No media source currently available
የጂሚ ካርተር የቀብር ሥነ ሥርዐት ተፈጸመ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
ባለፈው እሑድ ከዚህ ዓለም በሞት ለተለዩት 39ኛው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጂሚ ካርተር ለስድስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የሐዘን እና የአስከሬን ሽኝት ሥነ ሥርዐት ተጠናቆ፣ በትውልድ ሥፍራቸው ጆርጂያ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው ተፈጽሟል።
በሥፍራው የተገኘው የቪኦኤው ኬን ፋርቦ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም