በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጥምቀት አከባበር በኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን

ዛሬ ጥር 11 ቀን 2008 ዓ.ም. ጥምቀት ነው። በተዋኅዶ ቤተክርስትያን አቆጣጠር፣ እየሱስ ክርስቶስ በመጥምቁ ዮሓንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር መጠመቁን የሚያስታወስ ዓመታዊ በዐል ሲሆን በኢትዮጵያ እና በኤርትራም በብሔራዊ ደረጃ ይከበራል። ከተለያዩ ዘመኖች በእአአ 2004፣ 2015፣ 2016 የተሰበሰቡ ፎቶዎች ናቸው።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG