<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?><rss xmlns:itunes="http://www.itunes.com/dtds/podcast-1.0.dtd" version="2.0" xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom">     
    <channel>      
        <title>ፖለቲካ - የአሜሪካ ድምፅ</title>     
        <link>https://amharic.voanews.com/z/3323</link>
        <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FB5EB418-98F0-40D9-899D-4E1BE617FDAC.jpg" />
        <itunes:summary>የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) ከአርባ በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ከዩናይትድ ስቴትስ በመላው ዓለም የሚያሠራጭ አገልግሎት ነው፡፡ ቪኦኤ በየሣምንቱ ወደ 1 ሺህ 500 ሰዓት ለሚሆን ጊዜ ዜና፣ መረጃዎችን፣ ትምህርታዊና ባሕላዊ ፕሮግራሞችን በዓለም ዙሪያ ወደ 123 ሚሊየን ለሚሆን ሰው ያደርሣል፡፡ የበለጠ ለማወቅ በ voanews.com ላይ ያግኙን፡፡</itunes:summary>
        <description>የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) ከአርባ በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ከዩናይትድ ስቴትስ በመላው ዓለም የሚያሠራጭ አገልግሎት ነው፡፡ ቪኦኤ በየሣምንቱ ወደ 1 ሺህ 500 ሰዓት ለሚሆን ጊዜ ዜና፣ መረጃዎችን፣ ትምህርታዊና ባሕላዊ ፕሮግራሞችን በዓለም ዙሪያ ወደ 123 ሚሊየን ለሚሆን ሰው ያደርሣል፡፡ የበለጠ ለማወቅ በ voanews.com ላይ ያግኙን፡፡</description>
        <itunes:explicit>no</itunes:explicit>
        <language>am</language>
        <copyright>2021 - VOA</copyright>   
        <ttl>60</ttl>        
        <lastBuildDate>Sat, 15 May 2021 16:23:37 +0300</lastBuildDate> 
        <generator>Pangea CMS – VOA</generator>        
          <itunes:author>VOA</itunes:author>
                    <itunes:owner>
                        <itunes:name>የአሜሪካ ድምፅ</itunes:name>
                        <itunes:email> voadigital@voanews.com</itunes:email>
                    </itunes:owner><itunes:category text="News"/>
                <atom:link href="https://amharic.voanews.com/podcast/?zoneId=3323" rel="self" type="application/rss+xml" />
    		<item>
            <title>የተቀዛቀዘው የዜጎች የምርጫ ተሳታፊነት እና የሚያስከፍለው ዋጋ- ቆይታ ከበፍቃዱ ሃይሉ ጋር - ሜይ 12, 2021</title>
            <description>ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ ለመካሄድ የሳምንታት እድሜ በቀረበት በአሁኑ ሰዓት ዜጎች የምርጫ ካርድ ለመውሰድ ያላቸው ተነሳሽነት እንደተጠበቀው አለመሆኑን የፖለቲካ ምሁራን እየተናገሩ ነው፡፡ የመብቶች እና ዴሞክራሲ እድገት ማዕከል ‘ካርድ ኢትዮጵያ’ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ በፍቃዱ ሃይሉ ዜጎች ከደህንነት ስጋት፣ በምርጫ አስፈጻሚዎች ለውጥ እና ምርጫው አሸናፊው የሚታወቅበት የተበላ ዕቁብ ነው በሚሉ ሃሳቦች ምክንያት ተነሳሽነታቸው ተቀዛቅዟል ይላሉ፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5887419.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 12 May 2021 04:22:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ ለመካሄድ የሳምንታት እድሜ በቀረበት በአሁኑ ሰዓት ዜጎች የምርጫ ካርድ ለመውሰድ ያላቸው ተነሳሽነት እንደተጠበቀው አለመሆኑን የፖለቲካ ምሁራን እየተናገሩ ነው፡፡ የመብቶች እና ዴሞክራሲ እድገት ማዕከል ‘ካርድ ኢትዮጵያ’ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ በፍቃዱ ሃይሉ ዜጎች ከደህንነት ስጋት፣ በምርጫ አስፈጻሚዎች ለውጥ እና ምርጫው አሸናፊው የሚታወቅበት የተበላ ዕቁብ ነው በሚሉ ሃሳቦች ምክንያት ተነሳሽነታቸው ተቀዛቅዟል ይላሉ፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:21</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, election, Civic Society, Voters reluctance, National electoral board</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/B9CD32B5-05AA-40D3-BAE8-2857BAA47D42_cx0_cy5_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/05/12/c87d7019-ad7c-463a-8b24-eebb2d5adf4e_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2297856" />
        </item>		
        <item>
            <title>ወጣቶች ለተወዳዳሪ ፓርቲዎች ድምጻቸውን ከምን አኳያ ይሰጣሉ? - ሜይ 07, 2021</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5882993.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 07 May 2021 05:21:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:38</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, election, Voters, young people</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/749080E5-8BF9-4887-B527-6B0E6FF30A40_cx2_cy1_cw98_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/05/08/485847a1-4e74-4b82-9a8e-ffe6003f390c_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1384448" />
        </item>		
        <item>
            <title>ክፍል ሁለት - ኢትዮጵያና ኤርትራ የሁለት ጎረቤታሞች ታሪክ - ማርች 17, 2021</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethio-eritrea-relations-now-and-its-future-with-senior-historians-2-october-20-2020/5817665.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 17 Mar 2021 05:24:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:16:22</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#EthioEritreaRelations, #TheTaleOfTwoLeaders, #TheFutureOfTwoNeighbours</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/4CD69905-E85B-420A-B3CD-2F32051AF206_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/03/17/1b35ee2b-6d3a-4280-8ffd-837dcd21c7d3_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4022272" />
        </item>		
        <item>
            <title>ግጭት በሕይወታቸው ላይ ያሳደረውን ስቃይ  ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ይናገራሉ - ማርች 13, 2021</title>
            <description>በሳምንቱ መግቢያ ላይ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ተከብሯል፡፡ በኢትዮጵያም በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍል ያሉ ግጭቶች ለሴቶች እና ህጻናት መፈናቀል፣ ለአካላዊ እና ስነልቦናዊ ጥቃት እንዳጋለጧቸው ይታወቃል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢዎች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት ኮቪድ 19 እና ግጭት በሴቶች ላይ ያሳደረውን ጫና ከተለያየ የሃገሪቱ ክፍል አሰባስበው የላኩትን ዘገባ ቆንጂት ታዬ እና ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አጠናቅረውታል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5812559.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 13 Mar 2021 00:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው, ቆንጂት ታየ, አስቴር ምስጋናው, ፀሐይ ዳምጠው, ዮናታን ዘብዴዎስ, ሙሉጌታ አጽብሃ</itunes:author>
                <itunes:summary>በሳምንቱ መግቢያ ላይ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ተከብሯል፡፡ በኢትዮጵያም በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍል ያሉ ግጭቶች ለሴቶች እና ህጻናት መፈናቀል፣ ለአካላዊ እና ስነልቦናዊ ጥቃት እንዳጋለጧቸው ይታወቃል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢዎች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በማስመልከት ኮቪድ 19 እና ግጭት በሴቶች ላይ ያሳደረውን ጫና ከተለያየ የሃገሪቱ ክፍል አሰባስበው የላኩትን ዘገባ ቆንጂት ታዬ እና ኤደን ገረመው እንደሚከተለው አጠናቅረውታል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:11:11</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Mekele, Ethiopia, women, Oromia, konso, Amhara, tigray, Shashemene, WomeninConflict, Metekele, Benishangul, Maikadra</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/75657FBD-CC56-4AAF-A73A-9920F3CD0CFF_cx0_cy3_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/03/12/446b351d-f99d-409e-b6e7-a2a4923829ef_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2748416" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;በጠመንጃ እና በሰላም አስከባሪ ታጅበን የሰላም ጉዞ አድርገናል ማለት አንችልም&quot; ያሬድ ሹመቴ - ማርች 02, 2021</title>
            <description>ከአዲስ አበባ ወደ አድዋ ሶሎዳ ተራራ የሚደረገው ጉዞ አድዋ ተጓዦች በዓሉን በአዲስ አበባ ለማክበር በጉዞ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ በተጨማሪም በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ቀድሞ ይጓዙት ከነበረው ከ 1090 ኪ.ሜ ውስጥ ማሳካት የቻሉት 600 ኪ.ሜ ብቻ መሆኑን የገለጹ ሲሆን በመነሻቸው ላይ ዓላማ ባደረጉት መሰረትም ህዝቡ መሃል በመግባት ያለውን መከራ እና ችግር መታዘባቸውን በመግለጽ ከብሽሽቅ ፖለቲካ ሊወጣ እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5797563.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 02 Mar 2021 00:36:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከአዲስ አበባ ወደ አድዋ ሶሎዳ ተራራ የሚደረገው ጉዞ አድዋ ተጓዦች በዓሉን በአዲስ አበባ ለማክበር በጉዞ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ በተጨማሪም በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ቀድሞ ይጓዙት ከነበረው ከ 1090 ኪ.ሜ ውስጥ ማሳካት የቻሉት 600 ኪ.ሜ ብቻ መሆኑን የገለጹ ሲሆን በመነሻቸው ላይ ዓላማ ባደረጉት መሰረትም ህዝቡ መሃል በመግባት ያለውን መከራ እና ችግር መታዘባቸውን በመግለጽ ከብሽሽቅ ፖለቲካ ሊወጣ እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:52</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/61371C08-377D-4240-BB48-928BD24873F0_cx0_cy4_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/03/01/4339a13e-872e-4b06-862b-335dd88b2965_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1687552" />
        </item>		
        <item>
            <title>የኦሮሞ ማህበረሰብ በዋሺንግተን ዲሲ ያስተባበረው ሰልፍ ተደረገ - ፌብሩወሪ 27, 2021</title>
            <description>የኢትዮጵያ መንግስት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሰብዓዊ መብት ረገጣዎችን እየፈጸመ ነው፣ በተለይ ደግሞ በኦሮሚያ ክልል የጅምላ እስር እና እንግልት እያከናወነ ነው በሚል የሚከሱ ኢትዮጵያዊያን በትናንትናው ዕለት በዋሺንግተን ዲሲ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5795058.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 27 Feb 2021 10:27:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሀብታሙ ስዩም</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ መንግስት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሰብዓዊ መብት ረገጣዎችን እየፈጸመ ነው፣ በተለይ ደግሞ በኦሮሚያ ክልል የጅምላ እስር እና እንግልት እያከናወነ ነው በሚል የሚከሱ ኢትዮጵያዊያን በትናንትናው ዕለት በዋሺንግተን ዲሲ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:22</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, protest, Oromo</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/9E38DD34-6E96-4706-BE20-D974F7C07F59_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/02/27/383ad84e-fe82-4ec6-a066-09ad80c24735_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2056192" />
        </item>		
        <item>
            <title>በትግራይ ያለው የሰብዓዊ ይዞታ - ክፍል ሁለት - ፌብሩወሪ 17, 2021</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/interview-with-ambassador-taye-atske-selassie-ethiopias-mission-to-the-un-voa-alula-kebede-february-15-2021/5781496.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 17 Feb 2021 08:52:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:22:44</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#EthiopiaUN-AgenciesReport, #EthiopiaTiagrayUN, #EthiopiaUNreports</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/3DAE9BB1-B035-4CE3-8027-0FC8CDE895A6_cx0_cy7_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/02/17/c6862a0b-b51c-420f-868f-25b7d5b5447f_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="5586944" />
        </item>		
        <item>
            <title>በትግራይ ያለው የሰብዓዊ ይዞታ .. ክፍል አንድ - ፌብሩወሪ 16, 2021</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5779866.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 16 Feb 2021 04:52:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:16:47</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#EthiopiaTigrayHumanitarian, #EthiopiaUN-AgenciesReport, #EthiopiaTiagrayUN</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/D95294DD-DBD3-4530-9EA0-2412851378B9_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/02/16/1d9615e9-f63b-4ea8-a7be-0b3fba1c9f81_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4124672" />
        </item>		
        <item>
            <title>መንግስት በግጭት ወቅት ሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃትን እንዲከላከል የሚጠይቅ የፊርማ ማሰባሰብ ተጀመረ - ፌብሩወሪ 12, 2021</title>
            <description>ባለፉት ሶስት ዓመታት በተከሰቱ ግጭቶች ሳቢያ ህዝቦች ሃብት ንብረታቸውን በመተው ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፡፡  ህይወታቸው አልፏል፡፡ ሴቶችም መደፈራቸው ተሰምቷል፡፡ ሴታዊት የጾታ ንቅናቄ በግጭት ቀጠና እና በሃገር ውስጥ የስደተኛ ጣቢያዎች ውስጥ ለሴቶች ጥበቃ ቅድሚያ እንዲሰጥ እና ጥቃት ፈጻሚ አካላትም በተገቢው መንገድ ለህግ እንዲቀርቡ የሚጠይቅ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5774914.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 12 Feb 2021 00:05:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ባለፉት ሶስት ዓመታት በተከሰቱ ግጭቶች ሳቢያ ህዝቦች ሃብት ንብረታቸውን በመተው ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፡፡  ህይወታቸው አልፏል፡፡ ሴቶችም መደፈራቸው ተሰምቷል፡፡ ሴታዊት የጾታ ንቅናቄ በግጭት ቀጠና እና በሃገር ውስጥ የስደተኛ ጣቢያዎች ውስጥ ለሴቶች ጥበቃ ቅድሚያ እንዲሰጥ እና ጥቃት ፈጻሚ አካላትም በተገቢው መንገድ ለህግ እንዲቀርቡ የሚጠይቅ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:35</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, tigray, gender equality, setaweet, Conflict impact on women, ENDF, Care Ethiopia, Metekel, Wolega, Arisi</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/A3B56E62-A293-4ECE-B8C7-FE66ECA0DEBD_cx0_cy6_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/02/11/8b1b75bf-e542-4d3d-ab89-2bae08fa3fb0_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2109440" />
        </item>		
        <item>
            <title>የማይስ ኮንቬንሽን ቢሮ ተስፋዎች እና የጸጥታ ስጋት ያጠላበት የኢትዮጵያ የቱሪዝም - ፌብሩወሪ 09, 2021</title>
            <description>ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ጉባኤዎች፣ አውደ-ርዕዮች  እና ሁነቶች ‘ማይስ ኮንቬንሽን’ ቢሮ ባለፈው ሳምንት ከፍታለች፡፡ ይሄ ዘርፍም የቱሪዝሙን ዘርፍ ለማነቃቃት ትልቅ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ ይሁንና ኮቪድ 19 ላለፈው አንድ ዓመት ለሚሆን ጊዜ በዘርፉ ላይ ያሳደረውን ጫና ባላገገመበት በአሁኑ ሰዓት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚነሱ የጸጥታ ችግሮች ዘርፉ በቶሎ እንዳይንሰራራ ስጋት መጣላቸውን የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ባለድርሻ አካላት አስታውቀዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5770943.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 09 Feb 2021 05:57:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ጉባኤዎች፣ አውደ-ርዕዮች  እና ሁነቶች ‘ማይስ ኮንቬንሽን’ ቢሮ ባለፈው ሳምንት ከፍታለች፡፡ ይሄ ዘርፍም የቱሪዝሙን ዘርፍ ለማነቃቃት ትልቅ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ ይሁንና ኮቪድ 19 ላለፈው አንድ ዓመት ለሚሆን ጊዜ በዘርፉ ላይ ያሳደረውን ጫና ባላገገመበት በአሁኑ ሰዓት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚነሱ የጸጥታ ችግሮች ዘርፉ በቶሎ እንዳይንሰራራ ስጋት መጣላቸውን የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ባለድርሻ አካላት አስታውቀዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:12:03</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/A093931A-3375-4507-AC8E-BBD13591800A_cx6_cy0_cw88_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/02/09/86e14ef6-7f95-4be4-b05a-14b7e7db2f75_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2961408" />
        </item>		
        <item>
            <title>በኮቪድ 19 ምክንያት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ሴት ተማሪዎች ወደ ት/ቤት እንዲመለሱ ልዩ ጥረት ያስፈልጋል ተባለ - ፌብሩወሪ 04, 2021</title>
            <description>በማላላ ፈንድ አማካኝነት በኢትዮጵያ የትምህርት ሻምፒዮኖች በኩል የተሰራው እና ከ 1300 በላይ ቤተሰቦች የተሳተፉበት ጥናት ባለፈው ሳምንት ይፋ ሆኗል፡፡ በጥናቱ መሰረትም በኮቪድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ትምህርት በድጋሚ በተከፈተበት በአሁን ሰዓት በሃገር ዓቀፍ ደረጃ ልጃገረዶች ላይ ያተኮረ እና ወደ ትምህርት ገበታቸው ሙሉ ለሙሉ እንዲመለሱ የሚያበረታታ አካሄድ እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5765812.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 04 Feb 2021 02:09:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በማላላ ፈንድ አማካኝነት በኢትዮጵያ የትምህርት ሻምፒዮኖች በኩል የተሰራው እና ከ 1300 በላይ ቤተሰቦች የተሳተፉበት ጥናት ባለፈው ሳምንት ይፋ ሆኗል፡፡ በጥናቱ መሰረትም በኮቪድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ትምህርት በድጋሚ በተከፈተበት በአሁን ሰዓት በሃገር ዓቀፍ ደረጃ ልጃገረዶች ላይ ያተኮረ እና ወደ ትምህርት ገበታቸው ሙሉ ለሙሉ እንዲመለሱ የሚያበረታታ አካሄድ እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:14</itunes:duration>
                <itunes:keywords>migration, child labor, COVID19, girls education, MalalaFoundation, Hiwot Ethiopia, Champions of education, Policy change, domestic abuse</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/29D56252-6AF7-4DAE-BDE5-1A192249720D_cx0_cy47_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/02/04/e683f667-807e-48f1-b7ae-1a89e461b8ac_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1286144" />
        </item>		
        <item>
            <title>ከቀድሙት ልዩ የሆነው የ46ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት በዓለ ሲመት - ጃንዩወሪ 20, 2021</title>
            <description>&quot;የአሜሪካ ፕሬዘዳንታዊ በዓለ ሲመት ሰላማዊ የሆነ የስልጣን ሽግግር ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ የአሜሪካ ድምጹ ስቲቭ ሬዲስች የዩናይትድ ስቴትስ 46ኛው ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን በዓለ ሲመት ከቀደሙት በምን እንደሚለይ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው አጠናቅራዋለች፡፡&quot;</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5746953.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 20 Jan 2021 00:39:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>&quot;የአሜሪካ ፕሬዘዳንታዊ በዓለ ሲመት ሰላማዊ የሆነ የስልጣን ሽግግር ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ የአሜሪካ ድምጹ ስቲቭ ሬዲስች የዩናይትድ ስቴትስ 46ኛው ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን በዓለ ሲመት ከቀደሙት በምን እንደሚለይ ያደረሰንን ዘገባ ኤደን ገረመው አጠናቅራዋለች፡፡&quot;</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:24</itunes:duration>
                <itunes:keywords>USA, inauguration, Joe Biden</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/E6AEE72C-662D-444B-93FE-E2B312F97A12_cx0_cy1_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/01/21/fa3794bb-192c-4100-8879-706f5cbb0eb3_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1081344" />
        </item>		
        <item>
            <title>የዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ሊቀጳጳስ ብጽዕ አቡነ ፋኑኤል ኢትዮጵያውያን ለሰላም እንዲተጉ ጥሪ አደረጉ - ጃንዩወሪ 19, 2021</title>
            <description>በሰሜን አሜሪካ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ያሉ አብያተ ክርስትያናት በኮቪድ 19 ምክንያት እያንዳንዳቸው በ50 ሰው ታጅበው እንደሚወጡ ተሰምቷል፡፡ በዓሉን በተመለከተ በሰሜን አሜሪካ በዋሽንግተን እና አካባቢዋ ሃገረስብከት ሊቀጳጳስ ብጹወ አቡነ ፋኑኤል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5742913.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 19 Jan 2021 04:29:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በሰሜን አሜሪካ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ያሉ አብያተ ክርስትያናት በኮቪድ 19 ምክንያት እያንዳንዳቸው በ50 ሰው ታጅበው እንደሚወጡ ተሰምቷል፡፡ በዓሉን በተመለከተ በሰሜን አሜሪካ በዋሽንግተን እና አካባቢዋ ሃገረስብከት ሊቀጳጳስ ብጹወ አቡነ ፋኑኤል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:21</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopian Holiday, Baptism</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/BDF73176-9495-488F-A5E9-FCC6C7E0EE15_cx0_cy19_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/01/19/dedf0b20-bf98-46aa-ba33-b97b456b4da4_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1560576" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;የአድዋ ድል የመላ አፍሪካውያን መሆኑን ለማሳየት በአፍሪካ ጫፍ ላይ የጉዞ አድዋን ሰንደቅ እንተክላለን&quot; ያሬድ ሹመቴ - ጃንዩወሪ 08, 2021</title>
            <description>በየዓመቱ የአድዋን ድል ለመዘከር የሚደረገው “ጉዞ አድዋ” ተብሎ የሚጠራው የአርባ ስድስት ቀናት የእግር ጉዞ ስምንተኛ ዓመት መርኃግብር በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚጀመር አስተባባሪዎቹ አስታውቀ። ለ125ኛው የአድዋ ድልም የዚሁ ዝግጅት አካል የሆነ ሌላ ቡድን ወደ ኪሊማንጃሮ እንደሚጓዝና ድሉ የአፍሪካም ድል መሆኑን ለማሳየት በሚል ሃሳብ በዕለቱ በተራራው አናት ላይ የኢትዮጵያ፣ ያፍሪካ ሕብረትና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ሰንደቅን እንደሚያውለበልቡ አዘጋጆቹ አመልክተዋል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5730508.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 08 Jan 2021 23:47:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በየዓመቱ የአድዋን ድል ለመዘከር የሚደረገው “ጉዞ አድዋ” ተብሎ የሚጠራው የአርባ ስድስት ቀናት የእግር ጉዞ ስምንተኛ ዓመት መርኃግብር በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚጀመር አስተባባሪዎቹ አስታውቀ። ለ125ኛው የአድዋ ድልም የዚሁ ዝግጅት አካል የሆነ ሌላ ቡድን ወደ ኪሊማንጃሮ እንደሚጓዝና ድሉ የአፍሪካም ድል መሆኑን ለማሳየት በሚል ሃሳብ በዕለቱ በተራራው አናት ላይ የኢትዮጵያ፣ ያፍሪካ ሕብረትና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ሰንደቅን እንደሚያውለበልቡ አዘጋጆቹ አመልክተዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:39</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, africa, menelik, history, young people, Guzo Adwa, The battle of Adwa, Victory of Adwa, Italia, Ethio Italian war, Ethiopian Trek</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/4E049743-34EA-4E24-8ECC-AC3B5CAC85EB_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/01/08/a5d15e50-3bbb-4a8f-a047-8c470841b4ce_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1880064" />
        </item>		
        <item>
            <title>ወደ ስልሳ የሚጠጉ የታሪክ ምሁራን ማኅበር ለማቋቋም ተነሱ - ጃንዩወሪ 08, 2021</title>
            <description>ከሃምሳ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ምሁራን በኢትዮጵያ ሰላም ሚኒስተር እና በዴስቲኒ ኢትዮጵያ አማካኝነት ለአራት ቀናት ተሰባስበው ታሪክን ከግጭት እና ከሃሰት ትርክቶች በጸዳ ሁኔታ በሳይንሳዊ መንገድ ለመጻፍ ምን መደረግ እንዳለበት መክረዋል፡፡ በተጨማሪም ምሁራኑ ፖለቲከኞች በታሪክ ትምሕርት ላይ የሚያሳድሩትን ጫና ለማስተካከልና በታሪክ ዙሪያ ያሉ ችግሮችን በሳይንሳዊ መንገድ ለመፍታት የታሪክ ምሁራን ማኅበር ለማቋቋም ወስኖ ኮሚቴ መስርቷል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5730334.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 08 Jan 2021 21:32:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ከሃምሳ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ምሁራን በኢትዮጵያ ሰላም ሚኒስተር እና በዴስቲኒ ኢትዮጵያ አማካኝነት ለአራት ቀናት ተሰባስበው ታሪክን ከግጭት እና ከሃሰት ትርክቶች በጸዳ ሁኔታ በሳይንሳዊ መንገድ ለመጻፍ ምን መደረግ እንዳለበት መክረዋል፡፡ በተጨማሪም ምሁራኑ ፖለቲከኞች በታሪክ ትምሕርት ላይ የሚያሳድሩትን ጫና ለማስተካከልና በታሪክ ዙሪያ ያሉ ችግሮችን በሳይንሳዊ መንገድ ለመፍታት የታሪክ ምሁራን ማኅበር ለማቋቋም ወስኖ ኮሚቴ መስርቷል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:52</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, addis ababa university, ethiopian politics, Ministry of peace, Destiney Ethiopia, Historians, Ethiopian Historian Assiciatio</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/A2A49614-281F-47DE-9C1E-E716B110EF14_cx0_cy8_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/01/08/48e73a4a-3d1b-4da8-9a6f-64bbaf7010bb_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1933312" />
        </item>		
        <item>
            <title>የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ብሔርተኝነት የሚታይባቸው እና በወከሉት ብሔር ላይ የተበዳይነትን መንፈስ ለማስፈን እየሰሩ መሆኑን የሚያሳይ ጥናት ይፋ ሆነ - ዲሴምበር 29, 2020</title>
            <description>‘የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ብሄርተኝነት’ የሚል ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚኒኬሽን ዲፓርትመንት መምህር በሆኑት በዶ/ር ሙላቱ አለማየሁ እና በኖርዌይ ኤን ኤል ኤ(NLA) ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ የጋዜጠኝነት መምህር ቴሬ ሸዳል ባለፈው ሳምንት ይፋ ተደርጓል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5721538.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 29 Dec 2020 23:15:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>‘የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ብሄርተኝነት’ የሚል ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚኒኬሽን ዲፓርትመንት መምህር በሆኑት በዶ/ር ሙላቱ አለማየሁ እና በኖርዌይ ኤን ኤል ኤ(NLA) ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ የጋዜጠኝነት መምህር ቴሬ ሸዳል ባለፈው ሳምንት ይፋ ተደርጓል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:14:20</itunes:duration>
                <itunes:keywords>addis ababa university, Hate speech, Freedom of Expression, Ethiopian Media, Ethnicity of Media, US VS They, Conflict reporting</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/C8643B43-7D87-40AF-8831-6CDB7332B14C_cx0_cy4_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/01/01/aee690bf-eee1-43ff-bd17-3b34c38eabdd_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="3522560" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;ሴቶች በመንግስት የልማት ተቋማት ቦርድ ውስጥ ሃምሳ በመቶ መቀመጫ እንዲያገኙ እየሰራን ነው፡፡&quot; ናሁሰናይ ግርማ - ዲሴምበር 29, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ ጽኑ ሴቶች ማኅበር (ኤውብ) ከ10 ዓመት በፊት በናሁሰናይ ግርማ እና በሮማን ክፍሌ አማካኝነት በጥምረት የተመሰረተ ሲሆን፤ ባለፈው አስር ዓመት ጊዜ ውስጥም እጅግ ብዙ ሴቶች የቋንቋ፣ የንግድ ክህሎት እንዲሁም የተለያዩ ስልጠናዎች የሚያገኙበት፣  ትስስር የሚያደርጉበት፣ በስራቸው የበቁ እና የላቁ ሴቶች እውቅና እና ድጋፍ የሚያገኙበት እንዲሁም በፖሊሲ ደረጃ ተጽእኖ የሚያሳድሩበት ሆኗል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5744534.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 29 Dec 2020 07:57:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ ጽኑ ሴቶች ማኅበር (ኤውብ) ከ10 ዓመት በፊት በናሁሰናይ ግርማ እና በሮማን ክፍሌ አማካኝነት በጥምረት የተመሰረተ ሲሆን፤ ባለፈው አስር ዓመት ጊዜ ውስጥም እጅግ ብዙ ሴቶች የቋንቋ፣ የንግድ ክህሎት እንዲሁም የተለያዩ ስልጠናዎች የሚያገኙበት፣  ትስስር የሚያደርጉበት፣ በስራቸው የበቁ እና የላቁ ሴቶች እውቅና እና ድጋፍ የሚያገኙበት እንዲሁም በፖሊሲ ደረጃ ተጽእኖ የሚያሳድሩበት ሆኗል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:45</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, women, Women Empowerment, Networking</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/8A8475B7-8399-4D29-B656-D8D9574D76BB_cx0_cy14_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2021/01/20/645e8205-4e8d-42cd-a250-eb63c1405cdc_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1658880" />
        </item>		
        <item>
            <title>ወጣት ሴት ተማሪዎችን ከበቁ ሴቶች ጋር የሚያጣምረው መርሃግብር - ዲሴምበር 24, 2020</title>
            <description>የዩንቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃትና ስኬታማ ለማድረግ፤ የበቁ ሴቶችን ከወጣት ሴት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ጋር የማጣመር መርሃግብርን ማስጀምሩን የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሃግብሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም ጋረ በቅንጅት የሚተገበር ሲሆን ሴቶች በፖለቲካውም ሆነ በውሳኔ ሰጪ ቦታ ላይ የሚኖራቸውን ተሳትፎ በማሳደጉ ረገድ ትልቅ ሚና እንደሚኖረም ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ ኤደን ገረመው በዚህ ዙሪያ ዘገባ አላት፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5711599.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 24 Dec 2020 03:24:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የዩንቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃትና ስኬታማ ለማድረግ፤ የበቁ ሴቶችን ከወጣት ሴት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ጋር የማጣመር መርሃግብርን ማስጀምሩን የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሃግብሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም ጋረ በቅንጅት የሚተገበር ሲሆን ሴቶች በፖለቲካውም ሆነ በውሳኔ ሰጪ ቦታ ላይ የሚኖራቸውን ተሳትፎ በማሳደጉ ረገድ ትልቅ ሚና እንደሚኖረም ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ ኤደን ገረመው በዚህ ዙሪያ ዘገባ አላት፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:55</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, Gender, Empowerment</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/17D97BDF-460B-4E01-80C9-93C095100EEC_cx0_cy22_cw100_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/24/2fa245d3-3b67-40df-b0bc-503e5d265c84_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1208320" />
        </item>		
        <item>
            <title>በሱዳን ካምፖች ያሉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የሚያግዙት ስደተኞች - ዲሴምበር 24, 2020</title>
            <description>በሱዳን የኢትዮጵያውያን ስደተኛ ልጆች የሆኑት &apos;የኢትዮጵያውያን ወጣቶች የስደተኞች ማኅበር&apos; በሃሻባት እና ኡም ራኩባ ካምፕ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምግብ፣ ልብስ እና እንዲሁም ቁሳቁስ በማሰባሰብ ለመርዳት እየጣሩ ይገኛሉ ኤደን ገረመው ከቡድኑ ሰብሳቢ መሃከል አንዱ የሆነውን ተሾመ ኪሮስን አነጋገራለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5711230.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 24 Dec 2020 02:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>በሱዳን የኢትዮጵያውያን ስደተኛ ልጆች የሆኑት &apos;የኢትዮጵያውያን ወጣቶች የስደተኞች ማኅበር&apos; በሃሻባት እና ኡም ራኩባ ካምፕ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምግብ፣ ልብስ እና እንዲሁም ቁሳቁስ በማሰባሰብ ለመርዳት እየጣሩ ይገኛሉ ኤደን ገረመው ከቡድኑ ሰብሳቢ መሃከል አንዱ የሆነውን ተሾመ ኪሮስን አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:30</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/4AE3EF20-C4C7-4B00-9C02-2BAA1DC69815_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/23/500c0294-9eb8-4c78-be98-2606d8fea28c_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1351680" />
        </item>		
        <item>
            <title>ወጣት ሴቶችን ከበቁ ሴቶች ጋር በማጣመር ለአመራር የሚያበቃ መርሃግብር - ዲሴምበር 21, 2020</title>
            <description>የዩንቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃትና ስኬታማ ለማድረግ፤ የበቁ ሴቶችን ከወጣት ሴት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ጋር የማጣመር መርሃግብርን ማስጀምሩን የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሃግብሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም UNWOMEN  እና ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር የሚተገበር መሆኑን የሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አድነው አበራ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5714702.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 21 Dec 2020 03:14:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የዩንቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃትና ስኬታማ ለማድረግ፤ የበቁ ሴቶችን ከወጣት ሴት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ጋር የማጣመር መርሃግብርን ማስጀምሩን የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሃግብሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም UNWOMEN  እና ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር የሚተገበር መሆኑን የሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አድነው አበራ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:54</itunes:duration>
                <itunes:keywords>women, education, Higher education, Ministry of Women, Mentorship, Women Equality, Women leadership</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/B1CFDEF3-94FF-457B-8D65-10B5515845D3_cx11_cy5_cw84_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/27/2ce9d5d8-8d94-44f0-9641-0a6227ef5e20_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1204224" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;በኢትዮጵያ ጉዳይ የሚወጡ ሀሰተኛ መረጃዎች ህብረተሰቡን እያሳሳቱ ነው&quot; - የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት - ዲሴምበር 19, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ባካሄደውና ህግ የማስከበር ዘመቻ ባለው ርምጃ ዙሪያ በዓለም አቀፍ ተቋማትና በተለያዩ ሚዲያዎች የሚወጡ የተሳሳቱ መረጃዎች፣ ህብረተሰቡን እያሳሳቱና ውዥምብር ውስጥ እየከተቱ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት የተሰኘ ተቋም አስታወቀ። ጥምረቱ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮችን የሚገመግሙ ፅሁፎችን ለተለያዩ የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች በድህረ-ገፅ አማካኝነት ባቀረቡበት ወቅት ነው።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5705695.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 19 Dec 2020 08:36:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ባካሄደውና ህግ የማስከበር ዘመቻ ባለው ርምጃ ዙሪያ በዓለም አቀፍ ተቋማትና በተለያዩ ሚዲያዎች የሚወጡ የተሳሳቱ መረጃዎች፣ ህብረተሰቡን እያሳሳቱና ውዥምብር ውስጥ እየከተቱ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት የተሰኘ ተቋም አስታወቀ። ጥምረቱ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮችን የሚገመግሙ ፅሁፎችን ለተለያዩ የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች በድህረ-ገፅ አማካኝነት ባቀረቡበት ወቅት ነው።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:09</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, media, social media, Tigray conflict, Ethiopian Civic organizations, misinformation, International organizations</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/3A6C3AA8-FD49-45CF-BFA0-346741466DBB_cx5_cy1_cw95_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/19/f47208cc-58fb-4ae6-ba4e-2e4d27afa649_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2248704" />
        </item>		
        <item>
            <title>ደራሽ እርዳታ እየተሰጠ ካለበት የሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል የተጠናቀረ ዘገባ - ዲሴምበር 18, 2020</title>
            <description>ደራሽ እርዳታ እየተሰጠ ያለበትን ጨምሮ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ የተጓዘው አካባቢዎቹ ዘጋቢያችን የተመለከተው ከተከታዩ ዘገባ ያዳምጡ።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5703797.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 18 Dec 2020 00:35:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>መስፍን አራጌ</itunes:author>
                <itunes:summary>ደራሽ እርዳታ እየተሰጠ ያለበትን ጨምሮ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ የተጓዘው አካባቢዎቹ ዘጋቢያችን የተመለከተው ከተከታዩ ዘገባ ያዳምጡ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:09:35</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/6083F046-8651-46AB-BED5-707D231D4C7E_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/17/62d1191f-9264-4656-bd6e-61643b9223bb_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2355200" />
        </item>		
        <item>
            <title>ክፍል ሁለት - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች - ዲሴምበር 08, 2020</title>
            <description>ክፍል ሁለት - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/analysis-post-conflict-ethiopia-the-way-forward-12-8-2020/5691906.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 08 Dec 2020 22:02:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary>ክፍል ሁለት - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:18:14</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/BF762538-4979-41D0-95A7-E875E7FFE725_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/08/d7a16843-42d3-4ff4-b1fe-a4ad0b41f511_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4481024" />
        </item>		
        <item>
            <title>ክፍል አንድ - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች - ዲሴምበር 08, 2020</title>
            <description>ክፍል አንድ - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/analysis-post-conflict-Ethiopia-the-way-forward-12-7-2020/5691902.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 08 Dec 2020 21:58:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary>ክፍል አንድ - ኢትዮጵያ - ድህረ ግጭት ዕድል እና ፈተናዎች</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:22:51</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/BF762538-4979-41D0-95A7-E875E7FFE725_cx0_cy8_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/08/14d65d21-b74e-4ce9-b6b3-82ddf777785f_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="5615616" />
        </item>		
        <item>
            <title>በአንድ የስደተኛ ጣቢያ ውስጥ ብቻ 158 የሚሆኑ ከወላጆቻቸው ጋር የተጠፋፉ ሕጻናት አሉ - ዲሴምበር 03, 2020</title>
            <description>አንድ መቶ ሃምሳ ስምንት የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት ከወላጅ እና ከቅርብ ዘምዶቻቸው ተንጥለው በሱዳን  ኡም ራክባ የስደተኞች ጣቢያ ውስጥ  ለጥቃት እና ጉልበት ብዝበዛ ተጋላጭ በሆነ ሁኔታ ወስጥ መኖራቸውን ሴፍ ዘ ችልድረን አስታወቀ፡፡ ኤደን ገረመው በሱዳን  የሴቭ ዘ ችልድረን ዳይሬክተር አርሻድ ማሊክን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5686261.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 03 Dec 2020 22:11:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>አንድ መቶ ሃምሳ ስምንት የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ሕጻናት ከወላጅ እና ከቅርብ ዘምዶቻቸው ተንጥለው በሱዳን  ኡም ራክባ የስደተኞች ጣቢያ ውስጥ  ለጥቃት እና ጉልበት ብዝበዛ ተጋላጭ በሆነ ሁኔታ ወስጥ መኖራቸውን ሴፍ ዘ ችልድረን አስታወቀ፡፡ ኤደን ገረመው በሱዳን  የሴቭ ዘ ችልድረን ዳይሬክተር አርሻድ ማሊክን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:02:46</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, sudan, unhcR, tigray, Save the Children, TPLF, Ethiopian refugees, unaccompanied children, UM Raqaba</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/9a6e108a-0b5e-4fc1-b34f-84aa27d1e9f0_cx3_cy16_cw91_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/12/03/320d4862-59b1-4534-9550-1030ba1727c4_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="679936" />
