<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?><rss xmlns:itunes="http://www.itunes.com/dtds/podcast-1.0.dtd" version="2.0" xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom">     
    <channel>      
        <title>ፖለቲካ - የአሜሪካ ድምፅ</title>     
        <link>https://amharic.voanews.com/z/3323</link>
        <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FB5EB418-98F0-40D9-899D-4E1BE617FDAC.jpg" />
        <itunes:summary>የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) ከአርባ በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ከዩናይትድ ስቴትስ በመላው ዓለም የሚያሠራጭ አገልግሎት ነው፡፡ ቪኦኤ በየሣምንቱ ወደ 1 ሺህ 500 ሰዓት ለሚሆን ጊዜ ዜና፣ መረጃዎችን፣ ትምህርታዊና ባሕላዊ ፕሮግራሞችን በዓለም ዙሪያ ወደ 123 ሚሊየን ለሚሆን ሰው ያደርሣል፡፡ የበለጠ ለማወቅ በ voanews.com ላይ ያግኙን፡፡</itunes:summary>
        <description>የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) ከአርባ በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ከዩናይትድ ስቴትስ በመላው ዓለም የሚያሠራጭ አገልግሎት ነው፡፡ ቪኦኤ በየሣምንቱ ወደ 1 ሺህ 500 ሰዓት ለሚሆን ጊዜ ዜና፣ መረጃዎችን፣ ትምህርታዊና ባሕላዊ ፕሮግራሞችን በዓለም ዙሪያ ወደ 123 ሚሊየን ለሚሆን ሰው ያደርሣል፡፡ የበለጠ ለማወቅ በ voanews.com ላይ ያግኙን፡፡</description>
        <itunes:explicit>no</itunes:explicit>
        <language>am</language>
        <copyright>2020 - VOA</copyright>   
        <ttl>60</ttl>        
        <lastBuildDate>Tue, 29 Dec 2020 02:41:17 +0300</lastBuildDate> 
        <generator>Pangea CMS – VOA</generator>        
          <itunes:author>VOA</itunes:author>
                    <itunes:owner>
                        <itunes:name>የአሜሪካ ድምፅ</itunes:name>
                        <itunes:email> voadigital@voanews.com</itunes:email>
                    </itunes:owner><itunes:category text="News"/>
                <atom:link href="https://amharic.voanews.com/podcast/?zoneId=3323" rel="self" type="application/rss+xml" />
    		<item>
            <title>ወጣት ሴት ተማሪዎችን ከበቁ ሴቶች ጋር የሚያጣምረው መርሃግብር - ዲሴምበር 24, 2020</title>
            <description>የዩንቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃትና ስኬታማ ለማድረግ፤ የበቁ ሴቶችን ከወጣት ሴት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ጋር የማጣመር መርሃግብርን ማስጀምሩን የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሃግብሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም ጋረ በቅንጅት የሚተገበር ሲሆን ሴቶች በፖለቲካውም ሆነ በውሳኔ ሰጪ ቦታ ላይ የሚኖራቸውን ተሳትፎ በማሳደጉ ረገድ ትልቅ ሚና እንደሚኖረም ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ ኤደን ገረመው በዚህ ዙሪያ ዘገባ አላት፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5711599.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 24 Dec 2020 03:24:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የዩንቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃትና ስኬታማ ለማድረግ፤ የበቁ ሴቶችን ከወጣት ሴት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ጋር የማጣመር መርሃግብርን ማስጀምሩን የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሃግብሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም ጋረ በቅንጅት የሚተገበር ሲሆን ሴቶች በፖለቲካውም ሆነ በውሳኔ ሰጪ ቦታ ላይ የሚኖራቸውን ተሳትፎ በማሳደጉ ረገድ ትልቅ ሚና እንደሚኖረም ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ ኤደን ገረመው በዚህ ዙሪያ ዘገባ አላት፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:55</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, Gender, Empowerment</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/17D97BDF-460B-4E01-80C9-93C095100EEC_cx0_cy22_cw100_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/24/2fa245d3-3b67-40df-b0bc-503e5d265c84_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1208320" />
        </item>		
        <item>
            <title>በሱዳን ካምፖች ያሉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የሚያግዙት ስደተኞች - ዲሴምበር 24, 2020</title>
            <description>በሱዳን የኢትዮጵያውያን ስደተኛ ልጆች የሆኑት &apos;የኢትዮጵያውያን ወጣቶች የስደተኞች ማኅበር&apos; በሃሻባት እና ኡም ራኩባ ካምፕ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምግብ፣ ልብስ እና እንዲሁም ቁሳቁስ በማሰባሰብ ለመርዳት እየጣሩ ይገኛሉ ኤደን ገረመው ከቡድኑ ሰብሳቢ መሃከል አንዱ የሆነውን ተሾመ ኪሮስን አነጋገራለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5711230.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 24 Dec 2020 02:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>በሱዳን የኢትዮጵያውያን ስደተኛ ልጆች የሆኑት &apos;የኢትዮጵያውያን ወጣቶች የስደተኞች ማኅበር&apos; በሃሻባት እና ኡም ራኩባ ካምፕ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምግብ፣ ልብስ እና እንዲሁም ቁሳቁስ በማሰባሰብ ለመርዳት እየጣሩ ይገኛሉ ኤደን ገረመው ከቡድኑ ሰብሳቢ መሃከል አንዱ የሆነውን ተሾመ ኪሮስን አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:30</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/4AE3EF20-C4C7-4B00-9C02-2BAA1DC69815_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/23/500c0294-9eb8-4c78-be98-2606d8fea28c_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1351680" />
        </item>		
        <item>
            <title>ወጣት ሴቶችን ከበቁ ሴቶች ጋር በማጣመር ለአመራር የሚያበቃ መርሃግብር - ዲሴምበር 21, 2020</title>
            <description>የዩንቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃትና ስኬታማ ለማድረግ፤ የበቁ ሴቶችን ከወጣት ሴት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ጋር የማጣመር መርሃግብርን ማስጀምሩን የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሃግብሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም UNWOMEN  እና ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር የሚተገበር መሆኑን የሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አድነው አበራ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5714702.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 21 Dec 2020 03:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የዩንቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃትና ስኬታማ ለማድረግ፤ የበቁ ሴቶችን ከወጣት ሴት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ጋር የማጣመር መርሃግብርን ማስጀምሩን የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሃግብሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም UNWOMEN  እና ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር የሚተገበር መሆኑን የሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አድነው አበራ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:54</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, education, Higher education, Ministry of Women, Mentorship, Women Equality, Women leadership</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/B1CFDEF3-94FF-457B-8D65-10B5515845D3_cx11_cy5_cw84_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/27/2ce9d5d8-8d94-44f0-9641-0a6227ef5e20_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1204224" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;በኢትዮጵያ ጉዳይ የሚወጡ ሀሰተኛ መረጃዎች ህብረተሰቡን እያሳሳቱ ነው&quot; - የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት - ዲሴምበር 19, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ባካሄደውና ህግ የማስከበር ዘመቻ ባለው ርምጃ ዙሪያ በዓለም አቀፍ ተቋማትና በተለያዩ ሚዲያዎች የሚወጡ የተሳሳቱ መረጃዎች፣ ህብረተሰቡን እያሳሳቱና ውዥምብር ውስጥ እየከተቱ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት የተሰኘ ተቋም አስታወቀ። ጥምረቱ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮችን የሚገመግሙ ፅሁፎችን ለተለያዩ የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች በድህረ-ገፅ አማካኝነት ባቀረቡበት ወቅት ነው።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5705695.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 19 Dec 2020 08:36:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ባካሄደውና ህግ የማስከበር ዘመቻ ባለው ርምጃ ዙሪያ በዓለም አቀፍ ተቋማትና በተለያዩ ሚዲያዎች የሚወጡ የተሳሳቱ መረጃዎች፣ ህብረተሰቡን እያሳሳቱና ውዥምብር ውስጥ እየከተቱ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት የተሰኘ ተቋም አስታወቀ። ጥምረቱ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮችን የሚገመግሙ ፅሁፎችን ለተለያዩ የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች በድህረ-ገፅ አማካኝነት ባቀረቡበት ወቅት ነው።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:09</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, media, social media, Tigray conflict, Ethiopian Civic organizations, misinformation, International organizations</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/3A6C3AA8-FD49-45CF-BFA0-346741466DBB_cx5_cy1_cw95_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/19/f47208cc-58fb-4ae6-ba4e-2e4d27afa649_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2248704" />
        </item>		
        <item>
            <title>ደራሽ እርዳታ እየተሰጠ ካለበት የሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል የተጠናቀረ ዘገባ - ዲሴምበር 18, 2020</title>
            <description>ደራሽ እርዳታ እየተሰጠ ያለበትን ጨምሮ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ የተጓዘው አካባቢዎቹ ዘጋቢያችን የተመለከተው ከተከታዩ ዘገባ ያዳምጡ።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5703797.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 18 Dec 2020 00:35:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>መስፍን አራጌ</itunes:author>
                <itunes:summary>ደራሽ እርዳታ እየተሰጠ ያለበትን ጨምሮ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ የተጓዘው አካባቢዎቹ ዘጋቢያችን የተመለከተው ከተከታዩ ዘገባ ያዳምጡ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:35</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/6083F046-8651-46AB-BED5-707D231D4C7E_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/17/62d1191f-9264-4656-bd6e-61643b9223bb_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2355200" />
        </item>		
        <item>
            <title>ክፍል ሁለት - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች - ዲሴምበር 08, 2020</title>
            <description>ክፍል ሁለት - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/analysis-post-conflict-ethiopia-the-way-forward-12-8-2020/5691906.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 08 Dec 2020 22:02:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary>ክፍል ሁለት - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:18:14</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/BF762538-4979-41D0-95A7-E875E7FFE725_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/08/d7a16843-42d3-4ff4-b1fe-a4ad0b41f511_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4481024" />
        </item>		
        <item>
            <title>ክፍል አንድ - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች - ዲሴምበር 08, 2020</title>
            <description>ክፍል አንድ - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/analysis-post-conflict-Ethiopia-the-way-forward-12-7-2020/5691902.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 08 Dec 2020 21:58:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary>ክፍል አንድ - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:22:51</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/BF762538-4979-41D0-95A7-E875E7FFE725_cx0_cy8_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/08/14d65d21-b74e-4ce9-b6b3-82ddf777785f_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="5615616" />
        </item>		
        <item>
            <title>በአንድ የስደተኛ ጣቢያ ውስጥ ብቻ 158 የሚሆኑ ከወላጆቻቸው ጋር የተጠፋፉ ሕጻናት አሉ - ዲሴምበር 03, 2020</title>
            <description>አንድ መቶ ሃምሳ ስምንት የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት ከወላጅ እና ከቅርብ ዘምዶቻቸው ተንጥለው በሱዳን  ኡም ራክባ የስደተኞች ጣቢያ ውስጥ  ለጥቃት እና ጉልበት ብዝበዛ ተጋላጭ በሆነ ሁኔታ ወስጥ መኖራቸውን ሴፍ ዘ ችልድረን አስታወቀ፡፡ ኤደን ገረመው በሱዳን  የሴቭ ዘ ችልድረን ዳይሬክተር አርሻድ ማሊክን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5686261.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 03 Dec 2020 22:11:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>አንድ መቶ ሃምሳ ስምንት የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት ከወላጅ እና ከቅርብ ዘምዶቻቸው ተንጥለው በሱዳን  ኡም ራክባ የስደተኞች ጣቢያ ውስጥ  ለጥቃት እና ጉልበት ብዝበዛ ተጋላጭ በሆነ ሁኔታ ወስጥ መኖራቸውን ሴፍ ዘ ችልድረን አስታወቀ፡፡ ኤደን ገረመው በሱዳን  የሴቭ ዘ ችልድረን ዳይሬክተር አርሻድ ማሊክን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:02:46</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, sudan, unhcR, tigray, Save the Children, TPLF, Ethiopian refugees, unaccompanied children, UM Raqaba</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/9a6e108a-0b5e-4fc1-b34f-84aa27d1e9f0_cx3_cy16_cw91_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/03/320d4862-59b1-4534-9550-1030ba1727c4_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="679936" />
        </item>		
        <item>
            <title>ክርክር በኢትዮጵያ የዛሬ ሁኔታ ላይ - ኖቬምበር 29, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው በፌደራል መንግሥቱና በህወሓት መካከል በተፈጠረው ሁኔታ መወያየና መደራደር ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም? ለዚህ ግጭት ተጠያቂው ማንነው? ወደ የት እያመራ ነው? መፍትኄስ አለው? በሁለቱም ወገን ይሆኑ ተከራካሪዎችን ይዘናል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-situation-debate-amb-fisseha-asegedom-vs-ato-neamen-zeleke/5680635.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 29 Nov 2020 21:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው በፌደራል መንግሥቱና በህወሓት መካከል በተፈጠረው ሁኔታ መወያየና መደራደር ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም? ለዚህ ግጭት ተጠያቂው ማንነው? ወደ የት እያመራ ነው? መፍትኄስ አለው? በሁለቱም ወገን ይሆኑ ተከራካሪዎችን ይዘናል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>01:41:42</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FFD2BAB0-879B-42FC-9C5D-0847D15DD0E2_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/29/fd6595a6-8b9b-44aa-afb8-1fc4e413311d_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="24993792" />
        </item>		
        <item>
            <title>ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ግብረሰናይ ተቋማት እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ - ኖቬምበር 23, 2020</title>
            <description>ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ከጾታ ጋር የሚሠሩ ግብረሰናይ ተቋማት በፌደራል መንግሥትና እና በትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ ህወሓት መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ፡፡ ከተቋማቱ ሁለቱ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5673639.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 23 Nov 2020 23:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ከጾታ ጋር የሚሠሩ ግብረሰናይ ተቋማት በፌደራል መንግሥትና እና በትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ ህወሓት መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ፡፡ ከተቋማቱ ሁለቱ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:57</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, politics, TPLF, setaweet, Pact, Call for peace</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/771CC08C-02E3-42E6-8C18-0A8E30C33462_cx0_cy6_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/23/69e3de00-6d08-4820-937c-003dc3e4d7bc_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1462272" />
        </item>		
        <item>
            <title>በቀን ከአራት ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር እየተሻገሩ መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ገለጸ - ኖቬምበር 19, 2020</title>
            <description>የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር ሱዳን ባለፈው አንድ ሳምንት ውስጥ በቀን ከ4000 በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞችን እየቀበለ መሆኑን እና አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል ባለው የመሰረታዊ ዕቃ አቅርቦት ችግር እና የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ትልቅ ሰብዓዊ ቀውስ እየተፈጠረ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ኤደን ገረመው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ሶፊያ ጄንሰንን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5668399.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 19 Nov 2020 03:16:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር ሱዳን ባለፈው አንድ ሳምንት ውስጥ በቀን ከ4000 በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞችን እየቀበለ መሆኑን እና አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል ባለው የመሰረታዊ ዕቃ አቅርቦት ችግር እና የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ትልቅ ሰብዓዊ ቀውስ እየተፈጠረ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ኤደን ገረመው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ሶፊያ ጄንሰንን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:33</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, UN, sudan, refugee, TPLF, UNHCR Sudan, gadaraf</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/5613054D-F735-42F8-B6CB-F3066850D0E8_cx0_cy9_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/19/1854fb95-a9ad-4fea-a1d3-11ea35bf748c_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1363968" />
        </item>		
        <item>
            <title>ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ ስለትግራይና ስለሃገሪቱ ሁኔታ - ኖቬምበር 16, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/dr-bikila-hurrisa-on-tigray-and-country-situation-11-15-2020/5664128.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 16 Nov 2020 07:03:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሰሎሞን አባተ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:42:09</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Ethiopia Conflict, Dr. Bikila Hurrisa, Tigray conflict</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/B877C605-1345-4553-B5DF-5210506CC369_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/16/eb000665-017a-4711-bffa-e6ff23030728_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="10358784" />
        </item>		
        <item>
            <title>በመተከል ታጣቂዎች ሰላማዊ ሰው ገደሉ - ኖቬምበር 16, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/benishangul-gumz-killings-11-15-20/5663611.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 16 Nov 2020 00:13:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:05</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FB5EB418-98F0-40D9-899D-4E1BE617FDAC_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/15/1d0425e8-8d61-46c2-a637-44e26e1e39ad_32k.mp3" type="audio/mpeg" length="1003520" />
        </item>		
        <item>
            <title>Benishangul-Gumuz, Ethiopia - ኖቬምበር 16, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/benishangul-gumz-killings-11-15-20/5663609.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 16 Nov 2020 00:07:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ናኮር መልካ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:05</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FB5EB418-98F0-40D9-899D-4E1BE617FDAC_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/15/f99bdb1b-bb8e-4223-943c-c86852bc01bb_32k.mp3" type="audio/mpeg" length="1003520" />
        </item>		
        <item>
            <title>በአራት ቀናት ውስጥ ከ14 ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ተሰደው ወደ ሱዳን ገቡ - ኖቬምበር 14, 2020</title>
            <description>በፌደራል መንግስት እና በህውሃት መሃከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ሽሽተው ወደ ሱዳን የሚዘልቁ ሰዎች ቁጥር እለት እለት እየጨምረ መሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከማክሰኞ እለት እስከ ትላንት አርብ ጠዋት ድረስ ባሉት አራት ቀናት ውስጥም ከ14000 በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር አልፈው እንደገቡ የመንግስታቱ ድርጀት የስደተኞች ኮሚሽን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5660812.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 14 Nov 2020 20:50:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በፌደራል መንግስት እና በህውሃት መሃከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ሽሽተው ወደ ሱዳን የሚዘልቁ ሰዎች ቁጥር እለት እለት እየጨምረ መሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከማክሰኞ እለት እስከ ትላንት አርብ ጠዋት ድረስ ባሉት አራት ቀናት ውስጥም ከ14000 በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር አልፈው እንደገቡ የመንግስታቱ ድርጀት የስደተኞች ኮሚሽን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:54</itunes:duration>
                <itunes:keywords>UNHCR Ethiopia, TPLF, UNHCR Sudan, Ethiopian refugees</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/7F653ED6-1028-43B0-ADB4-071D6245413E_cx23_cy0_cw71_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/14/42b88a69-7293-4d4a-9fb0-2f4a40d4dc30_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1449984" />
        </item>		
        <item>
            <title>የአምነስቲ ሪፖርት በማይካድራ ጭፍጨፋ - ኖቬምበር 13, 2020</title>
            <description>ማይካድራ ውስጥ በመቶዎች ሲቪሎች ላይ ጭፍጨፋ ለመካሄዱ ማስረጃ  እንዳለው አምነስቲ አስታወቀ።ድርጊቱ በትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ስለመፈፀሙ መረጃዎች ያመለክታሉ ሲል ያነጋገራቸውን እማኞች ቃል ጠቅሶ በሪፖርቱ ላይ አስፍሯል።የትግራይ ክልል  በትግራይ ሕዝብ ላይ የተጀመረው ከባድ የዘር ማጥፋት ወረራን ለመቀጠል ሆን ተብሎ የተሰራጨ የሐሰት ዜና ነው ብሎታል። በአካባቢው የነበረ የህወሃት ልዩ ሃይልና ሚሊሻ የፈጸመው ጅምላ ጭፍጨፋ ነው ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል:</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5659906.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 13 Nov 2020 21:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ጽዮን ግርማ, እስክንድር ፍሬው, ሙሉጌታ አጽብሃ</itunes:author>
                <itunes:summary>ማይካድራ ውስጥ በመቶዎች ሲቪሎች ላይ ጭፍጨፋ ለመካሄዱ ማስረጃ  እንዳለው አምነስቲ አስታወቀ።ድርጊቱ በትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ስለመፈፀሙ መረጃዎች ያመለክታሉ ሲል ያነጋገራቸውን እማኞች ቃል ጠቅሶ በሪፖርቱ ላይ አስፍሯል።የትግራይ ክልል  በትግራይ ሕዝብ ላይ የተጀመረው ከባድ የዘር ማጥፋት ወረራን ለመቀጠል ሆን ተብሎ የተሰራጨ የሐሰት ዜና ነው ብሎታል። በአካባቢው የነበረ የህወሃት ልዩ ሃይልና ሚሊሻ የፈጸመው ጅምላ ጭፍጨፋ ነው ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል:</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:17:48</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/9ad8e988-6e5b-40bc-ada7-78894db0b3f9_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/13/18f887f7-4cce-412c-9b9b-cf78a36be940_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4374528" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;እያንዳንዱ ሰው ሃገራዊ ሰላም ለማምጣት ትልቅ ሚና አለው&quot; ዶ/ር ተካልኝ ነጋ - ኖቬምበር 10, 2020</title>
            <description>ባልንጀራዬ እንቅስቃሴ ጎረቤትን መውደድን እና የሰውን ልጅ ክቡርነት በማመንን ማኅበራዊ ችግሮችን በውይይት እና በፍትሃዊነት መፍታት እንዲቻል እየጣረ ይገኛል፡፡ ይህን እቅስቃሴ ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች እየተፈጸሙ ያሉ ግድያዎችን እና ጥፋቶችን እንዲሁም የሰዎችን ሕልፈት የመቃወም የድጋፍ ፊርማዎችን እያሰባሰበ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከእንቅስቃሴው አጋር ዳይሬክተር ዶ/ር ተካልኝ ነጋ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5654462.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 10 Nov 2020 02:50:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ባልንጀራዬ እንቅስቃሴ ጎረቤትን መውደድን እና የሰውን ልጅ ክቡርነት በማመንን ማኅበራዊ ችግሮችን በውይይት እና በፍትሃዊነት መፍታት እንዲቻል እየጣረ ይገኛል፡፡ ይህን እቅስቃሴ ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች እየተፈጸሙ ያሉ ግድያዎችን እና ጥፋቶችን እንዲሁም የሰዎችን ሕልፈት የመቃወም የድጋፍ ፊርማዎችን እያሰባሰበ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከእንቅስቃሴው አጋር ዳይሬክተር ዶ/ር ተካልኝ ነጋ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:29</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/957A0443-7720-44DA-A4E9-4BF82EB4BFDF_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/09/a93add45-17cb-4695-860e-b1ed198b6654_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1839104" />
        </item>		
        <item>
            <title>የባይደን የድል ንግግር፤ ስለምርጫው ውጤት የዓለም ምላሽ - ኖቬምበር 08, 2020</title>
            <description>የዩናይትድ ስቴትስ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለአንድነትና ተከፋፍሎ የተራራቀውን የፖለቲካ አካሄድ ለማቀራረብ የሚጣራ ንግግር አድርገዋል። ተመራጩ ፕሬዚዳንት የድል ንግግራቸውን ያደረጉት የዘንድሮው ምርጫ ውጤት ወደ እርሣቸው ማጋደሉ ከተነገረ ከሰዓታት በኋላ ነበር።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/biden-victory-speech-and-world-reaction-11-08-2020/5652949.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 08 Nov 2020 23:45:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሰሎሞን አባተ, ቪኦኤ ዜና</itunes:author>
                <itunes:summary>የዩናይትድ ስቴትስ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለአንድነትና ተከፋፍሎ የተራራቀውን የፖለቲካ አካሄድ ለማቀራረብ የሚጣራ ንግግር አድርገዋል። ተመራጩ ፕሬዚዳንት የድል ንግግራቸውን ያደረጉት የዘንድሮው ምርጫ ውጤት ወደ እርሣቸው ማጋደሉ ከተነገረ ከሰዓታት በኋላ ነበር።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:11:24</itunes:duration>
                <itunes:keywords>US Election 2020, Biden victory speech</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/e2228d3d-be2b-40e2-ad7f-2cd79ef1d181_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/08/f7231bc9-0ab4-40a2-b4ba-db74cd3d1e48_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2801664" />
        </item>		
        <item>
            <title>ኢትዮ ኤርትራዊያን ሴቶች ድምጻቸውን ከምን አኳያ ሰጡ? - ኖቬምበር 05, 2020</title>
            <description>አርባ ስደስተኛው የአሜሪካ ምርጫ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀርቶታል፡፡ በዓለም ዙሪያ በጉጉት የሚጠበቀው ይሄ ምርጫ ለሁሉም ሰው የተለያየ ትርጉም አለው፡፡ በምርጫው የተሳተፉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኤርትራዊያን ሴቶች ለ46ኛው ፐሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጻቸውን በምን መመዘኛ ሰጡ? የአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ታሰማናለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5648452.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 05 Nov 2020 00:50:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>አርባ ስደስተኛው የአሜሪካ ምርጫ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀርቶታል፡፡ በዓለም ዙሪያ በጉጉት የሚጠበቀው ይሄ ምርጫ ለሁሉም ሰው የተለያየ ትርጉም አለው፡፡ በምርጫው የተሳተፉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኤርትራዊያን ሴቶች ለ46ኛው ፐሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጻቸውን በምን መመዘኛ ሰጡ? የአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ታሰማናለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:44</itunes:duration>
                <itunes:keywords>republican, democrat, Foreign Policy, 2020 election, women voters, African voters, Immigrant voters, Health care policy, Immigrant Policy</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/D0CF9333-058A-4842-82DA-0CE408BFF15F_cx0_cy0_cw94_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/04/f70c8bd4-9f0c-4260-aa9c-9618b1ad2be8_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1409024" />
        </item>		
        <item>
            <title>የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መንግስት በጥፋት ሃይሎች ላይ እርምጃ እንዲወስድ እና መከላከያ ማብራሪያ እንዲሰጥ ጠየቀ፡፡ - ኖቬምበር 05, 2020</title>
            <description>ምክር ቤቱ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞነ ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ቃንቃ ቀበሌ የአማራ ብሄርን ለይቶ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ እና አሰቃቂ ግድያ አስመልክቶ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮቹ በእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በመተው በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ለመወያየት ጥያቄ በማቅረባቸው እና ጥያቄያቸው ተቀባይነት በማግኘቱ ውይይት አድርገዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5648436.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 05 Nov 2020 00:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ምክር ቤቱ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞነ ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ቃንቃ ቀበሌ የአማራ ብሄርን ለይቶ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ እና አሰቃቂ ግድያ አስመልክቶ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮቹ በእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በመተው በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ለመወያየት ጥያቄ በማቅረባቸው እና ጥያቄያቸው ተቀባይነት በማግኘቱ ውይይት አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:49</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, oromiya, House of people representative, Amhara genocide, Gura Ferda gawa qanqa</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/3CADDF21-0FE2-4480-9CA3-943DCC16CB25_cx0_cy0_cw88_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/04/0eb9cf84-be84-4569-83ff-4c9d1091056e_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2166784" />
        </item>		
        <item>
            <title>የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ደጋፊ ከሎሳንጀለስ - ኖቬምበር 03, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/us-presidential-elections-vote-2020/5646355.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 03 Nov 2020 15:45:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:06</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#USPresidentialElections, #USVOTES, #USELections</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FB5EB418-98F0-40D9-899D-4E1BE617FDAC_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/03/24e4e0a1-51e0-4728-a30c-d9b4d4178a7d_32k.mp3" type="audio/mpeg" length="1990656" />
        </item>		
        <item>
            <title>ዩኒቨርስቲዎች ሲከፈቱ ሊከሰቱ የሚችሉ ግጭቶችን ታሳቢ በማድረግ ለግቢ ጥበቃዎች በፌደራል ፖሊስ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ - ኦክቶበር 28, 2020</title>
            <description>ለፈው ግማሽ ዓመት ተፈጥረው የነበሩ የተማሪዎች ግጭት እና የትምህርት መስተጓጎል  ተሞክሮ በመነሳት እና መጪው የምርጫ ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ለግቢ ጥበቃ አባላት  በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሚነሱ የብሄር እና የፖለቲካ ግጭቶችን ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልጠና በሃገር አቀፍ ደረጃ መስጠት ጀምሯል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5638661.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 28 Oct 2020 14:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ለፈው ግማሽ ዓመት ተፈጥረው የነበሩ የተማሪዎች ግጭት እና የትምህርት መስተጓጎል  ተሞክሮ በመነሳት እና መጪው የምርጫ ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ለግቢ ጥበቃ አባላት  በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሚነሱ የብሄር እና የፖለቲካ ግጭቶችን ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልጠና በሃገር አቀፍ ደረጃ መስጠት ጀምሯል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:43</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ministry of Higher Education, Conflicts in universities</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/B27578A3-B621-49ED-830A-F4F392E8FA6D_cx0_cy20_cw100_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/10/28/cb7c7353-d9e9-4286-b342-3eb949bdeae6_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1650688" />
        </item>		
        <item>
            <title>ጋዜጠኞች እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ከዲጂታል ጥቃት እንዴት እራሳቸውን ይጠብቁ? - ኦክቶበር 27, 2020</title>
            <description>በአሁን ወቅት የመረጃ ደህንነት ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ ጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት፣ እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ታጋዮች በተለያዩ ወቅቶች የማኅበራዊ ድረገጾቻቸው እየተጠለፉ ብር የሚጠይቅበት እና አግባብነት የሌላቸው ምስሎች እና ጽሁፎች የሚወጡበት አጋጣሚ እየጨመረ ነው፡፡ አጥናፉ ብርሃኔተቋማት እና ግለሰቦች ዲጂታል ድህንነታቸውን ለማስጥበቅ ሊወስዷቸው ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች  ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5636637.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 27 Oct 2020 02:22:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በአሁን ወቅት የመረጃ ደህንነት ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ ጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት፣ እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ታጋዮች በተለያዩ ወቅቶች የማኅበራዊ ድረገጾቻቸው እየተጠለፉ ብር የሚጠይቅበት እና አግባብነት የሌላቸው ምስሎች እና ጽሁፎች የሚወጡበት አጋጣሚ እየጨመረ ነው፡፡ አጥናፉ ብርሃኔተቋማት እና ግለሰቦች ዲጂታል ድህንነታቸውን ለማስጥበቅ ሊወስዷቸው ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች  ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:10:09</itunes:duration>
                <itunes:keywords>cyber attack, digital safety</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/6D4F3935-C130-4E29-B2BE-98DFF610352C_cx0_cy16_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/10/26/dd703a28-1410-4eea-bcc8-7f017b3e5f03_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2494464" />
        </item>		
        <item>
