በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብትን የሚመለከት ሪፖርት ለተመድ ምክር ቤት አቀረበች


ዶ/ር ጌዲዮዎን ጤሞጢዎስ የኢትዮጵያን ሪፖርት ለተመድ የሰብአዊ መብት ም/ቤት አሰምተዋል፡፡
ዶ/ር ጌዲዮዎን ጤሞጢዎስ የኢትዮጵያን ሪፖርት ለተመድ የሰብአዊ መብት ም/ቤት አሰምተዋል፡፡

አባል ሀገራት የሰብአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን ለማስከበር ያደረጉት ጥረት የሚመለከተው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ምክር ቤት ግምገማ ከሰሞኑ ተካሄዷል፡

የመንግስት ፣የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እና በጉዳዩ ላይ የሚመለከታቸውን አካላት ሪፖርት እና ምክረ-ሀሳብ የሚያስተናግደው መድረክ-የኢትዮጵያን መንግስት ሰብአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ለማክበር እና ለማስከበር እያደረገ ስላለው ጥረት ሰምቷል፡፡

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት ምክትል ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ የቀረበውን ሪፖርት የሰሙ የተመድ የሰብአዊ መብት ምክር ቤት አባላት ሀገሪቱ ልታጤን ይገባታል ያሏቸውን ምክረ-ሀሳቦችን ሰንዝረዋል፡፡

ከስር የሚገኘው የሀብታሙ ስዩም ዘገባ ዝርዝር ጉዳዩን ይነግረናል፡፡

በተመድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የተሰማው የኢትዮጵያ ሪፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:59 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG