በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች ከሁለት ዓመታት በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተስማሙ


የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች ከሁለት ዓመታት በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተስማሙ
የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች ከሁለት ዓመታት በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተስማሙ

የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች በጁባና በሌሎችም ዋና ዋና ከተሞች በሚሰፍረው ኃይል ቁጥር ላይ ተስማሙ።

በጁባና በሌሎችም ዋና ዋና ከተሞች የሚሰፍረው ኃይል ቁጥር ላይ የተስማሙት የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች አጠቃላይ ስምምነቱን ተግባራዊ ለማድዐግ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ገለጡ።

የተቃዋሚዎቹ መሪዎችም ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ከሁለት ዓመታት በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጁባ ሊጓዙ ተስማምተዋል።

እስክንድር ፍሬው ዝርዝሩን አቅርቦታል፣ ከተያያዘው የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።

የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች ከሁለት ዓመታት በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተስማሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00

XS
SM
MD
LG