            <title>ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በኅዳሴ ጉዳይ  - ከምላሾች ጋር - ኦክቶበር 25, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/pr-trump-on-gerd-with-leaders-of-sudan-and-israel-10-25-2020/5635139.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 25 Oct 2020 23:22:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሰሎሞን አባተ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:58</itunes:duration>
                <itunes:keywords>trump on gerd, trump - gerd - eth gov - eu, trump - gerd- eu</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FE7DAAB3-3FC7-45D3-9F0D-AF717662C049_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/10/25/8087b05b-eba0-4c5d-9dd7-926298eddd01_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="974848" />
        </item>		
        <item>
            <title>የትውልደ - ኢትዮጵያና  የኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ - ኦክቶበር 03, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ - ኢትዮጵያ   የኢትዮጵያ መንግሥትን የሚቃወም ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ አካሄዱ። ሰልፈኞቹ ተቃውሞውን ያደረጉት መንግሥት በተለይ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ይደርሳል ያሉትን የመብት ረገጣዎች ለማጋለጥ እንደሆነ ገልፀዋል። ሰልፉን ያዘጋጁት በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት ሲሆኑ፤ ከተለያዩ ከተሞች የመጡ ተሳታፊዎች እንዳሉበት ተናግረዋል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5606926.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 03 Oct 2020 01:16:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ደረጀ ደስታ, ሶራ ሃላኬ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ - ኢትዮጵያ   የኢትዮጵያ መንግሥትን የሚቃወም ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ አካሄዱ። ሰልፈኞቹ ተቃውሞውን ያደረጉት መንግሥት በተለይ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ይደርሳል ያሉትን የመብት ረገጣዎች ለማጋለጥ እንደሆነ ገልፀዋል። ሰልፉን ያዘጋጁት በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት ሲሆኑ፤ ከተለያዩ ከተሞች የመጡ ተሳታፊዎች እንዳሉበት ተናግረዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:49</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/6AB1D801-4283-4030-97E9-92F22F8A9E1B_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/10/02/d71846c0-0166-49a6-b28c-9eb2a20c13bc_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="937984" />
        </item>		
        <item>
            <title>የተተቸው ፕሬዚዳንታዊ ክርክር - ኦክቶበር 01, 2020</title>
            <description>ፕሬዚዳናት ዶናልድ ትራምፕ እና የቀድሞ ም/ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በተጧጧፈውና ዘለፋ ጭምር በተለዋወጡበት በትላንቱ ማክሰኞ ምሽት፣ የመጀመሪያው ፕሬዚዳንታዊ ክርክራቸው የፖሊሲ ሀሳቦቻቸውን አቅርበዋል፡፡ ክርክሩ የተካሄደው ለምርጫው አምስት ሳምንታት ሲቀሩት ነው፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5603963.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 01 Oct 2020 01:23:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ደረጀ ደስታ</itunes:author>
                <itunes:summary>ፕሬዚዳናት ዶናልድ ትራምፕ እና የቀድሞ ም/ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በተጧጧፈውና ዘለፋ ጭምር በተለዋወጡበት በትላንቱ ማክሰኞ ምሽት፣ የመጀመሪያው ፕሬዚዳንታዊ ክርክራቸው የፖሊሲ ሀሳቦቻቸውን አቅርበዋል፡፡ ክርክሩ የተካሄደው ለምርጫው አምስት ሳምንታት ሲቀሩት ነው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:14</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/0806DC42-99CF-4784-BF9A-9E6350DCBCE7_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/09/30/f1013081-0a03-498b-ad5b-cb5953b2b483_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1531904" />
        </item>		
        <item>
            <title>የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስለ ትግራይ ምርጫ - ሴፕቴምበር 05, 2020</title>
            <description>የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ የሥራ አስፈፃሚ አካላትና የምርጫ ኮሚሽን ምርጫን በሚመለከት ያወጣው የምርጫ አዋጅ፣ ያሳለፏቸው ውሣኔዎችና የፈፀሟቸው ተግባራት “ከህገመንግሥቱ ጋር የሚቃረኑ” መሆናቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ በየነ።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-house-of-federation-on-tigray-election-and-reaction-09-05-2020/5572223.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 05 Sep 2020 23:39:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>መለስካቸው አምሃ, ሙሉጌታ አጽብሃ</itunes:author>
                <itunes:summary>የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ የሥራ አስፈፃሚ አካላትና የምርጫ ኮሚሽን ምርጫን በሚመለከት ያወጣው የምርጫ አዋጅ፣ ያሳለፏቸው ውሣኔዎችና የፈፀሟቸው ተግባራት “ከህገመንግሥቱ ጋር የሚቃረኑ” መሆናቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ በየነ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:01</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/5D0E6FD3-FBD0-40F7-A53D-F77364696124_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/09/05/a15e5f3d-9a0d-4b69-8f51-f78f653d7a66_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1724416" />
        </item>		
        <item>
            <title>በ2012 ዓ.ም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የተከሰቱ የተማሪዎችን ግጭት የብሔር መልክ ለማስያዝ ማህበራዊ ሚዲያው ሰፊ ሚና ተጫውቷል- ጥናት - ኦገስት 26, 2020</title>
            <description>የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል በዛሬው ዕለት፤ በ 2012 ዓ.ም ከመስከረም እስከ የካቲት ወር ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ማዕከላት ውስጥ የተፈጠሩትን ግጭቶች በተመለከተ 54 ገጽ ያለው ጥናት ይፋ አድርጓል፡፡  በዚህም መስረት ጥናቱ ባተኮረባቸው 6 ወራት ውስጥ ብቻ የ12 ተማሪዎች ሕይወት ማለፉን፣ 57 ተማሪዎች ከባድ እና ቀላል እንደደረሰባቸው እና የትምህርት መስተጓጎል መፈጠሩ ተገልጿል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5558170.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 26 Aug 2020 02:56:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል በዛሬው ዕለት፤ በ 2012 ዓ.ም ከመስከረም እስከ የካቲት ወር ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ማዕከላት ውስጥ የተፈጠሩትን ግጭቶች በተመለከተ 54 ገጽ ያለው ጥናት ይፋ አድርጓል፡፡  በዚህም መስረት ጥናቱ ባተኮረባቸው 6 ወራት ውስጥ ብቻ የ12 ተማሪዎች ሕይወት ማለፉን፣ 57 ተማሪዎች ከባድ እና ቀላል እንደደረሰባቸው እና የትምህርት መስተጓጎል መፈጠሩ ተገልጿል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>conflict resolution, Higher education, CARD, University conflict, ethnic conflicts</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/46FB8F24-8171-4080-949F-3EED1268C998_w640_h360.gif" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/26/331f0cb1-26d7-4895-8854-c84c2e066816_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2174976" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;ሁሉም በተሰኘው ዘመቻ በሁለት ሳምንት ከ200,000 ሰው በላይ መመርመር ተችሏል&quot; ዶ/ር ኤባ አባተ - ኦገስት 25, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ የሕብረተስብ ጤና ሳይንስ ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኤባ አባተ ከ17 ሚሊየን ቤቶችን ለመድረስ እና ከ 200,000 በላይ ሰዎችን ለመምርመር ታቅዶ የነበረው ዘመቻ ግቡን መምታቱን እና እስከ ነሃሴ ማብቂያ ድረስ መቀጠሉንም ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም በተለያዩ ክልሎች እና እንዲሁም በእስር ቤቶች ስላለው የቫይረሱ ስርጭት እና ከለይቶ ማቆያ ጋር ተያይዘው ስለሚነሱ ቅሬታዎች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስረድተዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5556937.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 25 Aug 2020 13:37:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ የሕብረተስብ ጤና ሳይንስ ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኤባ አባተ ከ17 ሚሊየን ቤቶችን ለመድረስ እና ከ 200,000 በላይ ሰዎችን ለመምርመር ታቅዶ የነበረው ዘመቻ ግቡን መምታቱን እና እስከ ነሃሴ ማብቂያ ድረስ መቀጠሉንም ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም በተለያዩ ክልሎች እና እንዲሁም በእስር ቤቶች ስላለው የቫይረሱ ስርጭት እና ከለይቶ ማቆያ ጋር ተያይዘው ስለሚነሱ ቅሬታዎች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስረድተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:20:39</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ministry of Health, COVID 19, Hulum Campaign, Ethiopian Public health Instit, Covid-19 prisoners</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/C35282CD-726F-4085-AD4A-0C06AFB9A63D_w640_h360.gif" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/25/9beb001e-7570-4f6a-a6fd-058cafc091d0_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="5074944" />
        </item>		
        <item>
            <title>የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ - ኦገስት 15, 2020</title>
            <description>የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡  በኢትዮጵያ በጥር 2012 የህገ ወጥ መሳሪያ ቁጥጥርን ለማስተዳደር በወጣው አዋጅ መስረት በቀጣይ ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ዜጎች የጦር መሳሪያቸውን እንዲያስመዘግቡ ይጠበቃልም ተብሏል፡፡  ኤደን ገረመው በሰላም ሚኒስተር የሚኒስተር አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃ አነጋገራለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544785.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 15 Aug 2020 10:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡  በኢትዮጵያ በጥር 2012 የህገ ወጥ መሳሪያ ቁጥጥርን ለማስተዳደር በወጣው አዋጅ መስረት በቀጣይ ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ዜጎች የጦር መሳሪያቸውን እንዲያስመዘግቡ ይጠበቃልም ተብሏል፡፡  ኤደን ገረመው በሰላም ሚኒስተር የሚኒስተር አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃ አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:48</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ehtiopia, Gun Control, Ministry of peace, Article 1177 2020, Nairobi protocol 2004</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/20E1B27C-FC2F-4609-85F4-CA92EAA4B881_cx0_cy27_cw100_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/15/964405ba-3023-4e22-8a17-6e59226b643a_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1179648" />
        </item>		
        <item>
            <title>የክልልነት ጥያቄን ለመመለስ ወጥ አሰራር ያስፈልጋል ተባለ - ኦገስት 15, 2020</title>
            <description>ከደቡብ ክልል የሚቀርቡ የክልልነት ጥያቄዎች እልባት እንዲያገኙ ክልሉን እየመራ ያለው ብልፅግና ፓርቲ በወጥ ዕቅድ መመራት፣ ከህዝብ ጋር ነፃ ውይይት ማድረግና ህዝቡን አሳምኖ የሚመራ አመራር ማዋቀር እንደሚገባው ምሁራን መክረዋል።የክልል አደረጃጀት ጉዳዮችን የፌዴሬሽን ምክር ቤት እያጠና መሆኑን የፌዴሬሽ አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራሃ መግለጣቸው ተዘግቧል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544349.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 15 Aug 2020 02:06:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ዮናታን ዘብዴዎስ</itunes:author>
                <itunes:summary>ከደቡብ ክልል የሚቀርቡ የክልልነት ጥያቄዎች እልባት እንዲያገኙ ክልሉን እየመራ ያለው ብልፅግና ፓርቲ በወጥ ዕቅድ መመራት፣ ከህዝብ ጋር ነፃ ውይይት ማድረግና ህዝቡን አሳምኖ የሚመራ አመራር ማዋቀር እንደሚገባው ምሁራን መክረዋል።የክልል አደረጃጀት ጉዳዮችን የፌዴሬሽን ምክር ቤት እያጠና መሆኑን የፌዴሬሽ አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራሃ መግለጣቸው ተዘግቧል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:17</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/1FEB4541-5A4D-423C-B7CE-688924975061_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/14/b737dc7c-6680-4b20-90f2-5acf190c5114_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2035712" />
        </item>		
        <item>
            <title>የየመን ሁቲ አማጺያን ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ከሀገራቸው አባረሩ፣ በርካታዎችን ገደሉ - ኦገስት 15, 2020</title>
            <description>የየመን ሁቲ አማጺያን በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ከሀገራቸው ለማስወጣት በከፈቱት ተኩስ በርካታ ኢትዮጵያውያን መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የሆነው ሂውማን ራይትስ ዎች ትላንት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የተኩስ ጥቃቱን ለማምለጥ ወደ ሳውዲ ድምበር ለመግባት የሞከሩ በርካታ ስደተኞች ላይ የሳውዲ ድምበር ጠባቂ ወታደሮች ተኩስ በመክፈታቸው ተጨማሪ ኢትዮጵያኖች መሞታቸውንም መግለጫው አካቷል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544307.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 15 Aug 2020 01:16:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የየመን ሁቲ አማጺያን በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ከሀገራቸው ለማስወጣት በከፈቱት ተኩስ በርካታ ኢትዮጵያውያን መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የሆነው ሂውማን ራይትስ ዎች ትላንት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የተኩስ ጥቃቱን ለማምለጥ ወደ ሳውዲ ድምበር ለመግባት የሞከሩ በርካታ ስደተኞች ላይ የሳውዲ ድምበር ጠባቂ ወታደሮች ተኩስ በመክፈታቸው ተጨማሪ ኢትዮጵያኖች መሞታቸውንም መግለጫው አካቷል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:08</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/AC32A718-F7B0-4C55-A0CF-FB9A230BC467_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/14/df954a13-7753-4086-99ef-1cd4cbd78517_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1998848" />
        </item>		
        <item>
            <title>የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤና ሌሎች ተከሳሾች በዋስ ተለቀቁ - ኦገስት 15, 2020</title>
            <description>የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤ እና በርሳቸው መዝገብ የተከሰሱ ሃያ ሰዎች በ2 ሚሊዮን ብር ዋስ ተለቅቀዋል።

በዋስ መለቀቃቸውን ተከትሎ ዞኑ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ እየተመለሰ መሆኑን የዞኑ ነዋሪዎች ለቪኦኤ ገልፀዋል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544289.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 15 Aug 2020 00:52:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ዮናታን ዘብዴዎስ</itunes:author>
                <itunes:summary>የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤ እና በርሳቸው መዝገብ የተከሰሱ ሃያ ሰዎች በ2 ሚሊዮን ብር ዋስ ተለቅቀዋል።

በዋስ መለቀቃቸውን ተከትሎ ዞኑ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ እየተመለሰ መሆኑን የዞኑ ነዋሪዎች ለቪኦኤ ገልፀዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:02:51</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/963F6C12-46D3-4CC9-98CC-45E08345E840_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/14/5e94dd4e-81fb-4b7c-9235-28b393e2117f_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="700416" />
        </item>		
        <item>
            <title>የትግራይ ክልል መንግስትለ1568 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወስነ - ኦገስት 14, 2020</title>
            <description>የክልሉ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ እንዳስታወቀው የኮረናቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል ተብሎ የይቅርታ መምርያ የሚያሟሉ የህግ ታራሚዎች እንዲፈቱ ተወስኗል::</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544235.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 14 Aug 2020 23:44:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ጽዮን ግርማ</itunes:author>
                <itunes:summary>የክልሉ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ እንዳስታወቀው የኮረናቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል ተብሎ የይቅርታ መምርያ የሚያሟሉ የህግ ታራሚዎች እንዲፈቱ ተወስኗል::</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:02:11</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/00F03183-F399-4E2A-8FF5-1BFA142B572D_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/14/000ccb50-d19e-418a-b95b-c77db88a50b9_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="536576" />
        </item>		
        <item>
            <title>የማይክ ፔንስ ክንዋኔዎች - ኦገስት 14, 2020</title>
            <description>የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚደንት ማይክ ፔንስ የትረምፕ አስተዳደር ባስጨነቁ ፈተናዎች ሁሉ አብረው ፀንተው በመቆም ተጋፍጠው አሳልፈዋል፤ የተወካዮች ምክር ቤቱ በፕሬዚደንቱ ላይ የክስ ምርመራ ባካሄደባቸው ወቅት ከጎናቸው ቆመዋል፤ፕሬዚደንቱ በወሰዷቸው በርካታ የካቢኔ ለውጦችም ላይ እንዲሁ።

በዓለም አቀፍ ጉዳዮች በዋይት ሃውስ ልዑክነት ሠርተዋል፤ ባሁኑ ጊዜ ደግሞ የኮቪድ አስራ ዘጠኝ ግብረ ኃይሉን እየመሩ ናቸው።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5543803.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 14 Aug 2020 18:27:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA News</itunes:author>
                <itunes:summary>የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚደንት ማይክ ፔንስ የትረምፕ አስተዳደር ባስጨነቁ ፈተናዎች ሁሉ አብረው ፀንተው በመቆም ተጋፍጠው አሳልፈዋል፤ የተወካዮች ምክር ቤቱ በፕሬዚደንቱ ላይ የክስ ምርመራ ባካሄደባቸው ወቅት ከጎናቸው ቆመዋል፤ፕሬዚደንቱ በወሰዷቸው በርካታ የካቢኔ ለውጦችም ላይ እንዲሁ።

በዓለም አቀፍ ጉዳዮች በዋይት ሃውስ ልዑክነት ሠርተዋል፤ ባሁኑ ጊዜ ደግሞ የኮቪድ አስራ ዘጠኝ ግብረ ኃይሉን እየመሩ ናቸው።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:02</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/92771bec-965a-46be-8c51-b6af1992009e_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/14/30d5624c-8227-406b-a47a-c8a685264df3_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1236992" />
        </item>		
        <item>
            <title>ቄሮ፣ ፋኖ፣ ኤጀቶ፣ ዘርማ እና ሌሎችም የወጣት እንቅስቃሴዎች ከጥፋት ወደ መፍትሄ እንዴት መምጣት ይችላሉ? - ኦገስት 14, 2020</title>
            <description>ፋኖ፣ ቄሮ፣ ዘርማ፣ ኤጀቶ፣ ፈንቅል እንዲሁም በየክልሉ ያሉ የወጣት እንቅስቃሴዎች በአብዛኛው በሰላማዊ መንገድ ትግል የማድረግ አላማ ያላቸው ናቸው፡፡ ይሁንና በሰላማዊ መንገድ የጀመሩት ትግል በተለያዩ ጊዜያት ወደ ጥፋት ሲቀየር ታይቷል፡፡ እነዚህ የወጣት ቡድኖች ስለሚያነሷቸው ጥያቄዎች አንድነት እና ልዩነት፣ አካሄድ እና አደረጃጀት ዙሪያ ኤደን ገረመው በመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ በፍቃዱ ሃይሉን ጋብዛ አነጋገራለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5542811.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 14 Aug 2020 01:23:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ፋኖ፣ ቄሮ፣ ዘርማ፣ ኤጀቶ፣ ፈንቅል እንዲሁም በየክልሉ ያሉ የወጣት እንቅስቃሴዎች በአብዛኛው በሰላማዊ መንገድ ትግል የማድረግ አላማ ያላቸው ናቸው፡፡ ይሁንና በሰላማዊ መንገድ የጀመሩት ትግል በተለያዩ ጊዜያት ወደ ጥፋት ሲቀየር ታይቷል፡፡ እነዚህ የወጣት ቡድኖች ስለሚያነሷቸው ጥያቄዎች አንድነት እና ልዩነት፣ አካሄድ እና አደረጃጀት ዙሪያ ኤደን ገረመው በመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ዳይሬክተር የሆኑትን አቶ በፍቃዱ ሃይሉን ጋብዛ አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:15:59</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Youth political movements in E, Qerro, Fano, Zerma, Ejeto, CARD Ethiopia</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/970277C1-C991-48D9-813E-789168D57682_cx0_cy4_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/13/532832f5-653a-4d2e-9d81-56f1c5c6242e_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="3928064" />
        </item>		
        <item>
            <title>እንደምን ከዚህ ደረስን? - ክፍል ሁለት - ኦገስት 04, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5529933.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 04 Aug 2020 16:27:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:20:19</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#EthiopiaBeyondTheCrisis, #EthiopiaAlookAhead, #HowDidWeGetHere, #EthiopiaViolence</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/A745F42E-B479-4C9C-AAD6-071458C43AD2_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/04/17e76133-f9a7-486a-8c80-3da500be4660_32k.mp3" type="audio/mpeg" length="4993024" />
        </item>		
        <item>
            <title>እንደምን ከዚህ ደረስን? - ክፍል አንድ - ኦገስት 04, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5529921.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 04 Aug 2020 16:22:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:31:08</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#EthiopiaBeyondTheCrisis, #EthiopiaAlookAhead, #HowDidWeGetHere, #EthiopiaViolence</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/A745F42E-B479-4C9C-AAD6-071458C43AD2_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/04/794b76c4-9ec2-4dfc-bc7b-9edb6ad43e46_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="7651328" />
        </item>		
        <item>
            <title>በኢትዮጵያ የድንገተኛ አደጋዎች ቅድመ ማስጠንቀቂያ አገልግሎት ሊጀመር ነው - ጁላይ 16, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ የሰላም በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ በሆነ መልኩ ሊከሰቱ የሚችሉ አደጋዎችን ቀድሞ ለኅብረተሰቡ ለማሳወቅ የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት ዝርጋታ እየጨረስኩ ነው ሲል አስታውቋል፡፡ ማስጠንቀቂያ ሲኖር በስልክ እንድሚላክ ተገልጿል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5505914.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 16 Jul 2020 23:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ የሰላም በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ በሆነ መልኩ ሊከሰቱ የሚችሉ አደጋዎችን ቀድሞ ለኅብረተሰቡ ለማሳወቅ የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት ዝርጋታ እየጨረስኩ ነው ሲል አስታውቋል፡፡ ማስጠንቀቂያ ሲኖር በስልክ እንድሚላክ ተገልጿል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:53</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopian Ministry of Peace, Emergency alert system, natural disaster</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/83DDB786-0789-4982-A20C-FB4A47BE6DDB_cx0_cy5_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/07/16/13960146-7d94-4e39-bc01-e0f355e0b279_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="954368" />
        </item>		
        <item>
            <title>የሕዳሴው ግድብን ለዓለም ማስተዋወቅ እየጣረች ያለች የኢትዮጵያ ወዳጅ- አና ሆይኒትዝካ - ጁላይ 16, 2020</title>
            <description>ለ 4 ዓመታት ኢትዮጵያ ኖራለች፡፡ ሁለተኛ ቤቴ ብላ በምትጠራት ሃገር ላይ የሕዳሴው ግድብ ሲያልቅ ትልቅ ለውጥ ያመጣል ብላ ታምናለች፡፡ በሙዝ ላይ በምትስላቸው ስዕሎች፣ በማህበራዊ ድረገጾቿ እና በተጋበዝችባቸው ሚዲያዎች ላይ ሁሉም ታነሳዋለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5504501.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 16 Jul 2020 01:38:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ለ 4 ዓመታት ኢትዮጵያ ኖራለች፡፡ ሁለተኛ ቤቴ ብላ በምትጠራት ሃገር ላይ የሕዳሴው ግድብ ሲያልቅ ትልቅ ለውጥ ያመጣል ብላ ታምናለች፡፡ በሙዝ ላይ በምትስላቸው ስዕሎች፣ በማህበራዊ ድረገጾቿ እና በተጋበዝችባቸው ሚዲያዎች ላይ ሁሉም ታነሳዋለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:12</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, UK, GERD, Covid-19, Banana Art, Reach for Change, Social enterprises</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/EACDE486-C41C-47F8-B6D6-112981804151_cx0_cy24_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/07/15/a179367c-c146-4af1-97e5-decdc7eba47b_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1032192" />
        </item>		
        <item>
            <title>የብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ የሙከራ መርሃግብር መጀመሩን የሰላም ሚኒስተር ይፋ አደረገ - ጁላይ 15, 2020</title>
            <description>የሰላም ሚኒስተር የብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ መርሃግብር በመላው ሃገሪቱ በተግባር ላይ ከማዋሉ በፊት ለስምንት ወራት የሚቆይ የሙከራ እና የስልጠና ፕሮግራም መጀመሩን ከሳምንታት በፊት ይፋ አድርጓል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስተር መስሪያቤቱ አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5502920.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 15 Jul 2020 00:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የሰላም ሚኒስተር የብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ መርሃግብር በመላው ሃገሪቱ በተግባር ላይ ከማዋሉ በፊት ለስምንት ወራት የሚቆይ የሙከራ እና የስልጠና ፕሮግራም መጀመሩን ከሳምንታት በፊት ይፋ አድርጓል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስተር መስሪያቤቱ አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:10</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/7862804B-B4C2-4C5B-BD5C-A4C41B17FA78_cx0_cy42_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/07/14/eda912fa-de9f-45ea-8bc7-76a70a24c6f8_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1269760" />
        </item>		
        <item>
            <title>አብን -ህወሓት ከሰላማዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዝርዝር እንዲሰረዝ ጠየቀ - ጁላይ 13, 2020</title>
            <description>የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ከሰላማዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች መሰረዝ አለበት ሲል አስታወቀ። አብን እዚህ አቋም ላይ የደረሰው ህወሓት ለዓመታት የፈጸማቸው እና አሁንም በመፈጸም ላይ ያሉ ድርጊቶች በአማራ ህዝብ እና ክልል ላይ ብሎም በመላ ኢትዮጵያ ላይ ከደቀነው አደጋ አንጻር እንደሆነ አስታውቋል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5500549.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 13 Jul 2020 15:31:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary>የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ከሰላማዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች መሰረዝ አለበት ሲል አስታወቀ። አብን እዚህ አቋም ላይ የደረሰው ህወሓት ለዓመታት የፈጸማቸው እና አሁንም በመፈጸም ላይ ያሉ ድርጊቶች በአማራ ህዝብ እና ክልል ላይ ብሎም በመላ ኢትዮጵያ ላይ ከደቀነው አደጋ አንጻር እንደሆነ አስታውቋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:12:21</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, politics</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/D8B8D0BF-4BD5-4635-ABD4-6DE3A65DB0F5_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/07/13/37528132-a00c-48d8-9b02-c96ed2aeec10_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="3035136" />
        </item>		
        <item>
            <title>በኦሮሚያ ክልል “ከአንድ ብሔር ተወላጅ ናቸው” በተባሉ ዜጎች ላይ ዘግናኝ ጥቃት መድረሱን ነዋሪዎች ተናገሩ - ጁላይ 07, 2020</title>
            <description>በኢትዮጵያ የአንድ ብሔር ተወላጅ ናቸው በተባሉ ዜጎች ላይ በተነጣጠረ ጥቃት ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቁ ኢትዮጵያውያን በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን ከጥቃቱ የተረፉ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5492253.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 07 Jul 2020 01:12:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ጽዮን ግርማ</itunes:author>
                <itunes:summary>በኢትዮጵያ የአንድ ብሔር ተወላጅ ናቸው በተባሉ ዜጎች ላይ በተነጣጠረ ጥቃት ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቁ ኢትዮጵያውያን በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን ከጥቃቱ የተረፉ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:24:07</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/4066D31E-B3AF-429D-AFBE-042239047242_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/07/06/cb3db37c-ada2-4760-b594-ed0c7decc361_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="5926912" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;የኢትዮጵያ ድምጽ አኩል አልተሰማም&quot; - ክፍል ሁለት - ጁን 27, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/we-aspire-ethiopian-americans-gerd-with-voa-alula-kebede-june-2020/5479600.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 27 Jun 2020 03:09:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:23:25</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#WeAspire, #GrandEthiopianRenaissanceDam, #EthiopiaEgypt, #EthiopiaEgyptSudan, #EthiopiaEgyptUS</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/C583692E-A80B-426B-AD0D-53C624A1BF21_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/06/27/4008b996-eba2-4f68-8ee2-79b6071e1008_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="5754880" />
        </item>		
        <item>
            <title>የግብጽና የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ድርድሮችና ውዝግቦች - ጁን 21, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5471134.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 21 Jun 2020 03:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:08</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/417C17BE-D1CF-491C-8F95-51F4D88BB35B_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/06/21/b0f80bf0-6edd-4018-8b10-192786f542d6_32k.mp3" type="audio/mpeg" length="1998848" />
        </item>		
        <item>
            <title>WeAspire Grand EthiopianRenaissance Dam - ጁን 21, 2020</title>
            <description>“የአባይ ጉዳይ ግድ ይለናል” - ክፍል አንድ</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/grand-Ethiopian-renaissance-dam-conversation-weaspire-group-voa-with-alula-kebede-june-2020/5470840.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 21 Jun 2020 01:13:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary>“የአባይ ጉዳይ ግድ ይለናል” - ክፍል አንድ</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:19:03</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#WeAspire, #GrandEthiopianRenaissanceDam, #EthiopiaEgypt, #EthiopiaEgyptUSA</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/7F30DEF4-9B5C-40F1-A6AD-C9313DF4D48F_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/06/20/a3da5ad3-bd74-4dd7-8158-ae13c943b66c_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4681728" />
        </item>		
        <item>
            <title>ክፍል አንድ - WeAspire ማናቸው? - ጁን 21, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5470837.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 21 Jun 2020 01:01:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:19:05</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#WeAspire, #GrandEthiopianRenaissanceDam, #EthiopiaEgypt, #EthiopiaEgyptUSA</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/7F30DEF4-9B5C-40F1-A6AD-C9313DF4D48F_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/06/20/0ea4101a-0767-41cb-9e47-498b913f52d8_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4689920" />
        </item>		
        <item>
            <title>ሁለት የንግድ ቤታቸውን በቃጥሎ ያጡት ቤተሰቦች - ጁን 13, 2020</title>
            <description>የአፍሪካ አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድ ኢ- ሰብዓዊ አሟሟት ተከተሎ በተደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ በአሜሪካን ሃገር ሚኒሶታ ግዛት ሜኒያፖሊስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የቦሌ ሬስቶራንት ባለቤቶች ሁለት የንግድ ቤቶቻቸውን በቃጠሎ አጥተዋል፡፡ ይሁን እንጂ &quot;ምንም እንኳን የዘመናት የላባችን ውጤት በመውደሙ ሃዘን ቢሰማንም በምንም ዓይነት ግን ከሰው ሕይወት ጋር አይወዳደርም&quot; ይላሉ፡፡
ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የነበራቸውን ቆይታ ይከታተሉ፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5461539.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 13 Jun 2020 18:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የአፍሪካ አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድ ኢ- ሰብዓዊ አሟሟት ተከተሎ በተደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ በአሜሪካን ሃገር ሚኒሶታ ግዛት ሜኒያፖሊስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የቦሌ ሬስቶራንት ባለቤቶች ሁለት የንግድ ቤቶቻቸውን በቃጠሎ አጥተዋል፡፡ ይሁን እንጂ &quot;ምንም እንኳን የዘመናት የላባችን ውጤት በመውደሙ ሃዘን ቢሰማንም በምንም ዓይነት ግን ከሰው ሕይወት ጋር አይወዳደርም&quot; ይላሉ፡፡
ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የነበራቸውን ቆይታ ይከታተሉ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:53</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ethiopians in america, BLM, Black Live Matter</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/230B2336-69AF-4ED6-9AF6-16948AF99C7A_cx0_cy6_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/06/13/62882811-8118-4392-8812-69fb104bbb71_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1691648" />
        </item>		
        <item>
            <title>ለመጭው ምርጫ የመጨረሻ ሩጫ - ባሜሪካ - ጁን 03, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/us-primaries-on-june-02-2020/5446550.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 03 Jun 2020 00:47:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:01:56</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/AD4441D0-9FBA-4510-ABC2-1452A8BD8834_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/06/02/a3071557-7f71-42e4-bb50-93fe3b15064c_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="475136" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ኢትዮጵያውያን በቻይና ለደረሰባቸው መድልዎ በውጭ ጉዳይ ተገኝተው ምላሽ ሰጥተዋል&quot;አምባሳደር ተሾመ ቶጋ - ኤፕሪል 21, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በቻይና የሚገኙ አፍሪካውያን ከመኖሪያ ቤቶች እንዲለቁ፣ ወደ ገበያ ቦታዎች እንዳይገቡ እየተደረጉና በሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ላይም በሚሳፈሩባቸው ጊዜያት ብዙ ዓይነት በደሎች እየደረሱባቸው ነው፡፡ ከሰሞኑም በማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ አንዲት ኢትዮጵያዊት ወደ ንግድ ማዕከል መግባት ስትከለከል የሚያሳይ ምስል ከተሰራጨ በኋላም ጉዳዩ መነጋገሪያ ሆኖ ሰምብቷል፡፡በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5383048.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 21 Apr 2020 03:05:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በቻይና የሚገኙ አፍሪካውያን ከመኖሪያ ቤቶች እንዲለቁ፣ ወደ ገበያ ቦታዎች እንዳይገቡ እየተደረጉና በሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ላይም በሚሳፈሩባቸው ጊዜያት ብዙ ዓይነት በደሎች እየደረሱባቸው ነው፡፡ ከሰሞኑም በማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ አንዲት ኢትዮጵያዊት ወደ ንግድ ማዕከል መግባት ስትከለከል የሚያሳይ ምስል ከተሰራጨ በኋላም ጉዳዩ መነጋገሪያ ሆኖ ሰምብቷል፡፡በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:07</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Africans in China, Xenophobia in China</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/6EED87CB-DFA7-4643-90D8-097EF3EF5F9B_cx0_cy2_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/04/21/d07b254f-0c14-45e1-b4ce-1d8de23c0f02_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1503232" />
        </item>		
        </channel></rss>