በአንዳንድ ሃገራትም አስገዳጅ ሕጎች እየተተገበሩ ነው፡፡ እነዚህ ሕጎች ታዲያ በአብዛኞቹ የአፍሪካ ሃገራት እንደቅንጦት እየታዩ ናቸው፡፡ አካላዊ መራራቅ/በቤት ውስጥ ተለይቶ መቀመጥ ኢትዮጵያ ውስጥ ምን ያህል ውጤታማ ነው? ያለውስ ምጣኔ ሃብታዊ ጫና ምን ይመስላል? ምንስ መደረግስ አለበት? አቶ አብዱልመናን መሃምድ እና ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዶ/ር ሙኒር ካሳ መልስ አላቸው፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5348948.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5348948.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 27 Mar 2020 21:11:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሰጋት ሳቢያ ግለሰቦች በየቤታቸው እንዲቆዩ በሰፊው እየተመከረ እና በአንዳንድ ሃገራትም አስገዳጅ ሕጎች እየተተገበሩ ነው፡፡ እነዚህ ሕጎች ታዲያ በአብዛኞቹ የአፍሪካ ሃገራት እንደቅንጦት እየታዩ ናቸው፡፡ አካላዊ መራራቅ/በቤት ውስጥ ተለይቶ መቀመጥ ኢትዮጵያ ውስጥ ምን ያህል ውጤታማ ነው? ያለውስ ምጣኔ ሃብታዊ ጫና ምን ይመስላል? ምንስ መደረግስ አለበት? አቶ አብዱልመናን መሃምድ እና ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዶ/ር ሙኒር ካሳ መልስ አላቸው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:00</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ministry of Health, Covid-19, Ethiopian Economy</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/27/6f16af84-633e-40a8-b6e5-0f9ef25b5180_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2580480" />
</item><item>
            <title>ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ያሉ ተማሪዎች በምን ዓይነት ሁኔታ ወስጥ ይገኛሉ?- የእናንተ ድምጽ - ማርች 25, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ ሳይንስ እና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስቴር በሃገረ አቀፍ ደርጃ የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል በሚል ተማሪዎች በየዩኒቨርስቲዎቻቸው ከእንቅስቃሴ ተገድበው እንዲቆዩ ወሳኔ አስተላልፏል እኛም ወደ አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ደውለን በምን ዓይነት ሁኔታ ነው ያላችሁት ሰንል ተማሪዎችን ጠይቀናል እንደሚከተለው ይሰማል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-university-students/5345086.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-university-students/5345086.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 25 Mar 2020 19:56:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ ሳይንስ እና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስቴር በሃገረ አቀፍ ደርጃ የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል በሚል ተማሪዎች በየዩኒቨርስቲዎቻቸው ከእንቅስቃሴ ተገድበው እንዲቆዩ ወሳኔ አስተላልፏል እኛም ወደ አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ደውለን በምን ዓይነት ሁኔታ ነው ያላችሁት ሰንል ተማሪዎችን ጠይቀናል እንደሚከተለው ይሰማል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:47</itunes:duration>
                <itunes:keywords>university students, Covid- 19, Ethiopian Health</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/25/9267b597-fec8-485b-b8b7-782b5ad99eba_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1763328" />
</item><item>
            <title>በጎ-ፈቃደኞች በጥቂት ሰዓታት ስለገነቡት የ«ኢትዮጵያ-ኮቪድ 19 ማህበረሰብ» - ማርች 21, 2020</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/በጎ-ፈቃደኞች-በጥቂት-ሰዓታት-ስለገነቡት-የ-ኢትዮጵያ-ኮቪድ-19-ማህበረሰብ-/5339138.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/በጎ-ፈቃደኞች-በጥቂት-ሰዓታት-ስለገነቡት-የ-ኢትዮጵያ-ኮቪድ-19-ማህበረሰብ-/5339138.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 21 Mar 2020 03:45:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:34</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/21/d19e465f-8648-4380-ba67-c1dfb295be16_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1683456" />
</item><item>
            <title>&quot;በኮሮና ቫይረስ ሳንደናገጥ የመፍትሔ አካል መሆን እንችላለን&quot; አዲስዓለም አንዳርጌ - ማርች 20, 2020</title>
            <description>የማሕበረስቡ የንጽህና ባህል ለማሳደግ፤ በተለይም ደግሞ የጎዳና ተዳዳሪዎች በዚህ ወቅት እንደሳሙና የመሳሰሉ የንጽህና መጥበቂያዎችን እና የንጹህ ወሃ አቅርቦትን እንዲያገኙ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ለወጣት በጎ ፈቃደኞች ጥሪ በማድረግ፣ እንዲሁም በአካል እየሄዱ ግብዓቶችን በማሰባብሰብ ላይ የሚገኙ ወጣቶችን እንቅስቃሴ በጎፍቃደኞቹ መሃከል አንዷ የሆነችውን አዲስዓለም አንዳርጌ እንግዳችን ናት፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/addis-ababa-youth-volunteers-/5337812.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/addis-ababa-youth-volunteers-/5337812.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 20 Mar 2020 13:42:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የማሕበረስቡ የንጽህና ባህል ለማሳደግ፤ በተለይም ደግሞ የጎዳና ተዳዳሪዎች በዚህ ወቅት እንደሳሙና የመሳሰሉ የንጽህና መጥበቂያዎችን እና የንጹህ ወሃ አቅርቦትን እንዲያገኙ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ለወጣት በጎ ፈቃደኞች ጥሪ በማድረግ፣ እንዲሁም በአካል እየሄዱ ግብዓቶችን በማሰባብሰብ ላይ የሚገኙ ወጣቶችን እንቅስቃሴ በጎፍቃደኞቹ መሃከል አንዷ የሆነችውን አዲስዓለም አንዳርጌ እንግዳችን ናት፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:35</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ehtiopia, Corona Virus, Covid-19, Addis Ababa Youth Volunteers</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/20/dbb4258d-1357-4d63-8ca2-4f9ce7c61c98_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2058240" />
</item><item>
            <title>ለኮረና ቫይረስ ተጋልጠው ይሆናል በሚል ከተጠረጠሩ ሰዎች የሚወሰደው ናሙና እንዴት ይመረመራል? - ማርች 19, 2020</title>
            <description>ለኮረና ቫይረስ ተጋልጠው ይሆናል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎች የሚወሰደው ናሙና እንዴት ይመረመራል? ውጤቱን ለማወቅስ ስንት ቀን ይወስዳል?</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5335845.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5335845.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 19 Mar 2020 20:37:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ጽዮን ግርማ</itunes:author>
                <itunes:summary>ለኮረና ቫይረስ ተጋልጠው ይሆናል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎች የሚወሰደው ናሙና እንዴት ይመረመራል? ውጤቱን ለማወቅስ ስንት ቀን ይወስዳል?</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:38</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/19/9aea5b01-711f-4dfb-b218-5f10cbd23937_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2813952" />
</item><item>
            <title>በኢትዮጵያ የነጥሎ ማቆያ ጣቢያዎች ይዘት ምን ይመስላል? - ማርች 18, 2020</title>
            <description>ለኮረና ቫይረስ ተጋልጠዋል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎችን ነጥሎ ማቆያ ጣቢያዎች  ይዘት ምን ይመስላል? ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ባለሞያ ጠይቀን ያጠናቀርነውን ዘገባ ተከታተሉ።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5334402.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5334402.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 18 Mar 2020 22:31:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ጽዮን ግርማ</itunes:author>
                <itunes:summary>ለኮረና ቫይረስ ተጋልጠዋል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎችን ነጥሎ ማቆያ ጣቢያዎች  ይዘት ምን ይመስላል? ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ባለሞያ ጠይቀን ያጠናቀርነውን ዘገባ ተከታተሉ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:14:34</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/18/73a3e1ff-5d70-44bd-8e46-19ef5b400973_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="5369856" />
</item><item>
            <title>ከኮሮና ቫይረስ እራሳችሁን ለመጠበቅ ምን እያደረጋቹ ነው?- የእናንተ ድምጽ - ማርች 17, 2020</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/vox-pop-on-how-youth-are-planning-to-protect-themselve-from-corona-virus/5332578.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/vox-pop-on-how-youth-are-planning-to-protect-themselve-from-corona-virus/5332578.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 17 Mar 2020 20:37:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:30</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, health, youth voice, Corona Virus, Covid-19</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/17/2bdb8acf-4848-4dfb-838d-9fb7a9227cbc_original.mp3" type="audio/mpeg" length="1290240" />
</item><item>
            <title>ኮርና ቫይረስ ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ የተደረገ የወጣቶች ጥሪ - ማርች 16, 2020</title>
            <description>ኮርና ቫይረስን በተመለከተ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ግንዛቤ በቂ አይደለም በሚል ወጣቶች ተጽእኖ ፈጣሪ ለሚባሉ ሰዎች እና እንዲሁም ለሌሎች የተለያዩ ቋንቋ ተናጋሪዎች የአብረን እንስራ ጥሪ አድርገው ለቀረጻ እየተዘጋጁ ነው ስለ እንቅስቃሴው ሰውመሆን ይስማው ለአሜሪካ ድምጽ እንዲ አጋርቷል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5331123.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5331123.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 16 Mar 2020 22:17:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኮርና ቫይረስን በተመለከተ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ግንዛቤ በቂ አይደለም በሚል ወጣቶች ተጽእኖ ፈጣሪ ለሚባሉ ሰዎች እና እንዲሁም ለሌሎች የተለያዩ ቋንቋ ተናጋሪዎች የአብረን እንስራ ጥሪ አድርገው ለቀረጻ እየተዘጋጁ ነው ስለ እንቅስቃሴው ሰውመሆን ይስማው ለአሜሪካ ድምጽ እንዲ አጋርቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:45</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Corona Virus, Covid-19, youth initiation, Film production, social responsibility</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/16/7d2e28a0-70a0-4dd4-9f79-2d8e8c63f35e_original.mp3" type="audio/mpeg" length="2119680" />
</item><item>
            <title>ቆይታ ከሴቶች መብት ታጋይ ዶ/ር ስህን ተፈራ ጋር - ማርች 16, 2020</title>
            <description>ዶ/ር ስህን ተፈራ የሴታዊት የጾታ እኩልነት ንቅናቄ መስራች እና አስተባባሪ ናት፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሕግ አኳያ ሰላለው የሴቶች መብት እንቀሰቃሴ ለውጥ፣ ሴቶችን ወደ አመራረ ለማመጣት መሰራት ሰላለባቸው ስራዎች እና ሰለ ኢትዮጵያዊ ፌሚኒዝም(እንስታዊነት)ሃሳቧን ለአሜሪካ ደምጽ አጋርታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/dr-sehin-tefera-about-women-leadership-and-Ethiopian-feminism/5330934.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/dr-sehin-tefera-about-women-leadership-and-Ethiopian-feminism/5330934.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 16 Mar 2020 20:02:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዶ/ር ስህን ተፈራ የሴታዊት የጾታ እኩልነት ንቅናቄ መስራች እና አስተባባሪ ናት፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሕግ አኳያ ሰላለው የሴቶች መብት እንቀሰቃሴ ለውጥ፣ ሴቶችን ወደ አመራረ ለማመጣት መሰራት ሰላለባቸው ስራዎች እና ሰለ ኢትዮጵያዊ ፌሚኒዝም(እንስታዊነት)ሃሳቧን ለአሜሪካ ደምጽ አጋርታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:14:19</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, setaweet, Ethiopian Feminism</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/16/601db0cd-966d-4315-9257-2fcb6c78e6d8_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="5277696" />
</item><item>
            <title>ቤቲ ጂ የተመድ የስደተኞች ጉዳይ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆና ተሾመች - ማርች 10, 2020</title>
            <description>ቤቲ ጂ በተለያዩ የሙዚቃ ስራዎቿ ትታወቃለች፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜም ዓለም አቀፍ እውቅና እያተረፈች የምትገኝ ወጣት ሙዚቀኛም ናት፡፡ በባለፈው ሳምንት ታዲያ፤ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞቸ ጉዳይ ኮሚሽን የበጎ ፍቃድ አምባሳደር አድርጎ ሾሟታል፡፡ ኤደን ገረመው ከቤቲ ጂ ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርጋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5323072.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5323072.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 10 Mar 2020 20:40:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>ቤቲ ጂ በተለያዩ የሙዚቃ ስራዎቿ ትታወቃለች፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜም ዓለም አቀፍ እውቅና እያተረፈች የምትገኝ ወጣት ሙዚቀኛም ናት፡፡ በባለፈው ሳምንት ታዲያ፤ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞቸ ጉዳይ ኮሚሽን የበጎ ፍቃድ አምባሳደር አድርጎ ሾሟታል፡፡ ኤደን ገረመው ከቤቲ ጂ ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርጋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:41</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/10/c30e7cee-acd9-4ae3-9890-643546fce8fa_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2463744" />
</item><item>
            <title>የሴቶች ቀንንን በማስመልከት ሙሉ በሙሉ በሴቶች የተመራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቡድን በዋሺንግተን ዲሲ - ማርች 08, 2020</title>
            <description>የዓለም የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ በሴቶች የተመራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ  የበረራ ቡድን በዛሬው ዕለት ወደ ዮናይት ስቴትስ የተሳካ በረራ አድርጓል። የዋሺንግተን ዲሲ ከንቲባ ተወካይ፣የኢትዮጵያ መንግስት ተወካይ እና የአየር መንገዱ ባለስልጣናት ይሄን ልዩ ቀን ምክንያት አድርገው ባስተላለፉት መልዕክት-የዛሬው በረራ ሴቶች በማናቸውም የስራ ዘርፎች ውስጥ የላቀ ሚና መጫወት እንደሚችሉ ማሳያ አድርገው አውስተውለታል።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-airlines-women-only-cabin-crew-in-Dulles-airport-on-march-8-/5320232.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopian-airlines-women-only-cabin-crew-in-Dulles-airport-on-march-8-/5320232.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 08 Mar 2020 21:06:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የዓለም የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ በሴቶች የተመራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ  የበረራ ቡድን በዛሬው ዕለት ወደ ዮናይት ስቴትስ የተሳካ በረራ አድርጓል። የዋሺንግተን ዲሲ ከንቲባ ተወካይ፣የኢትዮጵያ መንግስት ተወካይ እና የአየር መንገዱ ባለስልጣናት ይሄን ልዩ ቀን ምክንያት አድርገው ባስተላለፉት መልዕክት-የዛሬው በረራ ሴቶች በማናቸውም የስራ ዘርፎች ውስጥ የላቀ ሚና መጫወት እንደሚችሉ ማሳያ አድርገው አውስተውለታል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:54</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, Ethiopian Airlines, international women day march8, Women only cabin crew</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/08/71ae4810-37d3-4245-85b0-8aecff06fc7a_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2912256" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያ 1ኛ በመሆን ተመረጠች - ማርች 06, 2020</title>
            <description>የፓስፊክ ቀጠና የጉዞ ፀሐፍት ማኅበር ኢትዮጵያን በአርኪዎሎጂካል ቦታዎች ዘርፍ መታየት ከሚገባቸው ሃገራት መሃከል አንደኛ አድርጎ መርጧል፡፡ በተመሳሳይም ኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዶ/ር ሂሩት ካሳው ከሰሃራ በታች ካሉ ሃገራት የቱሪዝም መሪዎች አንደኛ በመሆን አሸናፊ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሚኒስቴር አማካሪ የሆኑትን አቶ ወርቅነህን  አክሊሉ እና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ዳይሬክተር አቶ ሰለሺ ግርማን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopia-got-the-world-recognition-as-the-best-archaeological-sites-to-be-seen-by-patwa/5318356.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/Ethiopia-got-the-world-recognition-as-the-best-archaeological-sites-to-be-seen-by-patwa/5318356.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 06 Mar 2020 21:27:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የፓስፊክ ቀጠና የጉዞ ፀሐፍት ማኅበር ኢትዮጵያን በአርኪዎሎጂካል ቦታዎች ዘርፍ መታየት ከሚገባቸው ሃገራት መሃከል አንደኛ አድርጎ መርጧል፡፡ በተመሳሳይም ኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዶ/ር ሂሩት ካሳው ከሰሃራ በታች ካሉ ሃገራት የቱሪዝም መሪዎች አንደኛ በመሆን አሸናፊ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሚኒስቴር አማካሪ የሆኑትን አቶ ወርቅነህን  አክሊሉ እና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ዳይሬክተር አቶ ሰለሺ ግርማን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:34</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/06/7641900b-ac2a-448f-9063-91d9d6a535bb_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2052096" />
</item><item>
            <title>የጎዳና ተዳዳሪዎችን ሕይወት ለመቀየር መንግስት እና የዓለም ባንክ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ - ማርች 06, 2020</title>
            <description>የጎዳና ተዳዳሪዎችን ካሉበት ሕይወት በማውጣት ለማቋቋም የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም ባንክ ጋር በመሆን የ450 ሚሊየን ዶላር በጀት መድቦ እየሰራ እንደሚገኝ የሰራተኛ እና ማሕበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር አስታወቋል፡፡ በሃገር ዓቀፍ ደረጃ ምን እየተሰራ ነው የሚለውን በሚኒስቴር መሰሪያ ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት እና የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደረጀ ታዬን አነጋገራ፤ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/rehabilitation-of-homeless-people-in-ethiopia/5318322.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/rehabilitation-of-homeless-people-in-ethiopia/5318322.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 06 Mar 2020 20:54:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የጎዳና ተዳዳሪዎችን ካሉበት ሕይወት በማውጣት ለማቋቋም የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም ባንክ ጋር በመሆን የ450 ሚሊየን ዶላር በጀት መድቦ እየሰራ እንደሚገኝ የሰራተኛ እና ማሕበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር አስታወቋል፡፡ በሃገር ዓቀፍ ደረጃ ምን እየተሰራ ነው የሚለውን በሚኒስቴር መሰሪያ ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት እና የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደረጀ ታዬን አነጋገራ፤ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:08</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, world bank, youth empowerment, Homelessness, sheletering programs, Ministry of Labor and Social</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/06/e56f5814-7fb0-4831-a988-156892748300_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1892352" />
</item><item>
            <title>&quot;ካለ ምንም ዓፈር በወር እስከ 80 ኪ.ግ የሚመዝን ምርት ማምረት ይቻላል&quot; ሰላም ወንድም - ማርች 05, 2020</title>
            <description>&quot;ሁለት ሜትር በሁለት ሜትር በሆነ ቦታ ላይ ካለ ምንም ዓፈር በውሃ ብቻ በወር እስከ 80 ኪ.ግ የሚመዝን ምርት ማምረት ይቻላል&quot;፤  ትላለች ሰላም ወንድም፡፡ የከተማ ውስጥ ግብርናን ማስፋፋት እና ስራ ፈጠራ ላይ እየሰራች የምትገኝ ወጣት ስራ ፈጣሪ ናት፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/hydrophobic-agriculture-selam-wendim-/5316870.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/hydrophobic-agriculture-selam-wendim-/5316870.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 05 Mar 2020 22:31:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>&quot;ሁለት ሜትር በሁለት ሜትር በሆነ ቦታ ላይ ካለ ምንም ዓፈር በውሃ ብቻ በወር እስከ 80 ኪ.ግ የሚመዝን ምርት ማምረት ይቻላል&quot;፤  ትላለች ሰላም ወንድም፡፡ የከተማ ውስጥ ግብርናን ማስፋፋት እና ስራ ፈጠራ ላይ እየሰራች የምትገኝ ወጣት ስራ ፈጣሪ ናት፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:55</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, entrepreneurship, youth empowerment, Hydroponic Agriculture, urban agriculture</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/05/2a9ba172-cb10-427e-b973-6fbf9348fddc_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2181120" />
</item><item>
            <title>ከኮሮና ቫይረስ/ኮቪድ-19 እራሳችሁን እና አካባቢያችሁን ለመጠበቅ ምን ታደርጋላቹ? - ማርች 05, 2020</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/vox-pop-on-how-to-protect-onself-and-the-society-from-covid-19/5316803.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/vox-pop-on-how-to-protect-onself-and-the-society-from-covid-19/5316803.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 05 Mar 2020 22:15:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:19</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, health, Corona Virus, Covid-19, youth awareness on Corona</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/05/2327f14a-b4ef-46f3-b69d-c08c3ee35638_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1591296" />
</item><item>
            <title>24 ወጣት አርቲስቶች በንድፍ ጥበብ ዓውደ-ርዕይ - ማርች 05, 2020</title>
            <description>የሓ ዲጂታል አርት ሃያ አራት ወጣት አርቲስቶች የተካፈሉበት የዲጂታል ጥበበ ዓውደ ርዕይ ከአርብ የካቲት 26፟ እስከ 28 ድረስ እያሰናዳ ይገኛል፡፡ ይህ ዓውደ ርዕይ &quot;የግራፊክ ዲዛይን ወይም የንድፍ ጥበብ እንደሌላው የጥበብ ዘርፍ እንዲተዋወቅ ያግዛል&quot; ይላል ከአዘጋጆቹ አንዱ የሆነው ናስረዲን ሙሃመድ፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/yeha-graphic-design-preparing-digital-art-experience-/5316279.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/yeha-graphic-design-preparing-digital-art-experience-/5316279.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 05 Mar 2020 17:00:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የሓ ዲጂታል አርት ሃያ አራት ወጣት አርቲስቶች የተካፈሉበት የዲጂታል ጥበበ ዓውደ ርዕይ ከአርብ የካቲት 26፟ እስከ 28 ድረስ እያሰናዳ ይገኛል፡፡ ይህ ዓውደ ርዕይ &quot;የግራፊክ ዲዛይን ወይም የንድፍ ጥበብ እንደሌላው የጥበብ ዘርፍ እንዲተዋወቅ ያግዛል&quot; ይላል ከአዘጋጆቹ አንዱ የሆነው ናስረዲን ሙሃመድ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:49</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, art, culture, youth empowerment, Graphic Design Exhibition</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/03/05/d6c5b42d-1937-4fa0-bb1b-0f5de329166c_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1775616" />
</item><item>
            <title>&quot;የወጣት ማዕከሎች ሴቶችንም አካታች መሆን አለባቸው&quot; በእምነት በሃይሉ ወሴክማ - ፌብሩወሪ 28, 2020</title>
            <description>በተለምዶ ወሴክማ በመባል የሚታወቀው እና የወጣት ሴቶች ክርስቲያናዊ ማሕበር ከሰሞኑ በአራዳ ክፍለ ከተማ የወጣቶች ማዕከል ላይ  ወጣት ሴቶች የሚጠቀሙበት የመረጃ ማዕከል አስመርቋል፡፡  የማዕከሉን ዋና ጸሃፊ በእምነት በሃይሉን ስለ  ወሴክማ እንቀሰቃሴ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ywca-Ethiopia-establishment-of-safe-space-resource-center/5308572.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ywca-Ethiopia-establishment-of-safe-space-resource-center/5308572.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 28 Feb 2020 20:20:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በተለምዶ ወሴክማ በመባል የሚታወቀው እና የወጣት ሴቶች ክርስቲያናዊ ማሕበር ከሰሞኑ በአራዳ ክፍለ ከተማ የወጣቶች ማዕከል ላይ  ወጣት ሴቶች የሚጠቀሙበት የመረጃ ማዕከል አስመርቋል፡፡  የማዕከሉን ዋና ጸሃፊ በእምነት በሃይሉን ስለ  ወሴክማ እንቀሰቃሴ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:07</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, YWCA Ethiopia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/28/5756d3e3-6ac1-4eb4-a580-361f9b8bd661_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1886208" />
</item><item>
            <title>&quot;ማሕበራዊ ሚዲያ ወጣቶች ሊጠቀሙበት የሚችሉት ትልቅ መሳሪያ ነው&quot; ማሕሌት ማዕረጉ - ፌብሩወሪ 21, 2020</title>
            <description>የጥበብ ታዛችን ላይ ለዛሬ ማሕሌት ማዕረጉን ይዘናል፡፡ ማሕሌት ብሩህ ክለብ ለኢትዮጵያ የጥበብ ኢንደስትሪ በማለት በደር፟ገጽ ላይ ከ 3000 በላይ ለሆኑ እና በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ላይ ያሉ ባለሞያዎችን በየሳምንቱ፣ ዓለም ዓቀፍ የትመህርት፣ የስራ እና የትብብር  ዕድሎች የሚያገኙበት  የመረጃ እትም ታዘጋጃለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/mahelet-maeregu-/5298536.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/mahelet-maeregu-/5298536.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 21 Feb 2020 21:41:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የጥበብ ታዛችን ላይ ለዛሬ ማሕሌት ማዕረጉን ይዘናል፡፡ ማሕሌት ብሩህ ክለብ ለኢትዮጵያ የጥበብ ኢንደስትሪ በማለት በደር፟ገጽ ላይ ከ 3000 በላይ ለሆኑ እና በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ላይ ያሉ ባለሞያዎችን በየሳምንቱ፣ ዓለም ዓቀፍ የትመህርት፣ የስራ እና የትብብር  ዕድሎች የሚያገኙበት  የመረጃ እትም ታዘጋጃለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:20</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, youth empowerment, Enterteinment, BruhClub</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/21/e2a8920c-785e-4d8a-9e4a-2d8f4d730531_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2334720" />
</item><item>
            <title>በውሃን የሚገኙ ተማሪዎን ለመደገፍ የቀረበው እቅድ እና የወላጆች ተማጽኖ - ፌብሩወሪ 19, 2020</title>
            <description>በቻይና ውሃን ግዛት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የገንዘብ ችግር ለመቅረፍ ለ2 ወራት  የሚቆይ የ200 ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ለ300 ተማሪዎች ለማድረግ መፈቀዱ ተሰምቷል፡፡ በአንጻሩ በውሃን የሚገኙ ተማሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው ከገንዘብ ድጋፉ ይልቅ ተማሪዎቹ ወደ አገር ተመልሰው በማቆያ ቢገቡ እና ከሕብረተሰቡ ጋር ቢቀላቀሉ ሲሉ ለውጭ ጉዳይ እና ለጠቅላይ ሚኒስተር ጽ/ቤት አመልክተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ethiopian-ambassador-in-china-and-parents-of-students-from-wehuna-/5295460.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethiopian-ambassador-in-china-and-parents-of-students-from-wehuna-/5295460.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 19 Feb 2020 23:31:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በቻይና ውሃን ግዛት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን የገንዘብ ችግር ለመቅረፍ ለ2 ወራት  የሚቆይ የ200 ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ለ300 ተማሪዎች ለማድረግ መፈቀዱ ተሰምቷል፡፡ በአንጻሩ በውሃን የሚገኙ ተማሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው ከገንዘብ ድጋፉ ይልቅ ተማሪዎቹ ወደ አገር ተመልሰው በማቆያ ቢገቡ እና ከሕብረተሰቡ ጋር ቢቀላቀሉ ሲሉ ለውጭ ጉዳይ እና ለጠቅላይ ሚኒስተር ጽ/ቤት አመልክተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:44</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/19/569e157a-49bb-4441-85ee-c6ce38f1c9dc_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2482176" />
</item><item>
            <title>በአንድ እቅፍ አበባ ለአንድ ዓመት ተማሪን መርዳት - ፌብሩወሪ 19, 2020</title>
            <description>የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሎው ሙቭመት ስርዓተ ጾታን በተመለከት ከፍተኛ እንቅስቃሴ ከሚያደርጉ የከፍተኛ ትምህርት ተቁዋማት ክበቦች ውስጥ በዋናነት የሚመደብ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት በነበረው የፍቅረኞች ቀን ላይም የትመህርት ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የሚውል ገንዘብ ለማሰባሰብ አበባ እና ቸኮሌት እንዲሁም ጌጣጌጦችን ሸጠዋል የቡድኑ አባል የሆነችው ሩት ይትባረክ ኤደን ገረመው አነጋግራታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/yellow-movement-valentine-challenge-/5295384.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/yellow-movement-valentine-challenge-/5295384.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 19 Feb 2020 22:15:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሎው ሙቭመት ስርዓተ ጾታን በተመለከት ከፍተኛ እንቅስቃሴ ከሚያደርጉ የከፍተኛ ትምህርት ተቁዋማት ክበቦች ውስጥ በዋናነት የሚመደብ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት በነበረው የፍቅረኞች ቀን ላይም የትመህርት ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የሚውል ገንዘብ ለማሰባሰብ አበባ እና ቸኮሌት እንዲሁም ጌጣጌጦችን ሸጠዋል የቡድኑ አባል የሆነችው ሩት ይትባረክ ኤደን ገረመው አነጋግራታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:11</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/19/1dc19e7f-da28-45d6-b451-3d9d595c98ad_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1173504" />
</item><item>
            <title>ኢትዮጵያ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮን ለማገዝ የሚያስገድደውን የካምፓላ ስምምነት ፈረመች - ፌብሩወሪ 18, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ ተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ምላሽ እቅድ ሪፖርት መሰረት ወደ 1.8 ሚሊየን የሚጠጉ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች አሉ፡፡ኢትዮጵያ ከሰሞኑ እነዚህን ተፈናቃዮች የተመለከተ የካምፓላ ስምምነት በመባል የሚታወቅ  አህጉራዊ ውል ፈርማለች፡፡ ስለ ውሉ ምንነት እና ስላለው ፋይዳ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ  ኮሚሽን ቃል ፟አቀባይ የሆኑት አቶ ክሱት  ገብረ እግዚአብሔር ለአሜሪካን ድምጽ አስረድተዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/internally-displaced-people-/5293631.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/internally-displaced-people-/5293631.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 18 Feb 2020 23:16:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ ተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ምላሽ እቅድ ሪፖርት መሰረት ወደ 1.8 ሚሊየን የሚጠጉ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች አሉ፡፡ኢትዮጵያ ከሰሞኑ እነዚህን ተፈናቃዮች የተመለከተ የካምፓላ ስምምነት በመባል የሚታወቅ  አህጉራዊ ውል ፈርማለች፡፡ ስለ ውሉ ምንነት እና ስላለው ፋይዳ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ  ኮሚሽን ቃል ፟አቀባይ የሆኑት አቶ ክሱት  ገብረ እግዚአብሔር ለአሜሪካን ድምጽ አስረድተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:37</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, unhcR, kampala convention, Internally displaced people</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/18/ea4fa9e6-fdab-44f5-9ef9-585c647ed5a4_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1333248" />
</item><item>
            <title>የጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የመካከለኛው ምስራቅ ጉብኝትን በተመለከተ ኢትዮጵያዊያን ምን አሉ? - ፌብሩወሪ 16, 2020</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/የጠ-ሚ-ዐቢይ-አህመድ-የመካከለኛው-ምስራቅ-ጉብኝትን-በተመለከተ-ኢትዮጵያዊያን-ምን-አሉ-/5290697.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/የጠ-ሚ-ዐቢይ-አህመድ-የመካከለኛው-ምስራቅ-ጉብኝትን-በተመለከተ-ኢትዮጵያዊያን-ምን-አሉ-/5290697.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 16 Feb 2020 22:53:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:06</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, middle east, PM Abiy Ahmed</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/16/aff67941-4f6e-40b0-b05d-99dca5ea75cd_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2248704" />
</item><item>
            <title>ሂፕ ሆፕ ኢትዮጵያና አሜሪካንን ለማስተሳሰር - ፌብሩወሪ 14, 2020</title>
            <description>ሂፕ ሆፕ የሙዚቃ ስልትን በኩል ኢትዮጵያውያን ታዳጊ አርቲስቶችን ኔክስት ሌቭል ከተሰኘ የሙዚቃ ቡድን ጋር በማጣመር የዳንስ፣ የሙዚቃ፣ የግድግዳ ላይ ሰዕል እና  የዲጄነት ስልጠና እንዲሁም በትብብር ትርዒት የሚያሳዩበት ዕድል በኢትዮጵያ የአሜሪካን ኤምባሲ በኩል ባለፈው ሳምንት ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ በፕሮግራሙም ላይ ከ100 በላይ ወጣቶች ተሳትፈዋል፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5288994.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5288994.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 14 Feb 2020 22:38:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ሂፕ ሆፕ የሙዚቃ ስልትን በኩል ኢትዮጵያውያን ታዳጊ አርቲስቶችን ኔክስት ሌቭል ከተሰኘ የሙዚቃ ቡድን ጋር በማጣመር የዳንስ፣ የሙዚቃ፣ የግድግዳ ላይ ሰዕል እና  የዲጄነት ስልጠና እንዲሁም በትብብር ትርዒት የሚያሳዩበት ዕድል በኢትዮጵያ የአሜሪካን ኤምባሲ በኩል ባለፈው ሳምንት ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ በፕሮግራሙም ላይ ከ100 በላይ ወጣቶች ተሳትፈዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:32</itunes:duration>
                <itunes:keywords>art, youth empowerment, US Embassy in Ehtiopia, Cultural Exchange, Mekele American Center, Next Level cutural program, Hip Hop, Addis Ababa University Yared</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/14/6f067b8a-aa4c-4511-82d0-fb117961907e_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1671168" />
</item><item>
            <title>ፈተና እና ስኬት ፟- የዶ/ር ድርቧ ደበበ ጉዞ - ፌብሩወሪ 12, 2020</title>
            <description>ከዚህ በፊት በቪኦኤ የአማርኛ ክፍል እንግዳችን የነበረች የጥረት እና የስኬት ምሳሌ ሆና መነሳት የምትችል ሴት ናት፡፡ ዶ/ር ድርቧ ደበበ ትባላለች በደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ የአማርኛ ስነ፟ጸሁፍ እና ፎክሎር መምሕርት ናት፡፡ በብዙ ትግል አሁን ላለችበት ደረጃ የበቃቸው ዶ/ር ድርቧ አሁን ደግሞ ሴቶች እንዲማሩ እና እራሳቸውን እንዲችሉ ለማገዝ እየተንቀሳቀሰች ተገኛለች፡፡ ኤደን ገረመው ድርቧን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/dr-derebewa-debebe-/5285637.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/dr-derebewa-debebe-/5285637.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 12 Feb 2020 21:47:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከዚህ በፊት በቪኦኤ የአማርኛ ክፍል እንግዳችን የነበረች የጥረት እና የስኬት ምሳሌ ሆና መነሳት የምትችል ሴት ናት፡፡ ዶ/ር ድርቧ ደበበ ትባላለች በደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ የአማርኛ ስነ፟ጸሁፍ እና ፎክሎር መምሕርት ናት፡፡ በብዙ ትግል አሁን ላለችበት ደረጃ የበቃቸው ዶ/ር ድርቧ አሁን ደግሞ ሴቶች እንዲማሩ እና እራሳቸውን እንዲችሉ ለማገዝ እየተንቀሳቀሰች ተገኛለች፡፡ ኤደን ገረመው ድርቧን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:29</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/12/3787bf43-f9c4-4f7f-8070-739711a64524_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2390016" />
</item><item>
            <title>የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድ አምስት ፕሮጀክቶችን ለመጨረሻው ዙር አሳለፈ፡፡ - ፌብሩወሪ 11, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ትረስት ፈንድ ለመጨረሻ ዙር ካቀረባቸው 22 እጩ ፕሮጅክቶች አምስቱን መምረጡን እና ተፈራርሞ ወደ ስራ ለመግባት ዝግጅቱን እየጨረሰ መሆኑን ከሰሞኑ አስታውቆዋል፡፡ የዲያስፖራ ትረስት ፈንዱ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ወ/ሮ ሃና አጥናፉ ስለተመረጡት ፕሮጀክቶች ይዘት እና  ስለአጠቃላይ ሁኔታው ከኤደን ገረመው ጋር ተነጋገረው ነበረ፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/5284086.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5284086.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 11 Feb 2020 22:18:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ትረስት ፈንድ ለመጨረሻ ዙር ካቀረባቸው 22 እጩ ፕሮጅክቶች አምስቱን መምረጡን እና ተፈራርሞ ወደ ስራ ለመግባት ዝግጅቱን እየጨረሰ መሆኑን ከሰሞኑ አስታውቆዋል፡፡ የዲያስፖራ ትረስት ፈንዱ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ወ/ሮ ሃና አጥናፉ ስለተመረጡት ፕሮጀክቶች ይዘት እና  ስለአጠቃላይ ሁኔታው ከኤደን ገረመው ጋር ተነጋገረው ነበረ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:06</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, development, Ethiopian Diaspora Thurst Fund</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/11/296fa2a5-c40f-4540-8dda-0df46fb46545_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1880064" />
</item><item>
            <title>የድሮን አጠቃቀምን በተመለከተ ወጥ ሕግ እንዲኖር የመስራት ዕቅድ አለኝ - ፌብሩወሪ 07, 2020</title>
            <description>ሊዲያ ረዘነ በአፍሪካ ማላዊ የአፍሪካን ቴክኖሎጂ ማዕከል የአነስተኛ ሰው አልባ በራሪ መሳሪያዎች(ድሮን)ምህንድስና እየተማረች ተገኛለች፡፡ ከሁለት ወራት በኃላ ወደ ኢትዮጵያ ሰትመለስ የድሮን አጠቃቀምን በተመለከተ ወጥ ሕግ እንዲኖር የመስራት ዕቅድ አላት፡፡ በቆጵሮስ እና በቻይና የበረራ እና የሕዋ ምህንድስና ተምራለች፡፡ የኢትዮጵያ ሳተላይት ETRSS-1 ላይ ተሳታፊ ነበረች፡፡ አሁን ላለችበት ደረጃ ቤተሰቦችዋን በተለይም አባትዋ ትልቅ ሚና እንዳላቸው ትናገራለች፡፡</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/drone-girl-lida-rezene-eliyas/5277905.html</link>            
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/drone-girl-lida-rezene-eliyas/5277905.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 07 Feb 2020 15:42:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ሊዲያ ረዘነ በአፍሪካ ማላዊ የአፍሪካን ቴክኖሎጂ ማዕከል የአነስተኛ ሰው አልባ በራሪ መሳሪያዎች(ድሮን)ምህንድስና እየተማረች ተገኛለች፡፡ ከሁለት ወራት በኃላ ወደ ኢትዮጵያ ሰትመለስ የድሮን አጠቃቀምን በተመለከተ ወጥ ሕግ እንዲኖር የመስራት ዕቅድ አላት፡፡ በቆጵሮስ እና በቻይና የበረራ እና የሕዋ ምህንድስና ተምራለች፡፡ የኢትዮጵያ ሳተላይት ETRSS-1 ላይ ተሳታፊ ነበረች፡፡ አሁን ላለችበት ደረጃ ቤተሰቦችዋን በተለይም አባትዋ ትልቅ ሚና እንዳላቸው ትናገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:32</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, Information technology, African Tech</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/b252f00f-3a82-43f3-ac41-cf501bc90b3d_w640_h360.png" />
                <itunes:episodeType>full</itunes:episodeType>
                <enclosure url="https://voa-audio.voanews.eu/vam/2020/02/07/d18998e2-1a12-43f9-81bf-4e0c2149406b_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2039808" />
</item></channel></rss>