No media source currently available
"በንፁሃን ላይ የተጣለ የፈሪዎች ጥቃት" ብለውታል የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሣ ሜይ ትናንት ማታ ማንቸስተር ላይ የደረሰውን የሃያ ሁለት ሰው ሕይወት የቀጠፈውን አደጋ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ከእንግሊዝ ሕዝብ ጎን በፅናት እንደምትቆም ፕሬዚዳንቷ ዶናልድ ትረምፕ አስታውቀዋል፡፡