በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቦኮ ሀራም አማጽያን ከተጠለፉት 219 የሰሜን-ምሥራቅ ቺቦክ ልጃገረዶች አንዷ በህይወት ተለቀቀች

ከሁለት ዓመት በፊት በናይጄሪያው ነውጠኛ በድን ቦኮ ሀራም አማጽያን ከተጠለፉት 219 የሰሜን-ምሥራቅ ቺቦክ ልጃገረዶች መካከል አንዷን እንዳስለቀቀ፣ የናይጄሪያው ጦር ዛሬ ረቡዕ አስታወቀ።

በጅምላ ከታፈኑትና ከተወሰዱት ልጃገረዶች መሃል ይቺኛዋ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘች መሆንዋ ነው።


ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG