በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሁንም እስር ላይ ለሚገኙት የዞን ዘጠኝ አምደኞች አዲስ ቀጠሮ ተሰጠ


Zone nine bloggers
Zone nine bloggers

የፌድራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ የወንጀል ችሎት ክሳቸው ባልተቋረጠው የዞን ዘጠኝ አምደኞች ጉዳይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ሰጠ።

አሁንም እስር ላይ ለሚገኙት የዞን ዘጠኝ አምደኞች አዲስ ቀጠሮ ተሰጠ

የፌድራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ የወንጀል ችሎት ክሳቸው ባልተቋረጠው የዞን ዘጠኝ አምደኞች ጉዳይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ሰጠ።

ክሳቸው ተቋርጦ በቅርቡ ከእስ የተለቀቁቁት ባልደረቦቻቸው በኤግዝቢትነት የተያዙባቸው ንብረቶቻቸው ይመለሱላቸው ዘንድ በጠየቁት መሠረት ድጋሚ ትዕዛዝ እንደሚሰጥም ችሎቱ አስታውቋል።

አሁንም እስር ላይ ለሚገኙት የዞን ዘጠኝ አምደኞች አዲስ ቀጠሮ ተሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

Zone nine bloggers
Zone nine bloggers

XS
SM
MD
LG