በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዋሽንግተን በዚህ ሳምንት


ዋሽንግተን በዚህ ሳምንት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00

ሩሲያ ያለምንም በቂ ምክንያት በአጎራባቿ ዩክሬን ላይ የከፈተቸው ጦርነት አምስት ሳምንት ሞላው፡፡ ዛሬ ከ10 ሚሊዮን በላይ የሚቆጠሩ ዩክሬናውያን በሃገር ውስጥና ከሃገር ውጭ ተፈናቅለዋል፡፡ ምንም እንኳ ክሬምሊን ውጊያው በምስራቃዊ የሃገሪቱ ክፍል ላይ ብቻ ያተኮረ መሆኑን ቢገልጽም፣ ሩሲያ መላውን ዩክሬን መደብደቧን ቀጥላለች፡፡

ፕሬዚዳንት ባይደን በአውሮፓው ጉዟቸው የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን “ሥልጣን ላይ መቆየት አይችሉም” ብለው ተናገረዋል፡፡ ይሁን እንጂ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት ወደ ኋላው ላይ በሰጡት ማብራሪያ ዋሽንግተን የአገዛዝ ለውጥ እየፈለገች አለመሆኑን ገልጸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG