<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?><rss version="2.0" xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom">     
    <channel>      
        <title>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ - የአሜሪካ ድምፅ</title>     
        <link>https://amharic.voanews.com/z/4987</link>
        <description>The United Nations General Assembly (UNGA) is one of the six principal bodies of the United Nations. Headquartered in the U.S., the General Assembly meets annually to discuss international issues on peace and security, U.N. budgets and to make key policy </description>
        <image>
            <url>https://amharic.voanews.com/Content/responsive/VOA/am-ET/img/logo.png</url>
            <title>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ - የአሜሪካ ድምፅ</title>
            <link>https://amharic.voanews.com/z/4987</link>
        </image>
        <language>am</language>
        <copyright>2026 - VOA</copyright>   
        <ttl>60</ttl>        
        <lastBuildDate>Wed, 08 Apr 2026 19:03:24 +0300</lastBuildDate> 
        <generator>Pangea CMS – VOA</generator>        
        <atom:link href="https://amharic.voanews.com/api/zmqpqql-vomx-tpeyu_qr" rel="self" type="application/rss+xml" />
    		<item>
            <title>78ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ድባብ </title>
            <description> 


ከ190 በላይ ሀገራት መሪዎች የሚሳተፉበት ዓመታዊ ጉባዔ የምታስተናግደው ኒው ዮርክ ከተማ ከጥብቅ የጸጥታ ሥምሪት ጋር መሪዎቹን እያስተናገደች ትገኛለች።

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7281223.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7281223.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 23 Sep 2023 23:09:21 +0300</pubDate>
            <category>የፎቶ መድብሎች</category><category>የፎቶ መድብል</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-2c3c-08dbbc6e9c33_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ኢትዮጵያ የፀጥታው ምክር ቤት እንደ አዲስ እንዲዋቀር ጠየቀች </title>
            <description>የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኒው ዮርክ እየተካሄደ ባለው 78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ዛሬ ባደረጉት ንግግር፣ የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በአዲስ መልክ እንዲዋቀር ኢትዮጵያ እንደምትደግፍ አስታወቁ። 


&quot;የፀጥታ ምክር ቤቱን ማሻሻል ምርጫ ሳይሆን የግድ አስፈላጊ መሆኑን ኢትዮጵያ ታሰምርበታለች&quot; ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ፣ የተሻሻለ እና ለሚፈለገው አላማ መዋል የሚችል፣ ሁሉንም ያካተተ ምክር ቤት ያስፈልገናል ብለዋል። የአባል ሀገራትን ሉዓላዊነት የሚያከብር እና ግጭትን የሚከላከል አዲስ ዓለም አቀፍ የደህንነት ስርዓት ወሳኝ መሆኑንም ገልፀዋል። 


የዓለማችንን ሰላም እና መረጋጋት ስጋት ውስጥ የሚጥሉ እና ውጥረቶችን የሚያባብዙ የፖሊሲ ምርጫዎችን በብዛት እያስተዋልን ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7281171.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7281171.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 23 Sep 2023 21:48:15 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><author> voadigital@voanews.com (ስመኝሽ የቆየ)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-619f-08dbbc650329_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል</title>
            <description>በዚኹ ዓለም አቀፍ የሰላም ቀን፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን፣ ሴቶች በዓለም ዙሪያ ሰላምን ለመገንባት እና ደኅንነትን ለማረጋገጥ የሚጫወቱትን ሚና ለማጠናከር የሚረዱ ዐዲስ ውጥኖችን አስታውቃለች። የቪኦኤዋ ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግሊሲያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/unga-thursday/7280192.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/unga-thursday/7280192.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 22 Sep 2023 22:52:12 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ዓለምአቀፍ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-78d4-08dbbba4e9a2_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የመቀራረብ ፍላጎት አልታየም </title>
            <description>በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት የትናንት ረቡዕ ስብሰባ፣ የሩሲያውየዩክሬን ጦርነት፣ በተለያየመጠን ወደ ግጭቱ  ተጎትተው ለገቡ የዓለምመሪዎች፣ የንግግራቸው ቀዳሚርዕስ ሆኗል፡፡  


በስብሰባው ላይ የተነገሩትን የተከታተለችው የቪኦኤዋ ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግሊስያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። 

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7278626.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7278626.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 21 Sep 2023 23:03:48 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><category>አሜሪካ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-5e85-08dbbadd12a2_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>የኮንጎ ፕሬዝደንት የተመድ ሰላም አስከባሪ ኃይል ከሀገራቸው እንዲወጣ ጠየቁ </title>
            <description>የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ፊሊክስ ቼሰኬዲ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል ከሀገራቸው የሚወጣበትን ሁኔታ እንዲያፋጥን መንግስታቸውን ጠይቀዋል።


ለተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ትናንት ንግግር ያደረጉት ፕሬዝደንት ቼሰኬዲ፣ ሀገራቸው ሰላም አስከባሪ ኃይሉ በያዝነው የፈረንጆች ዓመት መጨረሻ ላይ መውጠት እንዲጀምር ትሻለች ብለዋል።


“በሕገ መንግስቱ በተጣለብኝ ኃላፊነት መሠረት፣ የሀገሪቱን ሉኣላዊ አንድነት እና ነጻነት እንዲሁም የሕዝቡን ደህንነት ማረጋገጥ ስላለብኝ፣ መንግስት ከተመድ ባለሥልጣናት ጋር በመነጋገር ሞኑስኮ ከኮንጎ ዲሞክርሲያዊ ሪፐብሊክ የሚወጣበትን መንገድ እንዲያፋጥን ትዕዛዝ አስተላልፊያለሁ” ብለዋል ቼሰኬዲ።


ሞኑስኮ በመባል የሚታወቀው የሰላም አስከባሪ ኃይል፣ በምሥራቅ ኮንጎ የሚታየውን ግጭት ለማርገብ፣ በ እ.አ.አ 2010...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/congo-un-withdrawal/7278065.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/congo-un-withdrawal/7278065.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 21 Sep 2023 17:06:51 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>አፍሪካ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><author> voadigital@voanews.com (ሮይተርስ Reuters)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-c7b1-08dbbaabcb3b_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የተደረጉ ንግግሮች መሬት ላይ ያለውን እውነታ ያንጸባርቃሉ ተባለ</title>
            <description>የዓለም መሪዎች ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዞ ለተፈጠረው ኢፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል መፍትሄ እንዲሹ ተጠየቀ


በኒው ዮርክ ትናንት በተጀመረው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ፣ የዓለም መሪዎች የመጀመሪያ ዙር ንግግራቸውን አድርገዋል። አብዛኛዎቹ መሪዎች በየሀገሮቻቸው በመሬት ላይ ባለው አስከፊ እውነታ ላይ ሲያተኩሩ፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕዝቦች የኖሮ ሁኔታም በአስቸኳይ የሚሻሻልበት መንገድ እንዲፈለግም ጠይቀዋል።


ቬሮኒካ ባልዴራስ ኢግሌሲያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7276777.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7276777.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 20 Sep 2023 22:03:27 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><category>አሜሪካ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-aad3-08dbba0b32cd_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>የጣልያን ጠ/ሚ ለፍልስተኞች ቀውስ ዓለም አቀፍ ዕርዳታ እንደሚጠይቁ አስታወቁ</title>
            <description>የጣልያን  ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጅያ ሜሎኒ “ከአረመኔነት እና ባርነት” ጋር ተመሳሳይ ሆኗል ሲሉ ለገለጹት የሀገራቸው የፍልስተኞች ቀውስ፣ ዓለም አቀፍ ዕርዳታ እንደሚጠይቁ አስታወቁ።


ሜሎኒ ነገ ሐሙስ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ጥሪውን ያቀባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡


ቁጥሩ እየጨመረ ከመጣው ፍልስተኞች ጋር እየታገለ የሚገኘው የጣልያን መንግሥት ከትናንት በስቲያ ሰኞ፣ ፍልሰተኞቹ ታስረው የሚቆዩበት ጊዜ እንዲራዘምና፣ በሀገር ውስጥ ለመቆየት ሕጋዊ መብት የሌላቸው በርካቶች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ የሚያስችል እምርጃዎችን መውሰዱን የመንግሥት ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡፡


ውሳኔው የመጣው ባላፈው ሳምንት ወደ 10ሺየሚጠጉ ፍልስተኞች ደቡብ ጣልያን ደሴት ላምፔዱሳ ከደረሱ በኋላ ነው፡፡ ክስተቱ፣ ባላፈው ዓመት በተካሄደው ምርጫ ህገ ወጥ ፍልስተኞችን ለመግታት ቃል...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/italian-prime-minister-giorgia-meloni-/7276494.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/italian-prime-minister-giorgia-meloni-/7276494.html</guid>            
            <pubDate>Wed, 20 Sep 2023 19:29:22 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><category>መካከለኛው ምሥራቅ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/c8a1a6cb-4322-4474-8091-cd94379bf4de_cx0_cy6_cw0_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ባይደን እና ዘለንስኪ በዛሬው የመንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ይናገራሉ</title>
            <description>የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬሽ የአለም መሪዎች ፈርጀ ብዙውን ግቦች ለማሳካት እንዲሰሩ በማሳሰብ ዛሬ ማክሰኞ የመንግስታቱን ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ከፍተዋል።


እንደ አውሮፓውያኑ የዘመን አቆጣጠር ለ2030 ከተያዙት 17ቱ የዘላቂ ልማት ግቦች ውስጥ 15 በመቶው ብቻ ለስኬት ከሚያበቃ ጎዳና ላይ ናቸው ያሉት ጉቴሬሽ፣ የአለም ማህበረሰብ እንኚህን ግቦች ለማሳካት “ወደ አንድ መምጣት የማይችል” መስሎ በመታየቱ ማዘናቸውን ተናግረዋል።




ጉቴሬሽ አያይዘውም፡ ማንንም ከኋላ ትተን ከመጓዝ ይልቅ፣ እነኝህን ግቦች ጥለን ልንመጣ ከምንችልበት አደጋ ላይ ነን” ብለዋል። “አሁንም እነኝህን ግቦች መታደግ የሚያስችል ዓለም አቀፍ ዕቅድ ያስፈልገናል” ሲሉ ጉቴሬሽ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።


ጉባኤው “እድገትን ለማፋጠን መንግስታት ተጨባጭ እቅዶችን እና ሀሳቦችን...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/zelenskyy-biden-among-tuesday-speakers-at-un-general-assembly/7274922.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/zelenskyy-biden-among-tuesday-speakers-at-un-general-assembly/7274922.html</guid>            
            <pubDate>Tue, 19 Sep 2023 20:43:27 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><category>አሜሪካ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/3a3f9af8-f79f-4a31-aec7-3f7bf8e3caac_cx0_cy4_cw0_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>የዩክሬን ጦርነትን የጠቅላላ ጉባኤው አጀንዳ ያደረገው ተመድ ለአዳጊ ሀገራትም ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ</title>
            <description>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ፣ በመጪው ሳምንት ማክሰኞ ይጀመራል፡፡ ጠቅላላ ጉባኤው፣ እንዳለፈው ዓመት ሁሉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ፣ በዩክሬን እየተካሔደ ያለውን ጦርነት ዋናው አጀንዳ ያደርጋል።


በማደግ ላይ ያሉ በርካታ ሀገራት ግን፣ ለእነርሱ አንገብጋቢ የኾኑ ሌሎች ጉዳዮችም፣ በጉባኤው ትኩረት እንዲያገኙ ይሻሉ። ልማት፣ የዋጋ ግሽበት እና የአየር ንብረት ለውጥ ጥቂቶቹ ናቸው።


የቪኦኤ የተመድ ዘጋቢ ማርግሬት ባሺር የላከችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7270348.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7270348.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 15 Sep 2023 22:43:17 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ዓለምአቀፍ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-3e6d-08dbb622a1a8_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>የዩክሬን ጦርነትን የጠቅላላ ጉባኤው አጀንዳ ያደረገው ተመድ ለአዳጊ ሀገራትም ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ</title>
            <description>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ፣ በመጪው ሳምንት ማክሰኞ ይጀመራል፡፡ ጠቅላላ ጉባኤው፣ እንዳለፈው ዓመት ሁሉ፣ ለሁለተኛ ጊዜ፣ በዩክሬን እየተካሔደ ያለውን ጦርነት ዋናው አጀንዳ ያደርጋል።


በማደግ ላይ ያሉ በርካታ ሀገራት ግን፣ ለእነርሱ አንገብጋቢ የኾኑ ሌሎች ጉዳዮችም፣ በጉባኤው ትኩረት እንዲያገኙ ይሻሉ። ልማት፣ የዋጋ ግሽበት እና የአየር ንብረት ለውጥ ጥቂቶቹ ናቸው።


የቪኦኤ የተመድ ዘጋቢ ማርግሬት ባሺር የላከችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/7270346.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/7270346.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 15 Sep 2023 22:42:45 +0300</pubDate>
            <category>ቪድዮ</category><category>የቪዲዮ ዘገባ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-3e6d-08dbb622a1a8_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ልዩ ዘገባ ፦ 77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ አጭር ቅኝት </title>
            <description>77ኛው ተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ  ከሳምንት በላይ ተሻግሯል። ዓለምን እየፈተኑ ናቸው የተባሉ ችግሮች እና መፍትሄዎች የተጠቆሙበትን ይሄን መድረክ የሚመለከቱ ዘገባዎችን ስናስደምጣችሁ ሰንብተናል። ወደ ኒው-ዮርክ ያቀናው ሀብታሙ ስዩም በጉባዔው ከቀረቡ ዓለም አቀፍ፣ ቀጠና አቀፍ እና ሀገር አቀፍ አንድምታ ካላቸው ጉዳዮች መካከል የተወሰኑትን በመቀጠል ያቀርብልናል ።</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/6764084.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/6764084.html</guid>            
            <pubDate>Mon, 26 Sep 2022 22:13:19 +0300</pubDate>
            <category>የቪዲዮ ዘገባ</category><category>ቪድዮ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/095c0000-0a00-0242-3a3c-08da9ff26756_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>የመንግሥታቱ ጠቅላላ ጉባዔ የዛሬ ውሎና ሌሎች ዐበይት ትኩረት የሰጣቸው ጉዳዮች </title>
            <description>አራተኛ ቀኑን ላስቆጠረው 77ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ወደ ኒው ዮርክ እናቅና!


ባልደረባችን ሃብታሙ ስዩም፣ ከአሉላ ከበደ ጋር የጉባዔውን የዛሬ ውሎ እና ሌሎች ዐበይት ርዕሶች አንስተው ይወያያሉ።

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/unga-habtamu-from-new-york-live-/6760894.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/unga-habtamu-from-new-york-live-/6760894.html</guid>            
            <pubDate>Sat, 24 Sep 2022 00:04:49 +0300</pubDate>
            <category>ቪድዮ</category><category>የቪዲዮ ዘገባ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/09860000-0aff-0242-8b30-08da9da72335_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ የዛሬ ውሎ </title>
            <description>ሦስተኛ ቀኑን ላስቆጠረው ሰባ ሰባተኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ወደ ኒው ዮርኩ። 


በሥፍራው የሚገኘው ባልደረባችን ሃብታሙ ስዩም በዛሬው ዕለት ንግግር ያሰሙ የአንዳንድ የአፍሪካ አገሮች መሪዎች ያሰሙትን ንግግር ጨምሮ የተለያዩ እንቅስቃሴዎች ያስቃኘናል። 


 

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/video-unga-mp4/6759328.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/video-unga-mp4/6759328.html</guid>            
            <pubDate>Fri, 23 Sep 2022 00:50:24 +0300</pubDate>
            <category>ቪድዮ</category><category>የቪዲዮ ዘገባ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/0c520000-0aff-0242-cf99-08da9ce44459_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>አፍሪካ ቀንድን ከረሃብ ለመታደግ ተጨማሪ ገንዘብ ቃል ተገባ </title>
            <description>በአፍሪካ ቀንድ ሥላለው ድርቅና እያንዣበበ ስላለው የጠኔ አደጋ በማስጠንቀቅ ላይ ያሉ ሃገራት በሚሊዮን ዶላር የሚቆጠር ተጨማሪ ዕርዳታ ቃል ገብተዋል።


ከአርባ ዓመታት ወዲህ የከፋ ድርቅ በገጠመው የአፍሪካ ቀንድ፣ ዝናቡ ለአምስተኛ ግዜ ላይመጣ ይችላል የሚል ሥጋት እንዳላቸው የአየር ትንበያ ባለሙያዎች በመግለጽ ላይ ናቸው።


ሶማሊያ በከፊል በሚቀጥሉት ወራት በቸነፈር ትመታለች ሲል የተባበሩት መንግሥታት ድርት ያስጠነቅቃል። የተጎጂዎች ቁጥር ግምት ከአስር ዓመታት በፊት ከነበረው ቸነፈር የከፋ እንደሚሆን ይጠበቃል። በእአአ 2011 በተከሰተው በዚሁ ቸነፈር ከሩብ ሚሊዮን በላይ ሰዎች በሶማሊያ አልቀዋል። ከነዚህ ውስጥ ግማሾቹ ህፃናት ናቸው።


“አሁን ወደ ተግባራዊ ሥራ የመግቢያ ሠዓት ነው” ብለዋል የድርቅ ጉዳይን በተመለከተ የተመድ የሶማሊያ መልዕክተኛ የሆኑት...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/countries-step-up-to-try-and-avert-famine-in-horn-of-africa-/6758661.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/countries-step-up-to-try-and-avert-famine-in-horn-of-africa-/6758661.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 22 Sep 2022 18:41:07 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>አፍሪካ</category><category>ረሃብ በአፍሪካ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><author> voadigital@voanews.com (ሮይተርስ Reuters)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/09860000-0aff-0242-f398-08da9b61c691_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ቆይታ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ጋር</title>
            <description>የዩናይትድ ስቴትሱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር በተለይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ላይ ያተኩራል።


ምልልሳቸው በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው የተመለሱት አምባሳደር ሀመር ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት እና ከህወሓት መሪዎች ጋር ያደረጓቸውን ንግግሮችም ይመለከታል።


[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/6758621.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/6758621.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 22 Sep 2022 18:19:45 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ኢትዮጵያ/ኤርትራ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><author> voadigital@voanews.com (ቪኦኤ ዜና, ሀብታሙ ስዩም)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/0c520000-0aff-0242-6f67-08da9ca275ab_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>ቆይታ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ጋር</title>
            <description>የዩናይትድ ስቴትሱ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር በተለይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ላይ ያተኩራል።


ምልልሳቸው በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው የተመለሱት አምባሳደር ሀመር ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት እና ከህወሓት መሪዎች ጋር ያደረጓቸውን ንግግሮችም ይመለከታል።

</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/q-a-with-ambassador-mike-hammer/6758482.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/q-a-with-ambassador-mike-hammer/6758482.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 22 Sep 2022 17:07:19 +0300</pubDate>
            <category>ቪድዮ</category><category>የቪዲዮ ዘገባ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/0c520000-0aff-0242-6f67-08da9ca275ab_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ የዩክሬን ጉዳይ ትልቁን ሥፍራ ይይዛል</title>
            <description>የዓለም መሪዎች የሚሰባሰቡበት የዘንድሮው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የሚካሄደው የዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ቀብር ጥላውን ባጠላበትና ፣ የዩክሬን ጦርነት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ሊደርስ ይችላል በተባለበት በዚህ ወቅት ነው፡፡


መስከረም 9/ 2015 ዓ.ም የሚካሄደው የዳግማዊት ንግሥት ኤልባዜጥ ቀብር በ77ኛ የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለሚገኙት መሪዎች የፕሮግራም መጨናነቅ ፈጥሯል፡፡


በንግሥቲቱ ቀብር ላይ የሚገኙ መሪዎች ከለንደን ወደ ኒው ዮርክ ጉዞ ላይ ሊሆኑ ስለሚችሉም የአንዳንዶቹ ንግግሮችና ስብሰባዎች መርሃ ግብር መቀየር ሊኖርበት ይችላል፡፡ 


የዘንድሮው ጉባዔ የሚካሄደው “ትልቅ አደጋ ላይ ባለንበት በዚህ ወቅት ነው” የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬሽ


“ዓለማችን በጦርነት ተመሰቃቅላለች፣ በአየር ንብረት...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/at-un-gathering-war-in-ukraine-to-dominate-discussions/6749321.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/at-un-gathering-war-in-ukraine-to-dominate-discussions/6749321.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 15 Sep 2022 23:09:10 +0300</pubDate>
            <category>ዜና</category><category>ዓለምአቀፍ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><author> voadigital@voanews.com (ደረጀ ደስታ)</author><enclosure url="https://gdb.voanews.com/09840000-0aff-0242-2836-08da9755ba1e_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        <item>
            <title>በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ የዩክሬን ጉዳይ ትልቁን ሥፍራ ይይዛል</title>
            <description>የዓለም መሪዎች የሚሰባሰቡበት የዘንድሮው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የሚካሄደው የዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ቀብር ጥላውን ባጠላበትና ፣ የዩክሬን ጦርነት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ሊደርስ ይችላል በተባለበት በዚህ ወቅት ነው፡፡


መስከረም 9/ 2015 ዓ.ም የሚካሄደው የዳግማዊት ንግሥት ኤልባዜጥ ቀብር በ77ኛ የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለሚገኙት መሪዎች የፕሮግራም መጨናነቅ ፈጥሯል፡፡


በንግሥቲቱ ቀብር ላይ የሚገኙ መሪዎች ከለንደን ወደ ኒው ዮርክ ጉዞ ላይ ሊሆኑ ስለሚችሉም የአንዳንዶቹ ንግግሮችና ስብሰባዎች መርሃ ግብር መቀየር ሊኖርበት ይችላል፡፡ 


የዘንድሮው ጉባዔ የሚካሄደው “ትልቅ አደጋ ላይ ባለንበት በዚህ ወቅት ነው” የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬሽ


“ዓለማችን በጦርነት ተመሰቃቅላለች፣ በአየር ንብረት...</description>
            <link>https://amharic.voanews.com/a/unga-preview/6749322.html</link> 
            <guid>https://amharic.voanews.com/a/unga-preview/6749322.html</guid>            
            <pubDate>Thu, 15 Sep 2022 23:03:12 +0300</pubDate>
            <category>ቪድዮ</category><category>የቪዲዮ ዘገባ</category><category>የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ</category><enclosure url="https://gdb.voanews.com/09840000-0aff-0242-2836-08da9755ba1e_tv_w800_h450.jpg" length="0" type="image/jpeg"/>
        </item>		
        </channel></rss>