<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?><rss version="2.0" xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom">     
    <channel>      
        <title>ክምችት  - የአሜሪካ ድምፅ</title>     
        <link>https://amharic.voanews.com/z/4520</link>
        <description>VOA Amharic&apos;s special reports and programs page</description>
        <image>
            <url>https://amharic.voanews.com/Content/responsive/VOA/am-ET/img/logo.png</url>
            <title>ክምችት  - የአሜሪካ ድምፅ</title>
            <link>https://amharic.voanews.com/z/4520</link>
        </image>
        <language>am</language>
        <copyright>2026 - VOA</copyright>   
        <ttl>60</ttl>        
        <lastBuildDate>Wed, 08 Apr 2026 19:02:50 +0300</lastBuildDate> 
        <generator>Pangea CMS – VOA</generator>        
        <atom:link href="https://amharic.voanews.com/api/zopoqql-vomx-tpepjpqi" rel="self" type="application/rss+xml" />
    		<item>
            <title>በአውላላ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ጥቃት ሁለት ሱዳናውያን ተገደሉ</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7708550.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7708550.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 22 Jul 2024 23:06:47 +0300</pubDate>
            <category>ክምችት </category><category>ድምጽ</category><category>የኢትዮጵያ የስደት ቀውስ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-cc94-08dca73ce103_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ድርቅ የብሄራዊ አደጋ ሥጋት የደቀነባት ማላዊ የርዳታ ጥሪ አሰማች</title>
            <description>በተፈጥሮ የሚከሰተው ኤልኒኞ፣ በፓስፊክ ምሥራቃዊ ውቅያኖስ አካባቢ ከሚታየው ያልተለመደ የውሃ ግለት የሚነሳው ሙቅ አየር በዓለም ዙሪያ የአማካይ ሙቀት መጠን እንዲጨምር በማድረጉ እና እንዲሁም ወደ ከባቢ ዓየር የሚለቀቀው በካይ የካርቦን መጠን የከሰቷቸው ሁኔታዎች ተደራርበው ድፍን ደቡባዊ አፍሪቃ ባለፉት ዓመታት አጋጥሞት በማያውቅ አስከፊ ድርቅ እየተናጠ ይገኛል። ይህንንም ተከትሎ ማላዊ፣ ዝምባብዌ እና ዛምቢያ ባለፈው ወር አከባቢውን በመታው ድርቅ ሳቢያ የአስቸኳይ ጊዜ አውጀዋል።


የምግብ አቅርቦት ምንጮች እየነጠፉ ባሉባት ማላዊ፡ የማሳ ሰብል ስርቆት ብርቱ ችግር እየሆነ ነው። የበቆሎ አምራች የነበሩ ኡላሊያ ላፑሶኒ የተባሉ አንዲት ገበሬ ሲናገሩ፡ በድርቁ ሳቢያ የዘሩት በቆሎ ባለማፍራቱ በአሁኑ ወቅት የረሃብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል።


&quot;እስኪ አስቡት ለዚህ ወር የሚሆን ምግብ...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/malawi-appeals-for-aid-as-drought-sparks-national-disaster-/7563101.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/malawi-appeals-for-aid-as-drought-sparks-national-disaster-/7563101.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 09 Apr 2024 21:00:01 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>አፍሪካ</category><category>ክምችት </category><category>ረሃብ በአፍሪካ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-028b-08dc58be85db_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ዩኤስኤአይዲ 80 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መደበ</title>
            <description>በኢትዮጵያ የከፋ የምግብ እጥረት መኖሩን የገለጸው ዩኤስኤአይዲ 80 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ ርዳታ መደበ። በኢትዮጵያ ያጋጠመው ድርቅ ረኀብን አስከትሎ እንደኾን ለማወቅ የተብራራ መረጃ ማግኘት እንዳልቻለ የገለጸው የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት /ዩኤስኤአይዲ/ ለአስቸኳይ ሰብአዊ ርዳታ የሚውል ተጨማሪ 80 ሚሊዮን ዶላር መመደቡን አስታወቀ።


የተቋሙ፣ የሰብአዊ ርዳታ ቢሮ ረዳት አስተዳዳሪ ሶናሊ ኮርዴ፣ ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ ያጋጠመው ችግር በምንም ስም ይጠራ፣ በኢትዮጵያ “የከፋ የምግብ እጥረት እንዳለ ተመልክቻለኹ፤” ብለዋል፡፡


ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ይከታተሉ።

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/usaid-new-assistance/7532710.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/usaid-new-assistance/7532710.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 18 Mar 2024 22:33:35 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>ክምችት </category><category>የኢትዮጵያ የስደት ቀውስ</category><author> voadigital@voanews.com (ገ/ሚካኤል ገ/መድህን)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-830e-08dc47814b4c_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ተመድ በኢትዮጵያ ለተረጂዎች ርዳታ ለማቅረብ የ998 ሚሊየን በጀት ክፍተት እንዳለበት አስታወቀ</title>
            <description>የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) ትላንት ባወጣው መግለጫ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ እስከ መስከረም ወር ባለው ጊዜ አስቸኳይ ርዳታ ያስፈልጋቸዋል ተብለው ከሚገመቱ ዘጠኝ ሚሊየን ተረጂዎች ውስጥ አምስት ሚሊየን ለሚሆኑት ብቻ የገንዘብ ድጋፍ ማግኘቱን እና ለቀሪዎቹ አራት ሚሊየን ተረጂዎች ተጨማሪ 998 ሚሊየን ዶላር እንደሚያስፈልገው አስታውቋል።


ኢትዮጵያ ውስጥ በቀጠሉ ግጭቶች እና ድርቅን እና ጎርፍን ጨምሮ የአየር ንብረት አደጋዎች አሉታዊ ተፅእኖ ምክንያት ኢትዮጵያ ውስጥ የምግብ ዋስትና እጦት እንዲባባስ በማድረጋቸው፣ እ.አ.አ በ2024 ከመጋቢት እስከ መስከረም ባለው ወር 9 ሚሊየን ሰዎች አስቸኳይ ርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) በትላንቱ መግለጫው አስታውቋል።


ከነዚህ ውስጥ በተጠቀሰው ጊዜ...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/government-un-joint-statement/7524600.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/government-un-joint-statement/7524600.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 12 Mar 2024 21:14:20 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>ክምችት </category><category>ረሃብ በአፍሪካ</category><category>የኢትዮጵያ የስደት ቀውስ</category><author> voadigital@voanews.com (ደረጀ ደስታ)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-804c-08dc42bfb3be_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ወደ ቀያቸው የተመለሱ የግጭት ተፈናቃዮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ</title>
            <description>ባለፉት ሁለት ዓመታት ከምሥራቅ ወለጋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በነበሩ ግጭቶች ከተፈናቀሉ 350ሺሕ ተፈናቃዮች መካከል ከ220ሺሕ በላይ የሚሆኑት ወደቀዬአቸው እንደተመለሱ፣ የዞኑ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽሕፈት ቤት(ቡሳ ጎኖፋ) አስታወቀ።

ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ ተመላሾች፣ ወደ ቀድሞ ኑሯቸው ለመመለስ በሚያደርጉት ጥረት በቂ ድጋፍ እየተደረገላቸው እንዳልሆነ ተናግረዋል።




ከእነዚኽ ተፈናቃዮች ውስጥ በአማራ ክልል ደብረ ብርሃን ከተማ ተጠልለው የነበሩና ሰሞኑን ወደ ቀዬአቸው የተመለሱ 680ሰዎች፣ አሁንም የጸጥታ ችግር እንዳለባቸው አመልክተዋል። በዞኑ ወደምትገኘው ጎቡ ሰዮ ወረዳ ከተመለሱም በኋላ ወደ ቀበሌዎቻቸው መሔድ አለመቻላቸውንና እስከ አሁን የሚገኙትም በወረዳው ዋና ከተማ አኖ እንደኾነም ገልጸዋል።




የቅሬታውን ተገቢነት የጠቀሱት የምሥራቅ ወለጋ...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/wellega-returnees-complaints/7506573.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/wellega-returnees-complaints/7506573.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 28 Feb 2024 22:35:08 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>ክምችት </category><category>የኢትዮጵያ የስደት ቀውስ</category><author> voadigital@voanews.com (ናኮር መልካ)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-ff59-08dc3893c915_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>የመንግስታቱ ድርጅት ለኢትዮጵያ የ17 ሚሊዮን ዶላር የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ መደበ</title>
            <description>በኢትዮጵያ እየተባባሰ ለመጣው የምግብ ዋስትና እጦት የ17 ሚሊዮን ዶላር መመደቡን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ አስተባባሪ ማርቲን ግሪፊዝስ አስታወቁ። አዲስ የተመደበው ይህ የገንዘብ ድጋፍ ኢትዮጵያን ለተጨማሪ አደጋ ያጋለጠው ‘ኤልኒኞ’ የአየር መዛባት ያስከተለው ድርቅ በአፋር፣ በአማራ እና በትግራይ የተለያዩ አካባቢዎች የከፋ ጉዳት ሊያስከትል መቻሉ ያሳደረውን ብርቱ ስጋት የሚያንጸባርቅ ነው ተብሏል።




ኢትዮጵያን የገጠመው የምግብ ዋስትና እጦት በመጭው ወራትም እየበረታ ሊሄድ ይችላል ተብሎ ይጠበቃል። ከሐምሌ እስከ መስከረም ባሉት የክረምት ወራት ውስጥ በመላው ኢትዮጵያ ከ10 ሚሊዮን በላይ ተጨማሪ ሰዎች የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ከዚህ ቀደም የተከሰተው ድርቅ እና በሃገሪቱ ያሉት ግጭቶች አሁንም ተጽዕኖ ማሳደራቸውን...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/un-allocates-17m-in-emergency-funds-for-ethiopia-food-insecurity-02-27-24/7504955.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/un-allocates-17m-in-emergency-funds-for-ethiopia-food-insecurity-02-27-24/7504955.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 27 Feb 2024 23:25:53 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>ክምችት </category><category>ረሃብ በአፍሪካ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/a0910f5b-142a-49fe-899b-77d0faec8b78_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በኢትዮጵያ እያሻቀበ ላለው የተረጂዎች ቁጥር ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተባለ</title>
            <description>በኢትዮጵያ ለተረጂዎች የምግብ ርዳታ ለማቅረብ 3ነጥብ4 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቁ። የተረጅዎች ብዛት በተያዘው ዓመት 10ነጥብ4 ይደርሳል ተብሏል።


የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ከፍተኛ የሕዝብ ግንኙነት ባለሞያ አቶ አታለለ አቡሃይ፣ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ያለው የተረጅዎች ብዛት 6ነጥብ6 ሚሊዮን መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በጎርፍ እና በሌሎችም ምክንያቶች ይኸው አኀዝ እንደሚጨምር ባለሞያው አመልክተዋል።


ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-un-joint-humanitarian-appeal/7504767.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-un-joint-humanitarian-appeal/7504767.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 27 Feb 2024 21:34:27 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>ክምችት </category><category>ረሃብ በአፍሪካ</category><category>የኢትዮጵያ የስደት ቀውስ</category><author> voadigital@voanews.com (ገብረሚካኤል ገብረመድህን)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-d310-08dc37c0f943_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>የጌታቸው ካሳ የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ አበርክቶት
</title>
            <description>
በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ልዩ  ቃናን ካስተዋወቁ የ1960ዎቹ እና 70ዎቹ  አይረሴ ዜመኞች መካከል አንዱ   ድምፃዊ ጌታቸው ካሳ ከሰሞኑ  ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። 
በልዩ የአዘፋፈን ለዛው እና   የመድረክ ሞገሱ የአንጋፋ እና ዘመንኛ የሙዚቃ አፍቃሪያን ትኩረት ያልተለየው ጌታቸው  ፣ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተወው አሻራም ይታወሳል ።   ሀብታሙ ስዩም የጌታቸው ካሳን የኢትዮጵያ ሙዚቃ  ዘርፍ ሚና  በቀጣዩ አጭር ዘገባ ያስቃኘናል ።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7503069.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7503069.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 26 Feb 2024 20:35:13 +0300</pubDate>
            <category>ቪድዮ</category><category>ክምችት </category><category>የቪዲዮ ዘገባ</category><category>ጋቢና ቪኦኤ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-ec36-08dc36ed5dcf_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በትግራይ ክልል ከ12ሺሕ በላይ አዲስ ተፈናቃዮች ተመዘገቡ</title>
            <description>ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ፣ ከ12 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች በኤርትራ ኀይሎች ከተያዙት ቦታዎች እና የፌደራል መንግሥቱ &quot;አከራካሪ&quot; ሲል ከሚገልጻቸው የትግራይ እና የአማራ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች እንደተፈናቀሉ፣ የትግራይ ክልል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።


የኮሚሽኑ ኃላፊ ዶክተር ገብረ ሕይወት ገብረ እግዚአብሔር ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፣ በክልሉ የቀድሞ ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱ እየተጠየቀ ባለበት ኹኔታ፣ አዲስ ተፈናቃዮች መጨመራቸው ሰብአዊ ቀውሱን የሚያባብስ ነው፤ ብለዋል።


በክልሉ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን እንዳባጉና ወረዳ የተፈናቃዮች ማዕከል ውስጥ የሚገኙና በቅርቡ እንደተፈናቀሉ የገለጹ አስተያየት ሰጪዎች፣ ይኖሩበት በነበረው አካባቢ ያለው የጸጥታ ችግር የፈጠረባቸው ስጋት እና የረኀብ አደጋ ለመፈናቀላቸው ምክንያት እንደኾነ ገልጸዋል።


በጉዳዩ...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/tigray-new-idps/7487533.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/tigray-new-idps/7487533.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 14 Feb 2024 21:58:51 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>ክምችት </category><category>የኢትዮጵያ የስደት ቀውስ</category><author> voadigital@voanews.com (ሙሉጌታ አጽብሃ)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-1531-08dc2d8bfc83_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በትግራይ “ከባድ ረኀብ አንዣቧል” ያሉት ጌታቸው ረዳ የዳያስፖራውን ድጋፍ ተማፀኑ</title>
            <description>የትግራይ ክልልን የሰላም ግንባታ እና መልሶ ማቋቋም አዳጋች የሚያደርግ፣ ከባድ የረኀብ አደጋ እያንዣበበ እንደሆነ ያመለከቱት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ፣ ለትግራይ ዳያስፖራ ማኅበረሰብ የድጋፍ ጥሪ አቅርበዋል።


“የሰላም ግንባታ እና ፍትሕ በድኅረ ጦርነት ትግራይ” በሚል ርእስ፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ በድረ ገጽ በተካሔደው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ አቶ ጌታቸው ሲናገሩ፣ ሕዝቡን ከረኀብ አደጋ ለመታደግና በጦርነቱ የወደመውን መንግሥታዊ መዋቅር ወደነበረበት ለመመለስ የዳያስፖራ ማኅበረሰቡ ሚና አስፈላጊ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡




ሌላው የኮንፈረንሱ ተናጋሪ የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር፣ ከባድ የረኀብ አደጋ እንደሚኖር በአቶ ጌታቸው የተገለጸውን ከፍተኛ ስጋት እንደሚጋሩ ጠቅሰው፣ ከብዙ አጋሮቻችንና ለጋሾች ጋራ በትብብር መሥራታችን...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7465281.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7465281.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 31 Jan 2024 22:07:18 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>ክምችት </category><category>ረሃብ በአፍሪካ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-8795-08dc228f7644_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>የጃራ መጠለያ ተፈናቃዮች ለምግብ እጥረት እና ለጤና ችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ</title>
            <description>በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን በጃራ መጠለያ ካምፕ የሚገኙ 10ሺሕ የሚደርሱ ተፈናቃዮች፣ ያለምንም የምግብ ርዳታ ለሁለት ወራት በችግር እንደቆዩ ተናገሩ፡፡


ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየታቸውን የሰጡ ተፈናቃዮች፣ በምግብ ርዳታው መቋረጥ የተነሣ ለጤና ችግር እንደተጋለጡና ሕፃናት በአቅራቢያቸው ወደሚገኙ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ዘንድ እየሔዱ ለመለመን እንደተገደዱ አመልክተዋል፡፡


የጤና ችግሮቹ በዋናነት ከምግብ እጥረት ጋራ የተገናኙ እንደኾኑ ለአሜሪካ ድምፅ የተናገሩ የጤና ባለሞያ፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተፈናቃዩ ላይ፣ ከሥነ ልቡናዊ ቀውስ ጋራ የተያያዙ ጭንቀቶች እና ስጋቶች በስፋት እንደሚስተዋሉ አስረድተዋል፡፡ ማኅበራዊ ቀውሱ ሳይባባስ፣ መንግሥት እና ግብረ ሠናይ ተቋማት ርብርብ እንዲያደርጉም ባለሞያው ጠይቀዋል፡፡


የርዳታ አቅርቦቱ መቋረጡን ያመነው የሰሜን ወሎ...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/idps-lack-of-aid/7465224.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/idps-lack-of-aid/7465224.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 31 Jan 2024 21:37:27 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>ክምችት </category><category>የኢትዮጵያ የስደት ቀውስ</category><author> voadigital@voanews.com (መስፍን አራጌ)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-3d82-08dc228a9330_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በሱዳን ጦርነት ወደ ስምንት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ተፈናቅለዋል - ተመድ</title>
            <description>በሱዳን ተቀናቃኝ ጀነራሎች መካከል በተነሳው ጦርነት የተፈናቀሉት ሰዎች ቁጥር ወደ ስምንት ሚሊየን እንደሚጠጋ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ረቡዕ እለት አስታውቋል።


በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፍሊፖ ግራንዲ፣ የስደተኞቹን &quot;ፍላጎት ለሟሟላት አስቸኳይ እና ተጨማሪ ድጋፍ እንዲደረግ&quot; ጥሪ ማቅረባቸውንም ድርጅቱ ያወጣው መግለጫ አመልክቷል።


በሱዳን ጦር መሪ አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን እና ምክትላቸው በነበሩት  የፈጥኖ ደራሽ ሠራዊት አዛዥ ጄነራል ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ መካከል ግጭት የተቀሰውቀሰው ሚያዚያ ወር አጋማሽ ነበር።


ጦርነቱን ለማስቆም ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ቢቀጥሉም፣ በርካታ የተኩስ አቁም ስምምነቶች በመፍረሳቸው እስካሁን ፍሬ ማፍራት አልቻሉም። በመሆኑም &apos;አሰቃቂው ግጭት&apos; ወደ ስምንት...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/unhcr-sudan-expanded/7465082.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/unhcr-sudan-expanded/7465082.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 31 Jan 2024 19:52:06 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>አፍሪካ</category><category>ክምችት </category><author> voadigital@voanews.com (ኤኤፍፒ AFP)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-d9bb-08dc233126dd_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በትግራይ ክልል የረድኤት አቅርቦት መጓተቱ ሚሊዮኖችን እንዳያሳጣ አስግቷል</title>
            <description>በትግራይ ክልል አስቸኳይ ርዳታ ከሚያስፈልጋቸው በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ውስጥ፣ ርዳታ እያገኙ ያሉት ጥቂቶቹ ብቻ እንደሆኑ፣ አሶሺዬትድ ፕሬስ ተመለከትሁት ያለውን የሰብአዊ ተቋማት የውስጥ ሪፖርት ጠቅሶ ዘግቧል።


በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም ምግብ ፕሮግራም እና በኢትዮጵያ ባለሥልጣናት የሚመራ የትግራይ ክልል የምግብ ርዳታ ማስተባበሪያ ቡድን በጻፈው መልዕክት፣ የረድኤት ተቋማት በዚህ ወር በክልሉ እንዲረዱ በዕቅድ ከያዟቸው 3ነጥብ2 ሚሊዮን ሰዎች ውስጥ፣ እስከ አሁን ድጋፉ የደረሳቸው 14 ከመቶዎቹ ብቻ እንደሆኑ አስታውቋል።


ሰብአዊ ተቋማት ሥራቸውን እንዲያፋጥኑ አክሎ ያሳሰበው ቡድኑ፣ “በክልሉ ፈጣን ርምጃ አለመውሰድ፣ በክረምቱ ወቅት ለከፍተኛ የምግብ ዕጦት እና የተመጣጠነ ምግብ እጥረት እንደሚዳርግና ተጋላጭ ሕፃናትንና ሴቶችን ሕይወት ሊያሳጣ እንደሚችል”...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/millions-urgently-need-food-in-ethiopia-s-tigray/7463656.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/millions-urgently-need-food-in-ethiopia-s-tigray/7463656.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 30 Jan 2024 22:13:57 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>ክምችት </category><category>የኢትዮጵያ የስደት ቀውስ</category><author> voadigital@voanews.com (ኤፒ AP)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-0d73-08dc21c6c6ad_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ጎንደር ከተማ.mp3</title>
            <description></description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7433075.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7433075.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 09 Jan 2024 23:23:12 +0300</pubDate>
            <category>ክምችት </category><category>ድምጽ</category><category>አጭር ድምጽ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/81ff182e-6c9f-4a74-ad23-8bc88b5872dc_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በ“አሌክሳንድሪያ ስካትሽ የገና የጎዳና በዓል” ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳተፉ</title>
            <description> 


 


የቨርጂኒያ ግዛቷ የአሌክሳንደርያ ከተማ፣ ከገና በዓል ጋራ በማያያዝ፣ የቆረቆሯት ሕዝቦች   የሚዘከሩበት፣ መልካም ምኞቶች የሚሰራጩበት ልዩ ክብረ በዓል አላት።


 


“የአሌክሳንድሪያ ስካትሽ የገና የጎዳና በዓል” ተብሎ በሚጠራው በክብረ በዓሉ ቀን፣ በርካታ ቡድኖች እና ሕዝቦች፣ ባህላቸውንና ታሪካቸውን በሚያሳዩባቸው አልባሳት ደምቀው ወደ አደባባይ ይወጣሉ።


 


በዓሉ መከበር ከጀመረባቸው ከ52 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ዘንድሮ፥ ትውልደ ኢትዮጵያውያንም የዚኹ ሥነ በዓል ተሳታፊ ሆነዋል።


 


ሀብታሙ ሥዩም ከተሳታፊዎች እና አስተባባሪዎች ጋራ አጭር ቆይታ አድርጓል።




 

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7388560.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7388560.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 07 Dec 2023 21:45:43 +0300</pubDate>
            <category>ጋቢና ቪኦኤ</category><category>ክምችት </category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-c0a8-0242-0046-08dbf753cb42_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        </channel></rss>