በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ገበታ ለሸገር" በታዳሚ ዐይን


ገበታ ለሸገር
ገበታ ለሸገር

ትናንት “ገበታ ለሸገር” በሚል የተሰየመ ፣ገቢው አዲስ አበባን ለማስዋብ የሚውል  የእራት ዝግጅት በአጤ ምኒሊክ  እልፍኝ ውስጥ ተከናውኗል፡

የእራቱ ታዳሚዎች በታሪካዊው ስነ-ስርዓት ላይ ለመታደም እያንዳንዳቸው 5ሚሊየን ብር ከፍለዋል፡፡

በዚህ ዝግጅት ላይ ታዳሚ ከነበሩት እና ፣ከዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ አዲስ ግብር የተበላበትን ታሪካዊ እልፍኝ ለታዳሚኑ ሲያስጎበኙ ያመሹት የኪነ-ህንጻ ባለሙያው ዮሃንስ መኮነን የዝግጅቱን ድባብ እንዲሁም በእሳቸው ምልከታ የሁነቱ ፋይዳ ነው ያሉትን አካፍለውናል፡፡

"ገበታ ለሸገር" በታዳሚ ዐይን
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG