የአፍሪካ ሕብረት ከአለም አቀፍ የወንጀል ችሎት ለመውጣት ከተፈለገ ! መሪዎቹ በየሀገራቸው ስልጣን ላይ ሲወጡና ሲወርዱ የሚያሳይ የማያሳይ ሕገመንግስት የቀረፀ ከሆነ ነው።የአፍሪካ ሕብረት ከመውጣቱ በፊት በሕዝብ ያስወስን ።
የአፍሪካ ሕብረት ከአለም አቀፍ የወንጀል ችሎት ለመውጣት ማሰብ በእራሱ አለም አቀፍ ወንጀል ነው።በአፍሪካ ሕብረት ውስጥ ወንጀል ሊሰሩና የሠሩ መሪዎች ተበራክተዋል ማለት ነው።ስለዚህ የአፍሪካ ወጣቶችና ሙሁራን በጥብቅ ልናወግዘው ይገባል።
የእርስዎ አስተያየት
የአፍሪካ ሕብረት ከአለም አቀፍ የወንጀል ችሎት ለመውጣት ከተፈለገ ! መሪዎቹ በየሀገራቸው ስልጣን ላይ ሲወጡና ሲወርዱ የሚያሳይ የማያሳይ ሕገመንግስት የቀረፀ ከሆነ ነው።የአፍሪካ ሕብረት ከመውጣቱ በፊት በሕዝብ ያስወስን ።
የአፍሪካ ሕብረት ከአለም አቀፍ የወንጀል ችሎት ለመውጣት ማሰብ በእራሱ አለም አቀፍ ወንጀል ነው።
በአፍሪካ ሕብረት ውስጥ ወንጀል ሊሰሩና የሠሩ መሪዎች ተበራክተዋል ማለት ነው።ስለዚህ የአፍሪካ ወጣቶችና ሙሁራን በጥብቅ ልናወግዘው ይገባል።