በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዞን ዘጠኝ ተከሣሾች ችሎት ቀረቡ


ዞን ዘጠኝ
ዞን ዘጠኝ

የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች
የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:14 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዘጠኙ አምደኞችና ጋዜጠኞች ጠበቆች ላቀረቡት የክስ መቃወሚያ አቃቤ ሕግ የበኩሉን ምላሽ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል።

ከተከሳሾቹ መሃል ሁለቱ ሴት እሥረኞች ያቀረቡት አቤቱታ የሚመለከተው የማረሚያ ቤት ባለሥልጣን ሳይገኝ ቀርቷል።

ፍርድ ቤቱ የሰጣቸውን ትዕዛዞች ጠቅሶ ዘጋቢያችን መለስካቸው አምሃ ዘግቧል፤ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG