በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በቂሊጦ ቃጠሎ ወቅት ጠባቂዎች ወደ እስረኞች ተኩሰዋል" - ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን

በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በተነሰሳው የእሳት ቃጠሎ ወቅት የማረሚያ ቤቱ ጠባቂዎች በእስረኛው ላይ ከውጭ ወደ ውስጥ ተኩሰው እንደነበርና አስለቃሽ ጭስም ወርውረው እንደነበር የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ሪፖርት አቀረበ። በዚሁ መሰረት ድርጊቱን የፈፀሙት የማረሚያ ቤቱ ጠባቂዎችና ትዕዛዙን የሰጡት ኃላፊዎች በሕግ ሊጠየቁ ይገባል ብሏል።


"በቂሊጦ ቃጠሎ ወቅት ጠባቂዎች ወደ እስረኞች ተኩሰዋል" - ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:55 0:00
XS
SM
MD
LG