በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩኤንኤችሲአር ኢትዮጵያ በኮቪድ-19 ውስጥ


ዩኤንኤችሲአር ኢትዮጵያ በኮቪድ-19 ውስጥ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ስደተኞችን ከኮቪድ 19 ለመከላከል ተገቢ ያላቸውን እርምጃዎች እየወሰደ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሺነር/ዩኤንኤችሲአር/ የኢትዮጵያ ቢሮ አስታውቋል። ወረርሽኙ ባሳደረው ተፅዕኖ ምክንያትም አንዳንድ ሥራዎቹን ማቆሙን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG