No media source currently available
በኢትዮጵያ ክልሎችና ከተሞች የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ስርጭትን ለመከላከል ክልከላዎችንና ውሳኔዎች እያሳለፉ ነው።በሁሉም አቅጣጫ ወደ ሀዋሳ ከተማ የሚገቡ ሰዎችም የሙቀት መጠናቸው እየተለካ እንደሚገቡም ተገልጿል። የሀዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ከቪኦኤ ጋር ቆይታ አድርገዋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