በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፍልሰተኞች የባሕር ላይ እልቂት እያሻቀበ ነው

ከሊብያ ወደ ጣልያን በሚወስደው የሜዲቴራኔያን ባሕር መሥመር ላይ የሚሞቱ ፍልሰተኞች ቁጥር ማሻቀቡን የሚያሳዩ ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን ዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም አስታወቀ፡፡

ከሊብያ ወደ ጣልያን በሚወስደው የሜዲቴራኔያን ባሕር መሥመር ላይ የሚሞቱ ፍልሰተኞች ቁጥር ማሻቀቡን የሚያሳዩ ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን ዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም አስታወቀ፡፡

አደጋው ጨምሮ የታየው በያዝነው የአውሮፓ ዓመት ያለፉ ሁለት የመጀመሪያ ወራት ነው፡፡

ባለፈው ዓመት በተመሣሣይ ጊዜ ሜዲቴራኔያን ባሕር ላይ የቀሩ ስደተኞችና ፍልሰተኞች ቁጥር 97 ብቻ ነበር፡፡ ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ጣልያን ለመድረስ ሊብያ ዳርቻ ላይ ወደ ባሕሩ እንደገቡ ሌላኛውን ዳርቻ ለማየት ያልታደሉት ቁጥር 326 ደርሷል፡፡


ተጨማሪ ይጫኑ

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG