በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናትድ ስቴትስ ለኢትዮጲያ አስቸኳይ እርዳታ ሰጠች


የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (United States Agency for International Development/USAID)
የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (United States Agency for International Development/USAID)

አሜሪካ ኢትዮጲያ ውስጥ ድርቅ ላጠቃቸውና ለስደተኞች መርጃ የሚውል $97 ሚልዮን እርዳታ ሰጠች።

ኤል ኒኞ ያስከተለውን ድርቅ ጨምሮ፣ በተለያዩ ሚክናቶች ተጋላጭ ለሆኑ ኢትዮጵያውያን የሚውል የ$97 ሚልዮን ድጋፍ ማድረጓን፣ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች።

የዩናይትድ ስቴትስ ዓለማቀፍ ተራድዖ ድርጅት (USAID) እንዳስታወቀው፣ ድጋፉ በአጋሮቹ በኩል የሚሰጥ ይሆናል።

እስክንድር ፍሬው ካዲሳባ ዘገባ ልኳል ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

ዩናትድ ስቴትስ ለኢትዮጲያ አስቸኳይ እርዳታ ሰጠች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:04 0:00

XS
SM
MD
LG