        </item>		
        <item>
            <title>ክርክር በኢትዮጵያ የዛሬ ሁኔታ ላይ - ኖቬምበር 29, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው በፌደራል መንግሥቱና በህወሓት መካከል በተፈጠረው ሁኔታ መወያየና መደራደር ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም? ለዚህ ግጭት ተጠያቂው ማንነው? ወደ የት እያመራ ነው? መፍትኄስ አለው? በሁለቱም ወገን ይሆኑ ተከራካሪዎችን ይዘናል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-situation-debate-amb-fisseha-asegedom-vs-ato-neamen-zeleke/5680635.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 29 Nov 2020 21:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው በፌደራል መንግሥቱና በህወሓት መካከል በተፈጠረው ሁኔታ መወያየና መደራደር ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም? ለዚህ ግጭት ተጠያቂው ማንነው? ወደ የት እያመራ ነው? መፍትኄስ አለው? በሁለቱም ወገን ይሆኑ ተከራካሪዎችን ይዘናል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>01:41:42</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FFD2BAB0-879B-42FC-9C5D-0847D15DD0E2_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/29/fd6595a6-8b9b-44aa-afb8-1fc4e413311d_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="24993792" />
        </item>		
        <item>
            <title>ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ግብረሰናይ ተቋማት እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ - ኖቬምበር 23, 2020</title>
            <description>ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ከጾታ ጋር የሚሠሩ ግብረሰናይ ተቋማት በፌደራል መንግሥትና እና በትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ ህወሓት መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ፡፡ ከተቋማቱ ሁለቱ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5673639.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 23 Nov 2020 23:48:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ከጾታ ጋር የሚሠሩ ግብረሰናይ ተቋማት በፌደራል መንግሥትና እና በትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ ህወሓት መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ፡፡ ከተቋማቱ ሁለቱ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:57</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, politics, TPLF, setaweet, Pact, Call for peace</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/771CC08C-02E3-42E6-8C18-0A8E30C33462_cx0_cy6_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/23/69e3de00-6d08-4820-937c-003dc3e4d7bc_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1462272" />
        </item>		
        <item>
            <title>በቀን ከአራት ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር እየተሻገሩ መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ገለጸ - ኖቬምበር 19, 2020</title>
            <description>የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር ሱዳን ባለፈው አንድ ሳምንት ውስጥ በቀን ከ4000 በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞችን እየቀበለ መሆኑን እና አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል ባለው የመሰረታዊ ዕቃ አቅርቦት ችግር እና የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ትልቅ ሰብዓዊ ቀውስ እየተፈጠረ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ኤደን ገረመው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ሶፊያ ጄንሰንን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5668399.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 19 Nov 2020 03:16:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር ሱዳን ባለፈው አንድ ሳምንት ውስጥ በቀን ከ4000 በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞችን እየቀበለ መሆኑን እና አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል ባለው የመሰረታዊ ዕቃ አቅርቦት ችግር እና የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ትልቅ ሰብዓዊ ቀውስ እየተፈጠረ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ኤደን ገረመው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ሶፊያ ጄንሰንን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:33</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, UN, sudan, refugee, TPLF, UNHCR Sudan, gadaraf</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/5613054D-F735-42F8-B6CB-F3066850D0E8_cx0_cy9_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/19/1854fb95-a9ad-4fea-a1d3-11ea35bf748c_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1363968" />
        </item>		
        <item>
            <title>ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ ስለትግራይና ስለሃገሪቱ ሁኔታ - ኖቬምበር 16, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/dr-bikila-hurrisa-on-tigray-and-country-situation-11-15-2020/5664128.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 16 Nov 2020 07:03:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሰሎሞን አባተ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:42:09</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, Ethiopia Conflict, Dr. Bikila Hurrisa, Tigray conflict</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/B877C605-1345-4553-B5DF-5210506CC369_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/16/eb000665-017a-4711-bffa-e6ff23030728_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="10358784" />
        </item>		
        <item>
            <title>በመተከል ታጣቂዎች ሰላማዊ ሰው ገደሉ - ኖቬምበር 16, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/benishangul-gumz-killings-11-15-20/5663611.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 16 Nov 2020 00:13:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>VOA</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:05</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FB5EB418-98F0-40D9-899D-4E1BE617FDAC_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/15/1d0425e8-8d61-46c2-a637-44e26e1e39ad_32k.mp3" type="audio/mpeg" length="1003520" />
        </item>		
        <item>
            <title>Benishangul-Gumuz, Ethiopia - ኖቬምበር 16, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/benishangul-gumz-killings-11-15-20/5663609.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 16 Nov 2020 00:07:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ናኮር መልካ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:05</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FB5EB418-98F0-40D9-899D-4E1BE617FDAC_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/15/f99bdb1b-bb8e-4223-943c-c86852bc01bb_32k.mp3" type="audio/mpeg" length="1003520" />
        </item>		
        <item>
            <title>በአራት ቀናት ውስጥ ከ14 ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ተሰደው ወደ ሱዳን ገቡ - ኖቬምበር 14, 2020</title>
            <description>በፌደራል መንግስት እና በህውሃት መሃከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ሽሽተው ወደ ሱዳን የሚዘልቁ ሰዎች ቁጥር እለት እለት እየጨምረ መሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከማክሰኞ እለት እስከ ትላንት አርብ ጠዋት ድረስ ባሉት አራት ቀናት ውስጥም ከ14000 በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር አልፈው እንደገቡ የመንግስታቱ ድርጀት የስደተኞች ኮሚሽን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5660812.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 14 Nov 2020 20:50:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በፌደራል መንግስት እና በህውሃት መሃከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ሽሽተው ወደ ሱዳን የሚዘልቁ ሰዎች ቁጥር እለት እለት እየጨምረ መሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከማክሰኞ እለት እስከ ትላንት አርብ ጠዋት ድረስ ባሉት አራት ቀናት ውስጥም ከ14000 በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር አልፈው እንደገቡ የመንግስታቱ ድርጀት የስደተኞች ኮሚሽን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:54</itunes:duration>
                <itunes:keywords>UNHCR Ethiopia, TPLF, UNHCR Sudan, Ethiopian refugees</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/7F653ED6-1028-43B0-ADB4-071D6245413E_cx23_cy0_cw71_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/14/42b88a69-7293-4d4a-9fb0-2f4a40d4dc30_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1449984" />
        </item>		
        <item>
            <title>የአምነስቲ ሪፖርት በማይካድራ ጭፍጨፋ - ኖቬምበር 13, 2020</title>
            <description>ማይካድራ ውስጥ በመቶዎች ሲቪሎች ላይ ጭፍጨፋ ለመካሄዱ ማስረጃ  እንዳለው አምነስቲ አስታወቀ።ድርጊቱ በትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ስለመፈፀሙ መረጃዎች ያመለክታሉ ሲል ያነጋገራቸውን እማኞች ቃል ጠቅሶ በሪፖርቱ ላይ አስፍሯል።የትግራይ ክልል  በትግራይ ሕዝብ ላይ የተጀመረው ከባድ የዘር ማጥፋት ወረራን ለመቀጠል ሆን ተብሎ የተሰራጨ የሐሰት ዜና ነው ብሎታል። በአካባቢው የነበረ የህወሃት ልዩ ሃይልና ሚሊሻ የፈጸመው ጅምላ ጭፍጨፋ ነው ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል:</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5659906.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 13 Nov 2020 21:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ጽዮን ግርማ, እስክንድር ፍሬው, ሙሉጌታ አጽብሃ</itunes:author>
                <itunes:summary>ማይካድራ ውስጥ በመቶዎች ሲቪሎች ላይ ጭፍጨፋ ለመካሄዱ ማስረጃ  እንዳለው አምነስቲ አስታወቀ።ድርጊቱ በትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ስለመፈፀሙ መረጃዎች ያመለክታሉ ሲል ያነጋገራቸውን እማኞች ቃል ጠቅሶ በሪፖርቱ ላይ አስፍሯል።የትግራይ ክልል  በትግራይ ሕዝብ ላይ የተጀመረው ከባድ የዘር ማጥፋት ወረራን ለመቀጠል ሆን ተብሎ የተሰራጨ የሐሰት ዜና ነው ብሎታል። በአካባቢው የነበረ የህወሃት ልዩ ሃይልና ሚሊሻ የፈጸመው ጅምላ ጭፍጨፋ ነው ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል:</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:17:48</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/9ad8e988-6e5b-40bc-ada7-78894db0b3f9_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/13/18f887f7-4cce-412c-9b9b-cf78a36be940_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="4374528" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;እያንዳንዱ ሰው ሃገራዊ ሰላም ለማምጣት ትልቅ ሚና አለው&quot; ዶ/ር ተካልኝ ነጋ - ኖቬምበር 10, 2020</title>
            <description>ባልንጀራዬ እንቅስቃሴ ጎረቤትን መውደድን እና የሰውን ልጅ ክቡርነት በማመንን ማኅበራዊ ችግሮችን በውይይት እና በፍትሃዊነት መፍታት እንዲቻል እየጣረ ይገኛል፡፡ ይህን እቅስቃሴ ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች እየተፈጸሙ ያሉ ግድያዎችን እና ጥፋቶችን እንዲሁም የሰዎችን ሕልፈት የመቃወም የድጋፍ ፊርማዎችን እያሰባሰበ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከእንቅስቃሴው አጋር ዳይሬክተር ዶ/ር ተካልኝ ነጋ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5654462.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 10 Nov 2020 02:50:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ባልንጀራዬ እንቅስቃሴ ጎረቤትን መውደድን እና የሰውን ልጅ ክቡርነት በማመንን ማኅበራዊ ችግሮችን በውይይት እና በፍትሃዊነት መፍታት እንዲቻል እየጣረ ይገኛል፡፡ ይህን እቅስቃሴ ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች እየተፈጸሙ ያሉ ግድያዎችን እና ጥፋቶችን እንዲሁም የሰዎችን ሕልፈት የመቃወም የድጋፍ ፊርማዎችን እያሰባሰበ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከእንቅስቃሴው አጋር ዳይሬክተር ዶ/ር ተካልኝ ነጋ ጋር ቆይታ አድርጋለች፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:29</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/957A0443-7720-44DA-A4E9-4BF82EB4BFDF_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/09/a93add45-17cb-4695-860e-b1ed198b6654_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1839104" />
        </item>		
        <item>
            <title>የባይደን የድል ንግግር፤ ስለምርጫው ውጤት የዓለም ምላሽ - ኖቬምበር 08, 2020</title>
            <description>የዩናይትድ ስቴትስ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለአንድነትና ተከፋፍሎ የተራራቀውን የፖለቲካ አካሄድ ለማቀራረብ የሚጣራ ንግግር አድርገዋል። ተመራጩ ፕሬዚዳንት የድል ንግግራቸውን ያደረጉት የዘንድሮው ምርጫ ውጤት ወደ እርሣቸው ማጋደሉ ከተነገረ ከሰዓታት በኋላ ነበር።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/biden-victory-speech-and-world-reaction-11-08-2020/5652949.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 08 Nov 2020 23:45:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሰሎሞን አባተ, ቪኦኤ ዜና</itunes:author>
                <itunes:summary>የዩናይትድ ስቴትስ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለአንድነትና ተከፋፍሎ የተራራቀውን የፖለቲካ አካሄድ ለማቀራረብ የሚጣራ ንግግር አድርገዋል። ተመራጩ ፕሬዚዳንት የድል ንግግራቸውን ያደረጉት የዘንድሮው ምርጫ ውጤት ወደ እርሣቸው ማጋደሉ ከተነገረ ከሰዓታት በኋላ ነበር።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:11:24</itunes:duration>
                <itunes:keywords>US Election 2020, Biden victory speech</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/e2228d3d-be2b-40e2-ad7f-2cd79ef1d181_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/08/f7231bc9-0ab4-40a2-b4ba-db74cd3d1e48_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2801664" />
        </item>		
        <item>
            <title>ኢትዮ ኤርትራዊያን ሴቶች ድምጻቸውን ከምን አኳያ ሰጡ? - ኖቬምበር 05, 2020</title>
            <description>አርባ ስደስተኛው የአሜሪካ ምርጫ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀርቶታል፡፡ በዓለም ዙሪያ በጉጉት የሚጠበቀው ይሄ ምርጫ ለሁሉም ሰው የተለያየ ትርጉም አለው፡፡ በምርጫው የተሳተፉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኤርትራዊያን ሴቶች ለ46ኛው ፐሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጻቸውን በምን መመዘኛ ሰጡ? የአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ታሰማናለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5648452.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 05 Nov 2020 00:50:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>አርባ ስደስተኛው የአሜሪካ ምርጫ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀርቶታል፡፡ በዓለም ዙሪያ በጉጉት የሚጠበቀው ይሄ ምርጫ ለሁሉም ሰው የተለያየ ትርጉም አለው፡፡ በምርጫው የተሳተፉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኤርትራዊያን ሴቶች ለ46ኛው ፐሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጻቸውን በምን መመዘኛ ሰጡ? የአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ታሰማናለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:05:44</itunes:duration>
                <itunes:keywords>republican, democrat, Foreign Policy, 2020 election, women voters, African voters, Immigrant voters, Health care policy, Immigrant Policy</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/D0CF9333-058A-4842-82DA-0CE408BFF15F_cx0_cy0_cw94_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/04/f70c8bd4-9f0c-4260-aa9c-9618b1ad2be8_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1409024" />
        </item>		
        <item>
            <title>የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መንግስት በጥፋት ሃይሎች ላይ እርምጃ እንዲወስድ እና መከላከያ ማብራሪያ እንዲሰጥ ጠየቀ፡፡ - ኖቬምበር 05, 2020</title>
            <description>ምክር ቤቱ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞነ ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ቃንቃ ቀበሌ የአማራ ብሄርን ለይቶ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ እና አሰቃቂ ግድያ አስመልክቶ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮቹ በእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በመተው በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ለመወያየት ጥያቄ በማቅረባቸው እና ጥያቄያቸው ተቀባይነት በማግኘቱ ውይይት አድርገዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5648436.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 05 Nov 2020 00:30:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ምክር ቤቱ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞነ ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ቃንቃ ቀበሌ የአማራ ብሄርን ለይቶ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ እና አሰቃቂ ግድያ አስመልክቶ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮቹ በእለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በመተው በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ለመወያየት ጥያቄ በማቅረባቸው እና ጥያቄያቸው ተቀባይነት በማግኘቱ ውይይት አድርገዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:49</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ethiopia, oromiya, House of people representative, Amhara genocide, Gura Ferda gawa qanqa</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/3CADDF21-0FE2-4480-9CA3-943DCC16CB25_cx0_cy0_cw88_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/04/0eb9cf84-be84-4569-83ff-4c9d1091056e_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2166784" />
        </item>		
        <item>
            <title>የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ደጋፊ ከሎሳንጀለስ - ኖቬምበር 03, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/us-presidential-elections-vote-2020/5646355.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 03 Nov 2020 15:45:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>አሉላ ከበደ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:06</itunes:duration>
                <itunes:keywords>#USPresidentialElections, #USVOTES, #USELections</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FB5EB418-98F0-40D9-899D-4E1BE617FDAC_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/11/03/24e4e0a1-51e0-4728-a30c-d9b4d4178a7d_32k.mp3" type="audio/mpeg" length="1990656" />
        </item>		
        <item>
            <title>ዩኒቨርስቲዎች ሲከፈቱ ሊከሰቱ የሚችሉ ግጭቶችን ታሳቢ በማድረግ ለግቢ ጥበቃዎች በፌደራል ፖሊስ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ - ኦክቶበር 28, 2020</title>
            <description>ለፈው ግማሽ ዓመት ተፈጥረው የነበሩ የተማሪዎች ግጭት እና የትምህርት መስተጓጎል  ተሞክሮ በመነሳት እና መጪው የምርጫ ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ለግቢ ጥበቃ አባላት  በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሚነሱ የብሄር እና የፖለቲካ ግጭቶችን ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልጠና በሃገር አቀፍ ደረጃ መስጠት ጀምሯል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5638661.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 28 Oct 2020 14:08:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>ለፈው ግማሽ ዓመት ተፈጥረው የነበሩ የተማሪዎች ግጭት እና የትምህርት መስተጓጎል  ተሞክሮ በመነሳት እና መጪው የምርጫ ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ለግቢ ጥበቃ አባላት  በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሚነሱ የብሄር እና የፖለቲካ ግጭቶችን ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልጠና በሃገር አቀፍ ደረጃ መስጠት ጀምሯል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:43</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ministry of Higher Education, Conflicts in universities</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/B27578A3-B621-49ED-830A-F4F392E8FA6D_cx0_cy20_cw100_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/10/28/cb7c7353-d9e9-4286-b342-3eb949bdeae6_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1650688" />
        </item>		
        <item>
            <title>ጋዜጠኞች እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ከዲጂታል ጥቃት እንዴት እራሳቸውን ይጠብቁ? - ኦክቶበር 27, 2020</title>
            <description>በአሁን ወቅት የመረጃ ደህንነት ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ ጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት፣ እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ታጋዮች በተለያዩ ወቅቶች የማኅበራዊ ድረገጾቻቸው እየተጠለፉ ብር የሚጠይቅበት እና አግባብነት የሌላቸው ምስሎች እና ጽሁፎች የሚወጡበት አጋጣሚ እየጨመረ ነው፡፡ አጥናፉ ብርሃኔተቋማት እና ግለሰቦች ዲጂታል ድህንነታቸውን ለማስጥበቅ ሊወስዷቸው ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች  ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5636637.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 27 Oct 2020 02:22:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>በአሁን ወቅት የመረጃ ደህንነት ጉዳይ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ ጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት፣ እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ታጋዮች በተለያዩ ወቅቶች የማኅበራዊ ድረገጾቻቸው እየተጠለፉ ብር የሚጠይቅበት እና አግባብነት የሌላቸው ምስሎች እና ጽሁፎች የሚወጡበት አጋጣሚ እየጨመረ ነው፡፡ አጥናፉ ብርሃኔተቋማት እና ግለሰቦች ዲጂታል ድህንነታቸውን ለማስጥበቅ ሊወስዷቸው ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች  ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:10:09</itunes:duration>
                <itunes:keywords>cyber attack, digital safety</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/6D4F3935-C130-4E29-B2BE-98DFF610352C_cx0_cy16_cw100_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/10/26/dd703a28-1410-4eea-bcc8-7f017b3e5f03_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2494464" />
        </item>		
        <item>
            <title>ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በኅዳሴ ጉዳይ  - ከምላሾች ጋር - ኦክቶበር 25, 2020</title>
            <description></description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/pr-trump-on-gerd-with-leaders-of-sudan-and-israel-10-25-2020/5635139.html</guid>            
            <pubDate>Sun, 25 Oct 2020 23:22:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ሰሎሞን አባተ</itunes:author>
                <itunes:summary></itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:58</itunes:duration>
                <itunes:keywords>trump on gerd, trump - gerd - eth gov - eu, trump - gerd- eu</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/FE7DAAB3-3FC7-45D3-9F0D-AF717662C049_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/10/25/8087b05b-eba0-4c5d-9dd7-926298eddd01_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="974848" />
        </item>		
        <item>
            <title>የትውልደ - ኢትዮጵያና  የኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ - ኦክቶበር 03, 2020</title>
            <description>ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ - ኢትዮጵያ   የኢትዮጵያ መንግሥትን የሚቃወም ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ አካሄዱ። ሰልፈኞቹ ተቃውሞውን ያደረጉት መንግሥት በተለይ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ይደርሳል ያሉትን የመብት ረገጣዎች ለማጋለጥ እንደሆነ ገልፀዋል። ሰልፉን ያዘጋጁት በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት ሲሆኑ፤ ከተለያዩ ከተሞች የመጡ ተሳታፊዎች እንዳሉበት ተናግረዋል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5606926.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 03 Oct 2020 01:16:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ደረጀ ደስታ, ሶራ ሃላኬ</itunes:author>
                <itunes:summary>ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ - ኢትዮጵያ   የኢትዮጵያ መንግሥትን የሚቃወም ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ አካሄዱ። ሰልፈኞቹ ተቃውሞውን ያደረጉት መንግሥት በተለይ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ይደርሳል ያሉትን የመብት ረገጣዎች ለማጋለጥ እንደሆነ ገልፀዋል። ሰልፉን ያዘጋጁት በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት ሲሆኑ፤ ከተለያዩ ከተሞች የመጡ ተሳታፊዎች እንዳሉበት ተናግረዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:03:49</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/6AB1D801-4283-4030-97E9-92F22F8A9E1B_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/10/02/d71846c0-0166-49a6-b28c-9eb2a20c13bc_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="937984" />
        </item>		
        <item>
            <title>የተተቸው ፕሬዚዳንታዊ ክርክር - ኦክቶበር 01, 2020</title>
            <description>ፕሬዚዳናት ዶናልድ ትራምፕ እና የቀድሞ ም/ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በተጧጧፈውና ዘለፋ ጭምር በተለዋወጡበት በትላንቱ ማክሰኞ ምሽት፣ የመጀመሪያው ፕሬዚዳንታዊ ክርክራቸው የፖሊሲ ሀሳቦቻቸውን አቅርበዋል፡፡ ክርክሩ የተካሄደው ለምርጫው አምስት ሳምንታት ሲቀሩት ነው፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5603963.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 01 Oct 2020 01:23:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ደረጀ ደስታ</itunes:author>
                <itunes:summary>ፕሬዚዳናት ዶናልድ ትራምፕ እና የቀድሞ ም/ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በተጧጧፈውና ዘለፋ ጭምር በተለዋወጡበት በትላንቱ ማክሰኞ ምሽት፣ የመጀመሪያው ፕሬዚዳንታዊ ክርክራቸው የፖሊሲ ሀሳቦቻቸውን አቅርበዋል፡፡ ክርክሩ የተካሄደው ለምርጫው አምስት ሳምንታት ሲቀሩት ነው፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:06:14</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/0806DC42-99CF-4784-BF9A-9E6350DCBCE7_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/09/30/f1013081-0a03-498b-ad5b-cb5953b2b483_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1531904" />
        </item>		
        <item>
            <title>የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስለ ትግራይ ምርጫ - ሴፕቴምበር 05, 2020</title>
            <description>የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ የሥራ አስፈፃሚ አካላትና የምርጫ ኮሚሽን ምርጫን በሚመለከት ያወጣው የምርጫ አዋጅ፣ ያሳለፏቸው ውሣኔዎችና የፈፀሟቸው ተግባራት “ከህገመንግሥቱ ጋር የሚቃረኑ” መሆናቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ በየነ።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-house-of-federation-on-tigray-election-and-reaction-09-05-2020/5572223.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 05 Sep 2020 23:39:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>መለስካቸው አምሃ, ሙሉጌታ አጽብሃ</itunes:author>
                <itunes:summary>የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ የሥራ አስፈፃሚ አካላትና የምርጫ ኮሚሽን ምርጫን በሚመለከት ያወጣው የምርጫ አዋጅ፣ ያሳለፏቸው ውሣኔዎችና የፈፀሟቸው ተግባራት “ከህገመንግሥቱ ጋር የሚቃረኑ” መሆናቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ በየነ።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:07:01</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/5D0E6FD3-FBD0-40F7-A53D-F77364696124_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/09/05/a15e5f3d-9a0d-4b69-8f51-f78f653d7a66_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1724416" />
        </item>		
        <item>
            <title>በ2012 ዓ.ም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የተከሰቱ የተማሪዎችን ግጭት የብሔር መልክ ለማስያዝ ማህበራዊ ሚዲያው ሰፊ ሚና ተጫውቷል- ጥናት - ኦገስት 26, 2020</title>
            <description>የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል በዛሬው ዕለት፤ በ 2012 ዓ.ም ከመስከረም እስከ የካቲት ወር ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ማዕከላት ውስጥ የተፈጠሩትን ግጭቶች በተመለከተ 54 ገጽ ያለው ጥናት ይፋ አድርጓል፡፡  በዚህም መስረት ጥናቱ ባተኮረባቸው 6 ወራት ውስጥ ብቻ የ12 ተማሪዎች ሕይወት ማለፉን፣ 57 ተማሪዎች ከባድ እና ቀላል እንደደረሰባቸው እና የትምህርት መስተጓጎል መፈጠሩ ተገልጿል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5558170.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 26 Aug 2020 02:56:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል በዛሬው ዕለት፤ በ 2012 ዓ.ም ከመስከረም እስከ የካቲት ወር ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ማዕከላት ውስጥ የተፈጠሩትን ግጭቶች በተመለከተ 54 ገጽ ያለው ጥናት ይፋ አድርጓል፡፡  በዚህም መስረት ጥናቱ ባተኮረባቸው 6 ወራት ውስጥ ብቻ የ12 ተማሪዎች ሕይወት ማለፉን፣ 57 ተማሪዎች ከባድ እና ቀላል እንደደረሰባቸው እና የትምህርት መስተጓጎል መፈጠሩ ተገልጿል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:51</itunes:duration>
                <itunes:keywords>conflict resolution, Higher education, CARD, University conflict, ethnic conflicts</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/46FB8F24-8171-4080-949F-3EED1268C998_w640_h360.gif" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/26/331f0cb1-26d7-4895-8854-c84c2e066816_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2174976" />
        </item>		
        <item>
            <title>&quot;ሁሉም በተሰኘው ዘመቻ በሁለት ሳምንት ከ200,000 ሰው በላይ መመርመር ተችሏል&quot; ዶ/ር ኤባ አባተ - ኦገስት 25, 2020</title>
            <description>የኢትዮጵያ የሕብረተስብ ጤና ሳይንስ ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኤባ አባተ ከ17 ሚሊየን ቤቶችን ለመድረስ እና ከ 200,000 በላይ ሰዎችን ለመምርመር ታቅዶ የነበረው ዘመቻ ግቡን መምታቱን እና እስከ ነሃሴ ማብቂያ ድረስ መቀጠሉንም ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም በተለያዩ ክልሎች እና እንዲሁም በእስር ቤቶች ስላለው የቫይረሱ ስርጭት እና ከለይቶ ማቆያ ጋር ተያይዘው ስለሚነሱ ቅሬታዎች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስረድተዋል፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5556937.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 25 Aug 2020 13:37:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የኢትዮጵያ የሕብረተስብ ጤና ሳይንስ ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኤባ አባተ ከ17 ሚሊየን ቤቶችን ለመድረስ እና ከ 200,000 በላይ ሰዎችን ለመምርመር ታቅዶ የነበረው ዘመቻ ግቡን መምታቱን እና እስከ ነሃሴ ማብቂያ ድረስ መቀጠሉንም ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም በተለያዩ ክልሎች እና እንዲሁም በእስር ቤቶች ስላለው የቫይረሱ ስርጭት እና ከለይቶ ማቆያ ጋር ተያይዘው ስለሚነሱ ቅሬታዎች ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራቸው ቆይታ አስረድተዋል፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:20:39</itunes:duration>
                <itunes:keywords>Ministry of Health, COVID 19, Hulum Campaign, Ethiopian Public health Instit, Covid-19 prisoners</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/C35282CD-726F-4085-AD4A-0C06AFB9A63D_w640_h360.gif" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/25/9beb001e-7570-4f6a-a6fd-058cafc091d0_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="5074944" />
        </item>		
        <item>
            <title>የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ - ኦገስት 15, 2020</title>
            <description>የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡  በኢትዮጵያ በጥር 2012 የህገ ወጥ መሳሪያ ቁጥጥርን ለማስተዳደር በወጣው አዋጅ መስረት በቀጣይ ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ዜጎች የጦር መሳሪያቸውን እንዲያስመዘግቡ ይጠበቃልም ተብሏል፡፡  ኤደን ገረመው በሰላም ሚኒስተር የሚኒስተር አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃ አነጋገራለች፡፡</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544785.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 15 Aug 2020 10:51:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ኤደን ገረመው</itunes:author>
                <itunes:summary>የሰላም ሚኒስተር የጦር መሳሪያ ምዝገባ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡  በኢትዮጵያ በጥር 2012 የህገ ወጥ መሳሪያ ቁጥጥርን ለማስተዳደር በወጣው አዋጅ መስረት በቀጣይ ሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ዜጎች የጦር መሳሪያቸውን እንዲያስመዘግቡ ይጠበቃልም ተብሏል፡፡  ኤደን ገረመው በሰላም ሚኒስተር የሚኒስተር አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃ አነጋገራለች፡፡</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:04:48</itunes:duration>
                <itunes:keywords>ehtiopia, Gun Control, Ministry of peace, Article 1177 2020, Nairobi protocol 2004</itunes:keywords>      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/20E1B27C-FC2F-4609-85F4-CA92EAA4B881_cx0_cy27_cw100_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/15/964405ba-3023-4e22-8a17-6e59226b643a_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1179648" />
        </item>		
        <item>
            <title>የክልልነት ጥያቄን ለመመለስ ወጥ አሰራር ያስፈልጋል ተባለ - ኦገስት 15, 2020</title>
            <description>ከደቡብ ክልል የሚቀርቡ የክልልነት ጥያቄዎች እልባት እንዲያገኙ ክልሉን እየመራ ያለው ብልፅግና ፓርቲ በወጥ ዕቅድ መመራት፣ ከህዝብ ጋር ነፃ ውይይት ማድረግና ህዝቡን አሳምኖ የሚመራ አመራር ማዋቀር እንደሚገባው ምሁራን መክረዋል።የክልል አደረጃጀት ጉዳዮችን የፌዴሬሽን ምክር ቤት እያጠና መሆኑን የፌዴሬሽ አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራሃ መግለጣቸው ተዘግቧል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544349.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 15 Aug 2020 02:06:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ዮናታን ዘብዴዎስ</itunes:author>
                <itunes:summary>ከደቡብ ክልል የሚቀርቡ የክልልነት ጥያቄዎች እልባት እንዲያገኙ ክልሉን እየመራ ያለው ብልፅግና ፓርቲ በወጥ ዕቅድ መመራት፣ ከህዝብ ጋር ነፃ ውይይት ማድረግና ህዝቡን አሳምኖ የሚመራ አመራር ማዋቀር እንደሚገባው ምሁራን መክረዋል።የክልል አደረጃጀት ጉዳዮችን የፌዴሬሽን ምክር ቤት እያጠና መሆኑን የፌዴሬሽ አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራሃ መግለጣቸው ተዘግቧል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:17</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/1FEB4541-5A4D-423C-B7CE-688924975061_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/14/b737dc7c-6680-4b20-90f2-5acf190c5114_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="2035712" />
        </item>		
        <item>
            <title>የየመን ሁቲ አማጺያን ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ከሀገራቸው አባረሩ፣ በርካታዎችን ገደሉ - ኦገስት 15, 2020</title>
            <description>የየመን ሁቲ አማጺያን በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ከሀገራቸው ለማስወጣት በከፈቱት ተኩስ በርካታ ኢትዮጵያውያን መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የሆነው ሂውማን ራይትስ ዎች ትላንት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የተኩስ ጥቃቱን ለማምለጥ ወደ ሳውዲ ድምበር ለመግባት የሞከሩ በርካታ ስደተኞች ላይ የሳውዲ ድምበር ጠባቂ ወታደሮች ተኩስ በመክፈታቸው ተጨማሪ ኢትዮጵያኖች መሞታቸውንም መግለጫው አካቷል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544307.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 15 Aug 2020 01:16:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ስመኝሽ የቆየ</itunes:author>
                <itunes:summary>የየመን ሁቲ አማጺያን በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን ከሀገራቸው ለማስወጣት በከፈቱት ተኩስ በርካታ ኢትዮጵያውያን መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የሆነው ሂውማን ራይትስ ዎች ትላንት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የተኩስ ጥቃቱን ለማምለጥ ወደ ሳውዲ ድምበር ለመግባት የሞከሩ በርካታ ስደተኞች ላይ የሳውዲ ድምበር ጠባቂ ወታደሮች ተኩስ በመክፈታቸው ተጨማሪ ኢትዮጵያኖች መሞታቸውንም መግለጫው አካቷል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:08:08</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/AC32A718-F7B0-4C55-A0CF-FB9A230BC467_w640_h360.png" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/14/df954a13-7753-4086-99ef-1cd4cbd78517_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="1998848" />
        </item>		
        <item>
            <title>የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤና ሌሎች ተከሳሾች በዋስ ተለቀቁ - ኦገስት 15, 2020</title>
            <description>የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤ እና በርሳቸው መዝገብ የተከሰሱ ሃያ ሰዎች በ2 ሚሊዮን ብር ዋስ ተለቅቀዋል።

በዋስ መለቀቃቸውን ተከትሎ ዞኑ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ እየተመለሰ መሆኑን የዞኑ ነዋሪዎች ለቪኦኤ ገልፀዋል።</description>
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/5544289.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 15 Aug 2020 00:52:00 +0300</pubDate>
            
                <itunes:author>ዮናታን ዘብዴዎስ</itunes:author>
                <itunes:summary>የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤ እና በርሳቸው መዝገብ የተከሰሱ ሃያ ሰዎች በ2 ሚሊዮን ብር ዋስ ተለቅቀዋል።

በዋስ መለቀቃቸውን ተከትሎ ዞኑ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ እየተመለሰ መሆኑን የዞኑ ነዋሪዎች ለቪኦኤ ገልፀዋል።</itunes:summary>
                <itunes:duration>00:02:51</itunes:duration>
                      
                <itunes:image href="https://gdb.voanews.com/963F6C12-46D3-4CC9-98CC-45E08345E840_w640_h360.jpg" /> 
                <enclosure url="https://av.voanews.com/clips/VAM/2020/08/14/5e94dd4e-81fb-4b7c-9235-28b393e2117f_48k.mp3" type="audio/mpeg" length="700416" />
        </item>		
        </channel></rss>