በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚዎች ቤንቲዩን ያዝን አሉ፤ መንግሥቱ አላረጋገጠም


ደቡብ ሱዳን፣ ከተሞቿና ጎረቤቶቿ
ደቡብ ሱዳን፣ ከተሞቿና ጎረቤቶቿ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚ ኃይሎች ነዳጅ ዘይት አምራቿን የዩኒቲ ግዛት ዋና ከተማ ቤንቲዩን መያዛቸውን አስታውቀዋል፡፡

ውጊያው ከተማይቱ ውስጥና በአካባቢዋ እንደቀጠለ መሆኑን የሃገሪቱ የጦር ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡

አንድ ማንነቱን መግለፅ ያልፈለገ የቤንቲዩ ነዋሪ የተፈጠረውን ሁኔታ ለቪኦኤ በስልክ አረጋግጧል፡፡

የተቃዋሚዎቹ መሪዎች የነዳጅ ዘይት ምርቱን የማቋረጥ ሃሣብ እንዳላቸው አመልክተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
XS
SM
MD
LG