በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ሱዳን ድርድር ላይ የተፈጠረ ቅሬታ


አቶ ስዩም መስፍን - የኢጋድ ዋና አደራዳሪ /ፎቶ ፋይል/
አቶ ስዩም መስፍን - የኢጋድ ዋና አደራዳሪ /ፎቶ ፋይል/

ደቡብ ሱዳን
ደቡብ ሱዳን
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


በደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች መካከል ሲካሄድ የቆየው ድርድር ይህን ያህል ጊዜ በመውሰዱ ደስተኞች አይደለንም ሲሉ የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ባለሥልጣን - ኢጋድ ዋና አደራዳሪ የቀድሞ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍን ተናግረዋል።

የመንግሥትና የተቃዋሚ ተደራዳሪዎች ደረስንበት ያሉት ስምምነትም የተፈቱትን ባለሥልጣናት ያላካተተ ነው ሲሉ እንደማይቀበሉት ገልፀዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ
XS
SM
MD
LG