በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቶ በረከት ስምዖን የሥልጣን መልቀቂያ ጥያቄ


Enboche
Enboche

ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ እኛም ከሚዲያ ነው የሰማነው ብለዋል

በኢሕአዴግ አመራር ቦታ ጉልሕ ሥፍራ የነበራቸው አቶ በረከት ስምዖን ከኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ምርምር ማዕከል የኢንዱስትሪ ዘርፍ መሪ ሚኒስትርነታቸውና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቦርድ ኃላፊነታቸው ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸውን ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።

የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ዜናውን ከሚዲያ ከመስማታቸው ውጭ የተረጋገጠ መረጃ ለቢሮአቸው አለመድረሱን ተናግረዋል።

ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።

የአቶ በረከት ስምዖን የሥልጣን መልቀቂያ ጥያቄ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG