በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንድነት ሰዎች ሰማያዊን እየተቀላቀሉ ነው


/ፎቶ፡- ከኢትዮጵያ ሚድያ መድረክ ፌስ ቡክ ገፅ የተገኘ/
/ፎቶ፡- ከኢትዮጵያ ሚድያ መድረክ ፌስ ቡክ ገፅ የተገኘ/
/ፎቶ፡- ከኢትዮጵያ ሚድያ መድረክ ፌስ ቡክ ገፅ የተገኘ/
/ፎቶ፡- ከኢትዮጵያ ሚድያ መድረክ ፌስ ቡክ ገፅ የተገኘ/

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአንድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ አባላት የነበሩ አሁን የሰማያዊ ፓርቲን ለመቀላቀል ሠነዶችን እየፈረሙ መሆናቸው ተገልጿል፡፡

አንዳንድ የአመራር አባላትን የጨመረው ይህ እርምጃቸው “ለጀመሩት ሕጋዊና ሰላማዊ ትግል ተገቢ አማራጭ ነው” ብለዋል።

የሰማያዊ ፓርቲ መሪዎችም ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት የአባልነት ማመልከቻቸውን መቀበላቸውን ይናገራሉ።

ለተጨማሪ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG